Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
前往频道在 Telegram
Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት
显示更多未指定国家未指定类别
273
订阅者
无数据24 小时
-37 天
-1330 天
帖子存档
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+3
ክህኑ ታረዱ
በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ በ ሚታና ጋዶ ቀበሌ ሰኔ 8/2018ዓ.ም በእርሻ ማሳ ላይ እንዳሉ ከእነ በሮቹ ታግተው የነበሩ የጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ቄስ አባይነህ ጠብቄ በአሰቃቂ ሁኔታ ታርደው ተጥለዋል።ሥርዐተ ቀብራቸው ዛሬ በ10/10/2018ዓ.ም እዚያው ሲያገለግሉ ከነበሩበት ጋዶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ይፈጸማል።ከዚህ በፊት እዚህ ወረዳ ላይ 169 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን ከ30 በላይ የሚሆኑት ይሙቱ ይኑር እንደማይታወቅ ፣ በወረዳው ካሉት ከ37 አቢያተ ክርስቲያናት 11 ብቻ አገልግሎት እንደሚሰጡ ፣አብዛኛዎቹ ቀበሌዎች ከኦርቶዶክስ መጽዳታቸውንና አዳዲስ ዲሞግራፊዎች እየተፈጠሩ መሆኑን፣ ለአክራሪዎቹ ስንቅና ትጥቅ እያቀረበ ፍጅቱን የሚያስፈጽመው የመንግሥት መዋቅር መሆኑን መዘገባችን የሚታወስ ነው።
https://t.me/Eyo21e
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
"ኢስላማዊት ኦሮሚያን"ለማዋለድ ከ1982 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ በሐረር፣በሐረርጌና በአርሲ (እነ ዋቆ ጉቱ ኡሱ በባሌ የፈጸሙትን ሳይጨምር) በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸሙ የዘር ማጥፋት በደሎች ለናሙና ቀርበዋል ሁላችሁም በደንብ አድምጡት።
👉አንገት መቁረጥ
👉ጡት መቀረጥ
👉ሆድን በሳንጃ ሰርግፎ ወደ ገደል መክተት
👉እሬሳን በገመድ አስሮ በመንገድ ላይ መጎተት
👉በደነዘ ቢለዋ የሰውን አንገት ገዝግዞ ማረድ
👉የሰውን ቆዳ በቁሙ መግፈፍ
👉ብልት ቆርጦ አፍ ውስጥ መጨመር
👉እሬሳ ማቃጠል
ይኽን ሁሉ ግፍ የፈጸመብን #ኦሮ-ወሀቢያ ነው።እንዲያርደን ፍቃድ የሰጡት ሕወህትና አሁን ሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ነው።ኦርቶዶክሱ ከድንዛዜ ወጥቶ ራሱን ለመታደግ ቆርጦ መነሳት አለበት ለእነርሱ ክርስቲያኖችን ማረድ ጽድቅ ነው ።
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
"ወንዶችን ገድሎ ሴቶችን ማስለም"
በአርሲ ምድር በሚደረገው ኦርቶዶክስን የማጥፋት ዘመቻ ውስጥ ወጣቱም፣ሽማግሌውም፣ህጻናቱም ይገደላሉ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት ግን ወንዶች ናቸው።ለምን ወንዶችን አብዝተው ይጨፈጭፋሉ?
