Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
前往频道在 Telegram
Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት
显示更多未指定国家未指定类别
273
订阅者
无数据24 小时
-37 天
-1330 天
帖子存档
አትሸማቀቅ
👉የአጼዎቹ ሥርዐት ናፋቂ ሲሉህ የቱርክ ቅጥረኛው የ ግራኝ አሕመድ ናፋቂ በላቸው
👉 ሞዐ ተዋሕዶ ሲሉህ አራጅ ወሀቢያ በላቸው
👉ጽንፈኛ ሲሉህ የአልሸባብ የአይኤስ የአልቃይዳ የቦኩኻራም ተላላኪ በላቸው
hin Qaaneffatin
👉 sirna Atseewwanii kan hawwitu yommuu siin jedhan, Ati ammoo ergamaa Turkii, kan Giraany Ahimadin hawwitudha jedhiin.
👉 Mo'aa Tawaahidoo yommuu siin jedhan, Ati ammoo Wahabiyaa nama qalu jedhiin.
👉 Finxaaleeyyii yommuu siin jedhan Ati ammoo ergamaa Al-Shabaab, Da'ish (IS), Al-Qaayidaa fi Bokoo Haraamti jedhiin.
"Ortdoksummaa Awwaaltee Badhaadhuu kan Barbaaddu "Itoophiyaan Ishee Haaraa" Ni Awwaalamti.Akka Ajjeefamneefi Qalamnetti Hin Hafnu.
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
inbox
ሰላም ወንድሜ እንዴት ነህ?የሽርካ ጉዳይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየከፋ መጥቷል።ከዚህ በፊት ተደጋጋሚና ተመሳሳይ ጥቃት ሲፈጸምበት የነበረና ከአንድ ቤተሰብ 17 ሰው የተገደለበት በሶሌ ዲገሉ ቀበሌ ላይ በብዙ ጉትጎታና ተማጽኖ የወረዳው ባለሥልጣናት ኦርቶዶክሳውያን ገበሬዎች ተደራጅተው ራሳቸውን እንዲከላከሉ ይፈቅዳል።ጥቂቶች ተደራጅተው ራሳቸውን መጠበቅ ይጀምራሉ።ነገር ግን ብዙም ሳይቆዩ እነዚህን ምስኪን ገበሬዎችን "ፋኖ ናቸው"የሚል ፕሮጋጋንዳ ተሰራጨ።ራሳቸውን እንዲጠብቁ ፈቃድ የሰጡ ባለሥልጣናት ሳይቀር " አንድ ሰው ላይ ብትተኩሱ እናጠፋችኋለን "እያሉ ማስፈራራት ጀመሩ።ባለፈው ሳምንት ገበሬዎቹ ከረፋዱ 4:00 ጀምሮ እስከ 10:00 ድረስ አራጁን ቡድን ሲከላከል መከላከያና ሪጴ ሎላ የተባሉ ኀይሎች 7ኪሜ ባለው ርቀት ላይ ሆነው እንኳ እንዳይደርሱላቸው ነው የተደረገው።ዛሬም ከጠዋት ጀምሮ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል። ለይስሙላ ጥቂት መከላከያ ተልኮ ነበር ነገር ከእነርሱ ሁለቱ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል አንዱ ከፍተኛ ደም እየፈሰሰው ለወረዳው ባለሥልጣናት አምቡላንስ ልከው እንዲያሳክሙት በተደጋጋሚ ቢደወልላቸውም ፈቃደኞች ሊሆኑ አልቻሉም የተገዱት መከላከያዎች ኦርቶዶክሶች ናቸውና።ይኽ ብቻ አይደለም የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ጣሂር አማኖ ተጨማሪ ኀይል ወደ ስፍራው እንዲልኩ በሽማግሌዎች ሳይቁር ቢለመንም "አታከብዱ ሰላም ነው"የሚል ምላሽ ነው የሰጣቸው።የአስተዳዳሪውን ስላቅ የሰሙ መከላከያዎች መቆጣት ሲጀምሩ የተወሰኑ ኀይሎች ተልከው የነበሩ ቢሆንም አራጁ ቡድን ላይ እርምጃ መውሰድ አልቻሉም።ከገበሬዎቹ ጠዋት አከባቢ አምስቱ በጠላት ተቆርጠዋል እነርሱ ይሙቱ ይኑሩ እስካሁን የታወቀ ነገር የለም።አራጆቹ በ ኮኔ አከባቢ ሌላ ኀይል ወደ ስፍራው አስጠግተዋል።እነዚህ ገበሬዎች ተሰባስበው ራሳቸው በመከላከላቸው ለተወሰነ ጊዜ ግድያው ቆሞ ነበር አሁን ግን እየከበደ መጥቷል።በወረዳው ላይ ኦርቶዶክሱ እንዳይኖ ነው እየሠሩ ያሉት ።እየተጠቃን ያለነው ታጥቆ ጫካ በገባው በአክራሪው ቡድን ብቻ ሳይሆን በመንግሥት መዋቅር ጭምር ነው።ነገሩን ያከበደው ይኽ ነው።