👉 የሚገዳደራቸው የ ሚያጠቃቸው እንዳይኖር
👉 የክርስቲያን ዘር እንዳይተካ
👉 ሴቶችን ያገባሉ ያሰልማሉ
✍ ሀብት ንብረታቸውን ይወርሳሉ
አሁን እየተሠራ ያለው ይኽን ተግባራዊ ለማድረግ ነው። የዓረቡ ምድር በእስልምናው የ
ከተጥለቀለቀባቸው መንገዶች አንዱ ይኽ ስልት ነው።ብዙ ሥራ ይጠበቅብናል ወገን።አንዳንድ አላዋቂ ምንም አያመጡም ሊል ይችላል ሰዎቹ ግን ያሰቡትን እያሳኩ ነው።አሁን ስለ ምንበላው እንጀራ፣ስለምንለብሰው ጨርቅ ስለምንቀይረው ጫማ ብቻ ማሰብ እናቁም ፍጅቱ ሁላችንም ጋር እንደሚመጣ እናስብ ላለመታረድ ሃይማኖታችንን አሳልፈን ላለመስጠት የድርሻችንን እንሥራ።ቅር ብንለው እንኳ የማይቀር መከራ ከፊታችን እየመጣ ነው።ከተማም ሁን ገጠር ፣ጠረፍም ሁን መሐል አዲስ አበባ መከራው ደጅህ ይመጣል።
https://t.me/Eyo21e
Repost from Eotc Task Force
..................መጋቢት ወር ላይ በወረዳችን ብዙ የፀጥታ ኃይል ስለተሰማራ “የተፈናቀሉት ይመለሱ፤ ሙሉ ጥበቃ እናደርጋለን” ተብሎ ስለነበር፣ ስጋት ቢኖርም በከፊል ነዋሪው ወደ አካባቢው እንደተመለሰ ነዋሪዎች ያስረዳሉ። በመንገድ ላይ አልፎ አልፎ እገታዎች እንደነበሩና በገንዘብ ድርድር እያስለቀቁ እንደነበርም ገልፀውልናል።
ሚያዚያ 5/2018 ዓ.ም. ለበዓል የተሰበሰቡ የአንድ ቤተሰብ አባላት ድንገተኛ በተደረገባቸው እገታ በድምሩ 2 ሚሊዮን ብር እንደተጠየቀባቸው ተገልጿል። ከህዝብ ተሰብስቦ 1.5 ሚሊዮን ብር ቢሰጣቸውም፣ የቤቱን አባወራ ገድለው ሌላውን የቤተሰብ አባል እንደለቀቁ ነዋሪዎች ያብራራሉ።
“በምርጫ ሰሞን አካባቢው ላይ የነበረው የፀጥታ ኃይል በአብዛኛው ለቆ ስለወጣ ስጋታችን ጨምሮ ነበር” የሚሉት አስተያየት ሰጪዎች፣ ከወረዳ አመራሮች ጋር በተነጋገሩበት ጊዜ “ትዕዛዙ ከክልል የመጣ ስለሆነ ለእናንተ በቂ ጥበቃ እንመድባለን” ተብሎ እንደተገለጸላቸው ያስረዳሉ።
ግንቦት 23/2018 ዓ.ም. በአሰኮ ወረዳ ጠለታ ጨፋ ቀበሌ በድንገት በተከፈተ ተኩስ 13 አባወራዎች ሲገደሉ፣ ቁጥራቸው እስካሁን በውል ያልታወቀ ሰዎች ታግተው እንደተወሰዱ ነዋሪዎች ገልፀዋል። “ድርጊቱ እጅግ አሰቃቂ ነበር፤ በጥይት መትተው ብቻ አልተዋቸውም፣ ተከታትለው በስለት ጨፍጭፈዋቸዋል” ሲሉ በሐዘን ያብራራሉ።
በአካባቢው 101 ዓመታት ዕድሜ ያስቆጠረችው የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት መውደሟም ተገልጿል። ይህች ቤተክርስቲያን በግፍ ተጨፍጭፈው የተገደሉ ምዕመናን የተቀበሩባት ቦታ እንደነበረች ተነግሯል። “አሁን በሕይወት ያለው ብቻ ሳይሆን በግፍ የሞቱትም ረፍት አላገኙም” ሲሉ ነዋሪዎች በሐዘን ገልፀዋል።
እኛም በተፈናቀሉበት ቦታ ተዘዋውረን እንደተመለከትነው፣ ከለበሱት ልብስ በስተቀር ሌላ ምንም ንብረት ያልያዙ ሴቶች፣ ሕፃናትና አዛውንቶችን ተመልክተናል።
በካራ ኩፍቴ የሚገኘው የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ላይም ጥቃት መደረሱ ተገልጿል። “ጽላቱን ይዘን አሁን ወዳለንበት ደርሰናል” የሚሉት ነዋሪዎች፣ ቤተክህነቱም ሆነ መንግሥት ምንም ትኩረት እንዳልሰጣቸውና ፍርድን ከመድኃኔዓለም እንደሚጠብቁ በለቅሶ ገልፀዋል።
“ዛሬ እዚህ በተፈናቀልንበት ቦታ በሰላም ለማደር እንኳን ዋስትና የለንም፤ ለዘመናት ለፍተን የገነባነው ሀብትና ንብረታችን ወድሟል፤ ስናዝን መፅናኛችን የነበረው ቤተክርስቲያን ዛሬ የለም” የሚሉት ነዋሪዎች፣ “እየደረሰብን ያለውን መከራ ታሪክና የኢትዮጵያ ሕዝብ ይመዝግብልን” ሲሉ በምሬት ይገልፃሉ።
በተመሳሳይ ዕለት በሚታና ዋጂ ቀበሌ ሁለት ወጣቶችን ወደ ሚታና ጋዶ ቀበሌ በመውሰድ፣ አንደኛውን በስለት አርደው፣ ሁለተኛውን ደግሞ በጥይት በመምታት በጭካኔ ሕይወታቸውን እንዳጠፉ ነዋሪዎች ገልፀዋል። በስለት የታረደው ወጣት በደህንነት ስጋት ምክንያት ተፈናቅሎ ከሄደ በኋላ በቅርቡ እንደተመለሰም ተገልጿል።
በጋዶ ማሕደረ ስብሐት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ምዕመናንና የቤተሰብ አባላት በአንድ መቃብር ተሰብስበው ተቀብረዋል። በዚሁ ዕለት 3 ወጣቶች ታፍነው እንደተወሰዱ የተገለፀ ሲሆን፣ በአካባቢው የተሰማራው የፀጥታ ኃይል ባደረገው የተኩስ ልውውጥ በሕይወት ማስለቀቅ እንደተቻለም ተነግሯል።
በአጠቃላይ በስምንት ወራት ውስጥ ከ100 በላይ ምዕመናን በእምነታቸው ምክንያት ሲገደሉ፣ ሁለት አብያተ ክርስቲያናት ሙሉ በሙሉ ወድመዋል፤ ከ600 በላይ ቤቶችም ፈርሰዋል።
“ስንገደል አንበዛም፤ ስንገደል እየቀነስን ነው” ሲሉ ነዋሪዎች በሐዘን ይናገራሉ።
ሁንዴሳ በላይ ዋቅጅራ
https://t.me/EotcTaskForce
Repost from Eotc Task Force
በነጋታው ደግሞ በእርሻ ቦታ ላይ 21 ሰዎች ተገድለዋል።
ብፁዕ አቡነ ኤልሳ ሀገረ ስብከቱ ላይ ከተመደቡ በኋላ፣ ከዞንና ወረዳ አመራሮች ጋር በየጊዜው የሚካሄዱትን የኦርቶዶክሳውያንን ጭፍጨፋ ለማስቆም ብዙ ጥረት እንዳደረጉና፣ ጥረታቸው ለተወሰነ ጊዜም ቢሆን ፍሬ ያፈራ ቢመስልም፣ ከተወሰኑ ወራት በኋላ ተደጋጋሚ ዛቻዎች እንደመጡ የሚናገሩት ነዋሪዎች፣ አሁንም ከፍተኛ ስጋት ስላለ አካባቢውን ሸሽቶ ከመሄድ ውጪ አማራጭ እንደሌለ ይናገራሉ።
ይቀጥላል....