https://t.me/Eyo21e
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+4
ከሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች በአርሲ የተሰጠ የአቋም መግለጫ
Ibsa Ejjannoo Dargaggoota Ortodoksii Oromoo Shawaa Kan Arsii Irraa Kenname
የኦፌኮ መግለጫ መግቢያው ላይ በሐይማኖትና ብሔር ላይ ያነጣጠረ ብሎ መልሶ ሐይማኖት ሳይለይ ይለናል።ቢያንስ በማስተዋል ካዱ
Denial is the final, continuing stage of the genocidal process.
ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ብልጽግና፣ ኦነግ፣ኦነግ ሸኔም ኦፌኮ እና ወሃቢያ (የኦሮሞ ኢስላማዊ ኀይሎች)በአንድነት ይስማማሉ። ኦፌኮ (OFC) ልክ እንደ ብልጽግና እውነቱን በመደበቅ 'የአርሲ አሰኮ ግድያ ሃይማኖትና ብሔር ሳይለይ የተፈጸመ ነው፤ አብያተ ክርስቲያናትና መስጊዶችም ወድመዋል' በማለት መግለጫ አውጥቷል። እኔ የምለው በአርሲ አሳኮ ውስጥ መስጊድ ተቃጥሏል ካሉ፣ ለመሆኑ የመስጊዱ ስም ማን እንደሚባል ለምን አልነገሩንም?
የኦርቶዶክስ ሕዝብ
ነቅቶባችኋል፣ ማታለል አትችሉም። ሁላችሁም እንደምትጠሉን ይህንን በደንብ ጠንቅቀን እናውቃለን።"
Ortodoksummaa Balleessuuf Biltsiginaan,ABO-WBO, KFO fiWahaabiyyaan waliin hiriiru.OFC Akkuma Biltsiginnaa dhugaa jiru Dhoksuun Ajjeechaan Arsii Asakoo Amantaa fi sanyii Osoo Addaan hin Qoodin Kan raawwatameedha manneen kiristaanaa fi masgiidonni gubatanii jiru "jechuun ibsa baaseer.Ani Kan Jedhu Masgiidni Arsii Asakoo Keessatti Isatti Qubatee Jira Erga Jedhanii Maqaan Masgiidichaa Hoo Eenyu akkaJedhamu Maaliif Nutti hin himne?
Ummanni ortodoksii isinitti dammaqeera gowwoomsuu hin danda'amu.hundi keesaniiyyu nu jibbitu kana sirritti beekna.
Dhugaa Hadhaa’aa
Nuti Ortodoksoonni, haala amma keessa jirru kanaan yoo itti fufne, waggoota kudhan booda:
👉 Akka Kiristaanota Gibtsii lakkoofsaan muraasa taana
👉 Akka Kiristaanota Sooriyaa, Yaman, Iraaq, Iraan fi Armeeniyaa ni humna dhabna
👉 Akka uummata Kurdiitti biyya maleeyyii taana
👉 Akka Kiristaanota Kaaba Afrikaa fi Tarkii taana ni dhumna(ni badna)
👉 Walumaagalatti, akka Kiristaanota Giddu-galeessa Bahaa Eshiyaa uummata handhuura Kiristanummaa turanii ni badna
Uummatni baay’ee ta'ee hin gurmaayin, humnoota muraasa fi gurmaa’aniin ni bada. Yihuudoonni miiliyoona 6 kan dhuman Jarmanoota muraasa gurmaa’aniini.