Repost from Eotc Task Force
ከዚህ በታች የቀረበው ሪፖርት በአካል በቦታው በመገኘት፣ ከተለያዩ ሃይማኖቶችና ብሔሮች ነዋሪዎች አንደበት የተሰበሰበ መረጃ ስለሆነ ምንም ዓይነት ወገንተኝነት የለውም።
በአርሲ አካባቢ በተደጋጋሚ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸም ጥቃትና ጭፍጨፋ ምክንያት፣ በቦታው ተገኝተን ስለሚካሄደው ተደጋጋሚ ግድያ መረጃ እንድንሰበስብ ላገዛችሁን ሁሉ ከፍ ያለ ምስጋና ማቅረብ እፈልጋለሁ።
“አርሲ ላይ ለምን ጥቃት ይካሄዳል?” የሚለውን ጥያቄ ነበር ያነሳነው። አርሲ የተለያዩ ብሔሮችና ሃይማኖቶች በብዛት ከሚኖሩባቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ ሲሆን፣ ከግጦሽ ግጭት እስከ ሃይማኖታዊ ግጭቶች ድረስ በተደጋጋሚ የሚስተዋሉበት አካባቢ ነው። ይህንም ባለፉት አርባ ዓመታት የተዘገቡ ሪፖርቶችን ዋቢ በማድረግ ማረጋገጥ ይቻላል።
ዳሰሳ ለማድረግ የሞከርነው ከጥቅምት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ያለውን ሁኔታ ነው። ከክረምት ጀምሮ ከአካባቢው ለቀው እንዲወጡ የተለያዩ ማስፈራሪያዎች ሲደርሷቸው እንደነበር የገለጹልን ነዋሪዎች፣ በሁለት ሃሳብ መካከል ተጠምደው እንደቆዩ አስረድተውናል።
“ከዚህ በፊትም በግጦሽና በእርሻ ዙሪያ ግጭቶች ቢኖሩም፣ በእርቅና በሽምግልና ይፈቱ ነበር። አሁን ግን በመሣሪያ የታገዘ ማስፈራሪያ ማድረግ ጀምረዋል” በማለት የጀመረው የአንድ ነዋሪ አስተያየት፣ ሁኔታው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መሄዱን ያመለክታል።
ይህን ተከትሎ ብዙ ነዋሪዎች ጫና በመበርታቱ ወደ አሰላ ከተማ በመሸሽ፣ የእርሻ መሬታቸውን በመመላለስ ለመከታተል ሞክረዋል። አብዛኞቹ ሴቶችና ልጆቻቸውን በአሰላ በማስቀመጥ፣ አባወራዎቹ በእርሻ ማሳቸው በመዋልና በማደር አስቸጋሪ ጊዜያቶችን እንዳሳለፉ የሚናገሩት ነዋሪዎች ናቸው።
በሁሉም ወረዳዎች ያሉ አብያተ ክርስቲያናትም በስጋት ምክንያት የምዕመናኑ ቁጥር የተመናመነ ሲሆን፣ አገልግሎት እየሰጡ ያሉት የተወሰኑ ካህናትና ዲያቆናት ብቻ መሆናቸውን ገልጸውልናል።
ከጥቅምት ወር በፊት አልፎ አልፎ አፈናዎች ቢኖሩም፣ ከጥቅምት አጋማሽ ጀምሮ የታጠቁ አካላት በሰፊው ማጥቃት የጀመሩበት ጊዜ እንደሆነ ነዋሪዎቹ ያስረዳሉ።
ለአብነት፦
• ከጥቅምት 13/2018 ዓ.ም. እስከ ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም. ሌሊት ድረስ በጉናናና በመርቲ ወረዳዎች በተከታታይ በተፈጸመ ጥቃት 36 ሰዎች ተገድለዋል። ከእነዚህ ውስጥ 22 ዕለቱን የተቀበሩ ሲሆን፣ 14 ሰዎች ግን ከቀናት በኋላ በእርሻ ቦታዎችና በተለያዩ ቦታዎች ተገለው ተገኝተዋል። ግማሹ በጅብ ተበልተው ሰብስበን የቀበርናቸው ሲሆን፣ 8 ሰዎች ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
• ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም. ሌሊት በሽርካ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት 5 ክርስቲያኖች ተገድለዋል። አንድ ሙስሊም ደግሞ በቤቱ ክርስቲያኖችን በመደበቁ ምክንያት መገደሉ ተገልጿል።
• ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም. በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት አንድ አገልጋይ ካህንን ጨምሮ 6 አባወራዎች ተገድለዋል። በዚሁ ወረዳ በተመሳሳይ ቀን 15 አባወራዎችና 3 ሴቶች ታፍነው ተወስደዋል፤ እስካሁን ድረስ ያሉበት ሁኔታ አይታወቅም።
• ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም. ከሽርካ ወረዳ በመሸሽ ላይ የነበሩ አባወራዎች “አካባቢው ሰላም ሆኗል፤ ተመልሳችሁ ግቡ” ተብለው ሲመለሱ፣ ከሚሊሻዎች ጋር በተፈጠረ አለመግባባት 4 አባወራዎችና አንዲት ሕፃን ያዘለች ሴት ተገድለዋል።
በአጠቃላይ በጥቅምት ወር በተካሄደው ተከታታይ ጥቃት፦
• 53 ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ተገድለዋል፤
• 1 ሙስሊም በተጨማሪነት ተገድሏል፤
• 500 ቤቶች ወድመዋል።
እነዚህ ጥቃቶች ከመከሰታቸው በፊት ተደጋጋሚ ዛቻና እገታ ይፈጸምብን ነበር የሚሉት ነዋሪዎች፣ ለወረዳው አስተዳደርና ለፖሊስ በተደጋጋሚ ማመልከታቸውን ገልጸዋል። ነገር ግን የተሰጣቸው ምላሽ፣ “የነፍጠኛ አስተሳሰባችሁን ትታችሁ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ተከባብራችሁ ኑሩ፤ ካልሆነ ወደየመጣችሁበት መመለስ ትችላላችሁ” እንደተባሉ የሚገልጹት ነዋሪዎች፣ “ተወልደን ካደግንበት ሀገራችን ወዴት እንሄዳለን?” በማለት በሐዘኔታ ይናገራሉ።
ግድያው በዋናነት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ያነጣጠረ ቢሆንም፣ ለመከላከልና ለመደበቅ የሞከሩ የእስልምና እምነት ተከታዮችም አብረው እንደተገደሉ ነዋሪዎቹ ይገልጻሉ።
“በአርሲ ውስጥ ክርስቲያን ከሆንክ፣ ኦሮሞም ብትሆን ጉራጌም አማራ ተብለህ ነው የምትታይው” ሲሉም ያክላሉ።
በእነዚህ ጥቃቶች ወቅት ለአርሲ ሀገረ ስብከት በተደጋጋሚ ደውለን የተሰጠን ምላሽ፣ “ከመንግሥት ጋር እየተነጋገርን ነው፤ ራሳችሁን ለመከላከል ሞክሩ” ከሚል ውጪ ውጤታማ የሚባል አልነበረም ይላሉ።
ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም. በመርቲ ወረዳ ስጋት እንዳለ ለወረዳው ፖሊስ አዛዥና ለአቡነ ያሬድ በተደጋጋሚ ማሳወቃቸውን የገለጹ ነዋሪዎች፣ “የኦሮሚያ ልዩ ኃይል እየመጣላችሁ ነው፤ ተረጋጉ” ተብለው እንደነበር ይናገራሉ።
ነገር ግን ሌሊት ታጣቂዎች ሲገቡ “ልዩ ኃይሎች ናቸው” በሚል ከለላ ሳይይዙ በመቅረታቸው፣ በዚያ ጥቃት ብዙ ምዕመናን እንደተገደሉ ያስረዳሉ።
ከሁለት ሰዓታት በኋላ የመጡት ልዩ ኃይሎች ቀሪውን ምዕመን ለመከላከል እንደሞከሩና፣ የተገደሉትም በፀጥታ ኃይሎች ጥበቃ አንድ ላይ እንደተቀበሩ ተገልጿል።
በህዳር 1/2018 ዓ.ም. በቀጠለው ጥቃት እህል በመውቃት ላይ የነበሩ 3 ምዕመናን ተገድለዋል። ግድያው በተፈጸመበት ቦታ ቅርብ ርቀት ላይ የመንግሥት ኃይሎች እንደነበሩ ተገልጿል።
“ለምን አልተከላከላችሁልንም?” በሚል የህዝብ ቁጣ ሲነሳ፣ “መረጃ እያቀበላችሁ ስማችንን እያጠፋችሁ ነው” የሚል ንቀት የተሞላበት ምላሽ እንደተሰጣቸው ነዋሪዎቹ ይናገራሉ።
ሌላው አሳሳቢ ጉዳይ ደግሞ፣ ተገድለው ከሚቀበሩት በተጨማሪ ታፍነው የተወሰዱና ያሉበት ያልታወቀ በርካታ ወጣቶች መኖራቸው ነው።
ነዋሪዎቹ እንደሚሉት፣ ስጋቱ በየጊዜው እየጨመረ ሲሆን፣ ሰዎችም ያላቸውን ሁሉ ትተው ወደ ተለያዩ ከተሞች እየተሰደዱ ነው።