Akka hin badne yoo barbaadne, akka abbootii keenya durii Waaqayyoon dura buufannee gootummaa goonfachuu qabna. Booyichaan, fi diina kadhachuun bilisummaan hin argamu. Hadhaawuu fi murteessuu barbaachisa.
መራር እውነት
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ አሁን ባለንበት ሁኔታ ከቀጠልን ከአሥር ዓመታት በኋላ፦
👉 እንደ ግብጽ ክርስቲያኖች አናሳዎች እንሆናለን
👉 እንደ ሶሪያ፣የመን፣ኢራቅ፣ኢራን፣አርመን ክርስቲያኖች እንመናምናለን
👉እንደ ኩርድ ሕዝቦች ሀገር አልባ እንሆናለን
👉እንደ ሰሜን አፍሪካ፣እንደ ቱርክ ክርስቲያኖች እንሆናለን
👉በአጠቃላይ የክርስትናው ማዕከል የነበረው እንደ መካከለኛው ምሥራቅ ክርስቲያኖች እንጠፋለን
ያልተደራጀ ብዙ ሕዝብ በተደራጁ ጥቂት ኀይሎች ይጠፋል።6ሚሊየን አይሁዶች የጠፉት በተደራጁ ጥቂት ጀርመኖች ነው።
እንደንጠፋ ከፈለግን እንደ ቀደምት አባቶቻችን እግዚአብሔርን ከፊት አስገድመን አርበኝነት ጀግንነትን ገንዘብ እናድርግ። በለቅሶ በዋይታ በልመና ነጻነት አይገኝም።መምረር መጨከን ያስፈልጋል።
እነዚህን አሳቦች እንዴት ትረዳላችሁ?
👉 አሁን እየተደልንና እየታረድን ያለነው ይሆን ዘንድ ግድ ስለሆነ ነው
👉አሁን እየተገደልን ያለነው ስምንተኛው ሺ ስለሆነ ነው
👉አሁን እየተገደልን ያለነው እኛ ኦርቶዶክሳውያን ለሞት ስለተፈጠርን ነው
👉አሁን እየተገደልን ያለነው የበረሃ አባቶች ስለተናገሩ ነው
👉 ለመከራችን ጸሎት በቂ ነው
👉ክርስቶስ ዝም ብላችሁ ሙቱ ተሰቀሉ ነው ያለን
Yaadawwan kanneen akkamitti hubattu?
1: Amma kan dhumaa fi qalamaa jirru ta'uun dirqamaa waan ta'eefi.
2: Amma kan ajjeefamaa jirru bara kuma saddeettaffaa waan ta'eefi.
3: Amma kan ajjeefamaa jirru nuyi warri Ortodoksii du'aaf waan uumamneefi.
4: Amma kan ajjeefamaa jirru abbootin gammoojjii waan dubbataniifi.
5: Rakkoo fi Qormaata nurra Gahuuf kadhannaan qofti gahaadha.
6: Kiristoos "callisaatii du'aa, fannifamaa" jedhee Waan nu barsiiseef
Repost from Eotc Task Force
ከእርድ የተረፉትን በግድ ማስለም
ኦሮሚያ በሚባለው ክልል በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያልተፈጸመ የግፍ ዓይነት አለ ወይ?