በአካባቢው በመዘዋወር ለመመልከት እንደቻልነውም፣ ብዙ ቤቶች ተዘግተው ኗሪ አልባ ሆነው ለመመልከት ችለናል።
ከሃይማኖት ጉባኤ አጣሪ ኮሚቴ ወደ ወረዳዎች በመጡበት ወቅት፣ መረጃ እንዲሰጡ የተደረጉት እውነተኛ ነዋሪዎች ሳይሆኑ፣ በወረዳ አስተዳደርና በዞን ፖሊስ ትዕዛዝ የተመረጡ ሰዎች እንደነበሩ ነዋሪዎቹ ገልጸዋል።
በዚሁ ወቅት በርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አማካኝነት ከወረዳዎች የተለያዩ ሰዎችና አመራሮችን ለማነጋገር በተደረገ ስብሰባ፣ በአካል የማይታወቁ አንዳንድ የሃይማኖት አባቶች ጥቃቱን በትክክል ከማስረዳት ይልቅ የማሞገስ ንግግር እንዳደረጉና፣ ሁለት ጳጳሳትም የሚፈጸመውን ጥቃት ለማቃለል እንደሞከሩ ተነግሯል።
በመጨረሻም ለነዋሪው ዘላቂ መፍትሄ ሳይቀርብ ስብሰባው መበተኑ ተገልጿል።
የካቲት 20/2018 ዓ.ም. በሽርካ ወረዳ ጃዌ ዋጩ ቀበሌ በሁለት ቀናት ውስጥ 28 ምዕመናን ተገድለዋል። 8 ሰዎች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፤ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሰዎች ደግሞ እስካሁን ድረስ የት እንዳሉ አይታወቅም።
“ሞተው ከሆነም እንኳ እርማችንን አላወጣንላቸውም” በማለት ነዋሪዎቹ ሐዘናቸውን ገልጸዋል።
በዕለቱ በርካታ ቤቶች ተቃጥለዋል፤ አንድ ቤተ ክርስቲያንም ተዘርፎ፣ ደጀ ሰላሙና አዳራሽ ቤቱ ተቃጥለዋል። ይህ ጥቃት የተፈጸመው በጃዊ አቦ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ነው።
7 ሰዎች ቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ አስከሬናቸው ተገኝቷል። ከሰባቱ ውስጥ አንድ አገልጋይ መነኩሲትና ሁለት በመቃብር ቤት የሚኖሩ የኔቢጤዎች ነበሩ።
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
Ortodoksoota Arsii Bahaa Keessa jiraattaniif:
1) Kanaan dura Ajjechawwan raawwataman,
👉 Baqannaa
👉 Gubamuu manneen kiristaanaa fi manneen jireenyaa,
👉 Miidhama adda addaa viidiyoodhaan, suuraadhaan ykn sagaleedhaan ragaa kanaan dura ol-kaawwattan yoo jiraate, akkasumas miidhamni gara fuulduraatti raawwatamu yoo jiraate akka nuuf ergitan.
2) Maqaa guutuu fi ragaa guutuu kaabinee gadi-fageenya gandaa (ganda irraa eegalee jiran) (Maqaa guutuu, suuraa, yoo danda'ame bilbila isaanii).
3) Ragaa hoogganoota Poolisii, Nagaa fi Nageenyaa.
4) Maqaa guutuu fi suuraa jaarsolii biyyaa du'a Ortodoksootaa dhaabsisuu utuu qabanii callisanii dabarsan.
5) Maqaa guutuu fi suuraa namoota amantaa muusliimaa miidhaa Ortodoksoota irratti raawwatan.
6) Faayidaaf ykn dhukkuba sanyummaatiin faalamanii, Wahabiyaa waliin ta'uun