👉እንደ እንሰሳ መታረድ
👉 በጅምላ መገደል
👉 እሬሳችንን በእሳት ማቃጠል
👉 በሕይወት እያሉ እሳት ውስጥ ጨምሮ ማቃጠል
👉 ሰውነትን በሁለት መክፈል
👉ብልት መቁረጥና አፍ ውስጥ መክተት
👉 በጩቤ አንጀት መዘክዘክ
👉 እሬሳን በመንገድ ላይ መጎተት
👉 እጅና እግርን ቆርጦ ለውሾቾ መስጠት
👉 ከደሉ በኋላ እሬሳን በጦር መውጋት
👉 ቁልቀል ዘቅዝቆ መግደል
👉በሚስማር እንጨት ማጣበቅ
👉በሕይወት እያሉ ወደ ገደል መጣል
👉 ከሞት የተረፈውን ማዕተብ ማስበጠስና በግድ ሚስላም
👉 የተደረገብን ግፍ ተቆጥሮ አያልቅም።
ቪድዮው ቆየት ያለ ቢሆንም ኦርቶዶክሳውያንን አስገድደው ማዕተብ ሲያበጥሱና እስልምና እንዲቀበሉ ሲያደርጉ የሚያሳይ ነው።
https://t.me/EotcTaskForce
Repost from Eotc Task Force
"ኦርቶዶክስ ከኦሮሚያ ካልጠፋች ኦሮሞ ነጻ አይወጣ"
ዶ/ር ሩንዳሳ እሼቴ የኦነግ አስተባባሪ በአሜሪክ
"ኦሮሞ አንድ ነው አርሲ አርሲ የምትሉት የኦሮሞን አንድነት ልትከፍፍሉ ነው"እያላችሁ የምታላዝኑ ሰዎች ቁርጣችሁን እወቁ 'መጥፋት አለባችሁ'ተብላችኋል
https://t.me/EotcTaskForce
Repost from Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
+4
• በአሩሲ ሽርካ ብቻ…‼
"…በአሩሲ ሽርካ ወረዳ 37 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቢያተ ክርስቲያናት ነበሩ። ከእነዚህ 37 አቢያተ ክርስቲያናት መካከል ሦስቱ ሙሉ በሙሉ በአክራሪ እና አሸባሪው የኦሮሞ ወሀቢ እስላምና በኦሮሞ ብልጽግና ቅንጅት ቅጥራቸው ሳይቀር የፈራረሱና ከጥቅም ዉጪ የሆኑ ሲሆን 14 ቱ ደግሞ አገልግሎት አቁመዋል። ካህናት፣ ዲያቆናት፣ ምእመናን ሁሉ እየታረዱ አገልግሎት ቆሞ ተዘግተዋል።
• የወደሙቱ ሦስቱ…
፩ኛ፦ አኖሌ ቅዱስ ጊዮርጊስ
፪ኛ፦ ላሉንጮ አማኑኤል
፫ኛ፦ ሰንጎ እግዚአብሔር አብ
• 14 ቱ አገልግሎት ያቆሙት ደግሞ
1. ጮጫ እግዚአብሔር አብ
2. ጪሳ ተክለሃይማኖት
3. ጎሮ ሥላሴ
4. ሄላ ሴሮ ማርያም
5. ዘምባባ አርሴማ
6. ዲገሉ መድኃኔዓለም
7. ኮኔ እግዚአብሔር አብ
8. ሚታና ዮሐንስ
9. ባቦ ማርያም
10. ሰቄ ገብርኤል
11. ጠሬታ በዓለ ወልድ
12. ሽፎ ተክለሃይማኖት
13. ያያ ዮሐንስ
14. ሸንኮራ ቀርሳ ጊዮርጊስ
"…ይሄ መረጃ ከ02/01/2016 ዓ.ም እስከ 13/03/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ የተመዘገበ መረጃ ነው። ከሕዳር ወዲህ ያለውን አያካትትም። ይሄ መረጃ የአንድ በምሥራቅ አሩሲ በሽርካ ወረዳ ብቻ የተፈጸመ ኦርቶዶክስን እና ኦርቶዶክሳውያንን የማጥፋት የወንጀል ድርጊት ነው። በአሩሲ ብቻ በሌሎች ወረዳዎች የተፈጸመው ቢካተት ቁጥሩ ከዚህም በላይ ከፍ ይላል።
"…በምሥራቅ ሸዋ፣ በወለጋ እና በሰሜን፣ በምዕራብ ሸዋ፣ በሰላሌ ምድር ካህናቱ ታርደው፣ ታግተው ጭምር የተዘጉ አቢያተ ክርስቲያናትን ብትቆጥሯቸው በሺ የሚቆጠሩ ይሆናሉ። በዋና ዋና ከተሞች ያሉትን እያየህ ያለህ ከመሰለህ ተሳስተሃል።
አንቺ ክምር ያለሽ መስሎሻል
ተበልተሽ ተበልተሽ አልቀሻል… ነው ነገሩ።
"…ከዚያ አባገዳ መጥቶ፣ ሼክና ኡስታዝ መጥቶ ጉዳዩ ሃይማኖታዊ አይደለም ይልሁል። የቤተ ክህነቱም እስላሞች ያንኑ ይዘው ጉዳቱ የሃይማኖት አይደለም ይሉሃል፣ አቢይ አሕመድ መጥቶ ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ቢኖርና እሱ ቢቃጠል እሺ ያለው እኮ በሺ የሚቆጠር ነው ይልሃል፣ ከዚያ ዳንኤል ክብረት መጥቶ "ምኑ ተነካና ገና የሚቀረው 7 ሺ እኮ ነው" ብሎ በርቱ ይላቸዋል አቃጣዮቹን። ግፉበት።
"…አበደን አጀንዳዬን አልለቅም። አዛኝ ቅቤ አንጓቹን አሳራጅ ጃዋር መሀመድን፣ አቃጣሪ ገሌውን አቡበከርን፣ ማናቸውንም አልሰማም። ሽመልስ አብዲሳ ያፈረሰበትን 30 መስጊድ ውጦ ዝም ያለ በሞጣ አዲሱ መስጊድ ሊመረቅ በዋዜማው አሮጌውን መስጊድ አቃጥሎ ሀገር ሊያንድ የነበረን ፀረ ዐማራ አህመዲን ጀበልን አልሰማም አልኩህ። በአሩሲ አኬሩ እስኪገለበጥ ድምጼን አላሳሳም።
• ደግሞስ ከዚህ በላይ የሃይማኖት ጭፍጨፋ አለ እንዴ?
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
"በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈፀሙ የጭካኔ
እርምጃዎች በዘፈቀደ የሚካሄዱ አይደሉም
።ድንገተኛና በአጋጣሚ የሚፈፀሙ አይደሉም"
ሆን ተብሎ ተደጋጋሚና በአዲስ አበባ የፌዴራል
መንግሥት ቀጥተኛ አስፈጻሚነትና ቅንጅት
የተከናወኑ ናቸው።
"Cruel measures taken against Orthodox Christians in Arsi are not haphazard. They are not sudden or accidental. They are intentional, repeated, and carried out with the direct execution and coordination of the Addis Ababa Federal Government"
ማንነታቸው በአብዛኛው አማራ የሆኑ የክርስቲያን ማኅበረሰቦችን ቢሆንም ስልታዊ ጥቃቱ በትግራይ በጉራጌና በኦሮሞ ክርስቲያኖችና ሌሎች ማኅበረሰቦች ላይ ያነጣጠረ በአንድ ጊዜ በበርካታ ሕዝቦች ላይ የተፈጸመ መሆኑን የሚያሳይ ነው።
"Even though their identities are predominantly Amhara Christian communities, it shows that the strategic attack targeted Tigrayan, Gurage, and Oromo Christians, as well as other Christian communities, and was committed against multiple peoples at the same time."
[ልዑል ዶክተር አስፋወሰን አሥራት]
አሁን ያለው በግላጭ በአደባባይ በቀጥታም በተዘዋዋሪም መንገድ እየተፈጸመ ያለው ጸረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እንቅስቃሴ እና ኦርቶዶክሳውያንን የመግደል፣ የማፈናቀል፣ የማለያየት፣ ኦርቶዶክሳዊ ገዳማትና አድባራትን መጻሕፍትን፣ ንዋያትን፣ እሴቶችን የማጥፋት ዘመቻ ከመነሻው ከመሠረቱ ለመረዳት፣ ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ ለማወቅ፣ ወደ ምን እያመራና የመጨረሻ ዓላማውና መዳረሻው ምን እንደሆነ ለመገንዘብ፤ ኦርቶዶክሳዊ ብሎም ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁሉ ቢያዳምጣቸው የምላቸውን ቪድዮዎች ከዚህ ቀጥዬ ሊንካቸውን አስቀምጫለሁ።
እናንተም ጨምሩበት።
አዳምጣን በትክክል እንረዳቸው ዘንድ ተረድተንም ለቁምነር እናውላቸው ዘንድ፥ አምላከ መምህራን ቅዱሳን እግዚአብሔር መረዳቱን፣ ጥበብና ጥብዓቱን ያድለን።
1) ኦርቶዶክስ ሀገር ናት፤ ኦርቶዶክስ ጠልነት https://www.youtube.com/watch?v=jcsBB4ihqSk
2) ታሪክን እንዳናውቅ የሆነው ለምንድነው? https://www.youtube.com/watch?v=i6lpNYlS7Lw
3) ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ፈተና | ክፍል ፩ https://www.youtube.com/watch?v=3qR-dmoCRXc&t=1408s
4) ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ፈተና | ክፍል ፪ https://www.youtube.com/watch?v=LSv7SlyhHIA&t=142s
5) ቤተ ክርስቲያን ስደት ላይ ነች https://www.youtube.com/watch?v=BrzyX9mukKU&t=1078s
6) የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የወደፊት አስተሳሰብ ኦርቶዶክስ ጠል ነው https://www.youtube.com/watch?v=3DI8IQTmZI4
7) የአዲሲቷን ኢትዮጵያ አስተሳሰብ የሚዋጋ ትውልድ https://www.youtube.com/watch?v=DIQbkkUHCUs
በየዘመናቱ የነበሩ የቤተክርስቲያን ፈተናዎች https://www.youtube.com/watch?v=y-ofNLm7qhI
9) ወቅታዊ ጉዳይ | ራሳችንን እንዴት እናደራጅ? https://www.youtube.com/watch?v=P0mgDd_dYYM
10) መፍትሔው ትንሳኤ ብቻ ነው https://www.youtube.com/watch?v=CSjpg21mHdA
11) ቤተክርስቲያን አትቃጠል ማለት ፖለቲካ አይደለም https://www.youtube.com/watch?v=mL0FXPHZRQ0
12) ሦስቱ አምዶች https://www.youtube.com/watch?v=ShV3AWJdp4Y
13) እየሞትን እንበዛለን እያልን ዘምረን እየሞትን አለቅን !! https://www.youtube.com/watch?v=fDmj9Ypzq1w
14) በኦርቶዶክስ የተሰራብንን ሴራ ተመልከቱ https://www.youtube.com/watch?v=oStjv3641ZI
15) ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የተሰጠ መልስ https://www.youtube.com/watch?v=BK6LyyxZouM
Repost from Eotc Task Force
አዎ "አዲሲቷ ኢትዮጵያ"እንደ አንቺ ላሉ ኦርቶዶክሳውያን ቦታ የላትም ትጸየፋለች ታንቋሽሻለች ።ትገድላለች ታርዳለች ታሳድዳለች የቀሩትን ከመንግሥት ሥልጣን ከሥራ እና ሀብት ከማፍራት ዕድል ታገላለች በድህነት ትቀጣለች ሞራል ትገድላለች ከዚያን እምነት ታስቀይራለች። መፍትሔው መታገል ራስን ማስከበር ነው።እስከ መቼ እያነባን እንኖራለን?
Repost from Eotc Task Force
አንድ እርግጠኛ ሆኜ መናገር የምችለው ደማችን በከንቱ ፈሶ አይቀርም
Dhiigni Keenya lafatti Dhangala'ee hin hafu
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ “የመጨራረስ ጥሪ አቅርበዋል” በሚል በመምህር ፋንታሁን ዋቄና ተባባሪዎቻቸው ላይ የሽብር ወንጀል ምርመራ እንዲደረግ ጥቆማ ቀረበ
የክሱ መነሻና የቀረቡት ማስረጃዎች
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ “በሃይማኖት ሽፋን በኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር፣ የዓመፅና የመጨራረስ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው” በሚል፣ “ሞዐ ”የተሰኘ ስውር (ሕቡዕ) ድርጅት መሪ በሆኑት መምህር ፋንታሁን ዋቄ እና ተባባሪዎቻቸው ላይ ምርመራ እንዲደረግ ለሚመለከታቸው የአሜሪካ የሕግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ ማቅረባቸው ታወቀ። አመልካቾቹ ግለሰቡንና በስም ያልተዘረዘሩ ተባባሪዎቻቸውን በመጥቀስ ክስ ያቀረቡት፣ በኢትዮጵያ እምነትን ተንተርሶ የተቀነባበረ የሽብር ቅስቀሳ እየተፈጸመ መሆኑን በዝርዝር በማስረዳት ነው።
ክስ አቅራቢዎቹ እንዳሉት፦
መምህር ፋንታሁን ዋቄ በቲክቶክ (TikTok) ማኅበራዊ ሚዲያ አማካኝነት የሃይማኖት እልቂት የሚያነሳሱ፣ የርስ በርስ ትርምስ እንዲፈጠር የሚያደርጉና የሽብር ወንጀልን በግልጽ ያቀዱ አደገኛ መልዕክቶችን ሲያስተላልፉ ቆይተዋል።
የቅስቀሳዎቹን የቪዲዮ ምስክሮችና ሌሎች በርካታ አባሪ ማስረጃዎችን ለሕግ አካላት አያይዘው አቅርበዋል።
ግለሰቡ የሚመሩት የሃይማኖት ክንፍ የፋኖ አደረጃጀት መሥራች መሆኑን፣ መዓዛ መሐመድ በምትመራው ‘የትግል ሚዲያ’ ላይ በሰጡት ቃለ ምልልስ በይፋ ገልጸዋል።
የሚስጥር ኮዶችና የደኅንነት ስጋቶች
እንደ አመልካቾቹ ገለጻ፣ መምህር ፋንታሁን በተለይም በአዲስ አበባ፣ በአዳማ እና በአርሲ አካባቢዎች የሚኖሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ኢላማ በማድረግ “ተነሱ ለዕምነታችሁ ሙቱ” የሚሉና “እጃችሁ ላይ መድኃኒት አለ” የሚሉ ሚስጥራዊ ኮዶችን በመጠቀም የዓመፅ ጥሪ አቅርበዋል።
ይህ ድርጊት በኢትዮጵያ ውስጥ በንጹሃን ዜጎች ላይ እየደረሰ ላለው ብሔርና ሃይማኖትን መሠረት ያደረገ ጥቃት ቀጥተኛ ቅስቀሳ መሆኑን አስተያየት ሰጪዎች እየገለጹ ይገኛል። የቅስቀሳው ይዘት እጅግ አደገኛ መሆኑንና ወደፊት ሊቆም የማይችል በሃይማኖት ላይ ያተኮረ እልቂት እንዲቀሰቅስ የሚያደርግ መሆኑን የገለጹት የዋሽንግተን ተባባሪዎች፣ ድርጊቱ በተለያዩ ሚዲያዎችና በቡድኑ ተባባሪዎች የተቀነባበረ አግባብ መሰራጨቱ ከፍተኛ ስጋት እንደፈጠረባቸውና የጀመሩት የሕግ ክትትል እንደሚቀጥል አስረድተዋል።
የአሜሪካ የሕግ ተጠያቂነትና ተቋማዊ ጥቆማዎች
የጥቆማ ማመልከቻውን ያስገቡት ወገኖች፣ መምህር ፋንታሁን በጊዜያዊ መኖሪያ ቪዛ በአሜሪካ ግዛት ውስጥ ሆነው የሌላ አገር ዜጎችን ደኅንነት አደጋ ላይ የሚጥልና የሽብር ወንጀል የሚያነሳሳ ቅስቀሳ ማድረጋቸው፣ አሜሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሽብርተኝነትን ለመከላከል ያወጣቻቸውን ሕጎች የሚጥስ መሆኑን አመልክተዋል።
እስካሁን ድረስ 16 የሚሆኑ ወገኖች ለአሜሪካ ፍትሕ ሚኒስቴር (DOJ)፣ ለፌዴራል የምርመራ ቢሮ (FBI) እና ለሀገር ውስጥ ደኅንነትና ኢሚግሬሽን አስከባሪ አካል (DHS/ICE) የክስ ማመልከቻቸውን በይፋ አስገብተዋል። ሌሎች ዜጎችም ይህንን የሽብር ድርጊት ለመከላከል ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
አመልካቾቹ ግለሰቡ ለሚመሩት “ሞዐ ተዋሕ” ድርጅት በፋኖ የትጥቅ ዘመቻ ውስጥ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን በመጥቀስ፣ ሃይማኖትን እንደ ጦርነት ሽፋን በመጠቀም የሚደረገው ቅስቀሳ በሽብር ድጋፍ ወንጀል የሚያስጠይቅ መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ የሕቡዕ አደረጃጀት በኢትዮጵያ ለዘመናት በአንድነት የኖረውን ሕዝብ በጥርጣሬ እንዲተያይ በማድረግ፣ ለጅምላ ጭፍጨፋና ለአገር መፍረስ አደጋ እየዳረገ መሆኑንም በማመልከቻው ላይ በግልጽ አስፍረዋል።
የሕግ ባለሙያዎች አስተያየት
በዋሽንግተን ዲሲ የሕግ ቢሮ ከፍተው በጥብቅና ሙያ የሚያገለግሉ የሕግ ባለሙያን በጉዳዩ ዙሪያ እንደገለጹት፦
1. በአሜሪካ ግዛት ውስጥ ሆኖ በሌላ ወዳጅ አገር ላይ ዓመፅን፣ ግድያን እና የመንግሥት ግልበጣን ማቀድ ከባድ የፌዴራል ወንጀል ነው።
2. በተለይም የአሜሪካ የፌዴራል ሕግ (18 U.S.C. § 956)- ከሀገር ውጭ የሚገኝን ሰው ለመግደል ወይም ንብረት ለማውደም ሴራ መወጠንን በግልጽ የሚከለክል በመሆኑ፣ መምህር ፋንታሁን ባስተላለፉት የዓመፅ ትዕዛዝ ይህንን ሕግ መተላለፋቸው አይቀሬ ነው።
3. መምህር ፋንታሁን ከዚህ ቀደም በአሜሪካ መንግሥት በምድብ ሦስት (Tier 3) ስር በሽብርተኝነት የተፈረጀውን የፋኖ ታጣቂ ቡድን በማደራጀትና በመደገፍ ረገድ “ሞዐ ተዋሕ” ትልቅ ድርሻ እንዳለው በይፋ በመግለጻቸው፣ በቀጥታ ቪዛቸው ተሰርዞ ከአሜሪካ ሊባረሩ የሚችሉበት ዕድል ሰፊ ነው።
ይህ የጥቆማ ሂደት ግለሰቡ በአሜሪካ ሕግ መሠረት ተጠያቂ እንዲሆኑ ከማድረግ ባሻገር፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ሊፈጠሩ የሚችሉ ተጨማሪ የሽብር ጥቃቶችንና የጅምላ እልቂቶችን ለመግታት ያለመ መሆኑን ጥቆማውን የሰጡት ወገኖች ገልጸዋል።
ከአርሲ ጥቃቶች በስተጀርባ ያሉት እውነታዎችና የገለልተኛ ወገኖች ትችት
በአርሲ በተደጋጋሚ የደረሰውን የተቀነባበረ ግድያ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች እንደሚፈጽሙት፣ ይህንን ለመከላከል የሞከሩ ሙስሊሞችን ጨምሮ ሚሊሻዎችና የፖሊስ አባላት መገደላቸውን የተጎጂ ቤተሰቦችና ከጥቃቱ ያመለጡ የአይን እማኞች ለሚዲያዎችና ለሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንዲሁም ለቤተክርስቲያን መዋቅር በግልጽ መናገራቸው ይታወሳል።
በአርሲ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ አካባቢዎች ዘርን መሠረት ያደረገ ግጭትና ግድያ ሲፈጸም፣ ተጎጂዎች ያጠቃቸውን፣ ንብረታቸውን ያወደመውንና የዘረፋቸውን አካል በግልጽ እያስታወቁ ቢሆንም፣ አጥፊውን ቡድን ለይቶ በስም ጠርቶ ማውገዝ ግን አልተለመደም። የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ራሳቸውን አክቲቪስት የሚሉ አካላት እና የፖለቲካ አጀንዳ ያላቸው ሚዲያዎች ትኩረታቸው በጉዳቱ መጠን ላይ እንጂ ጉዳቱን በተደጋጋሚ በሚያደርሱት ቡድኖች ላይ አለመሆኑ የንጹሃንን ጥቃት እንዳባባሰው ገለልተኛ ወገኖች በተደጋጋሚ የሚተቹበት ጉዳይ ሆኗል።
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
በኦርቶዶክስ ስም እየተጠራ ኦርቶዶክሳውያንን ስም ዝርዝር እያወጣ ለወሀቢያ እየሰጠ የሚያሳርደው የኦሮሞ ኢስላሚክ እስቴት Plan B "የኦሮሚያ ሲኖዶስ "የሚባለው ማፊያ ቡድን በራሱ ጊዜ ወጥቶ መለፍለፍ ጀምሯል።እንዲህ ስትገለጡ ደስ ይላል።ሙሉውን ጽሑፍ ከታች አንብቡት👇👇👇
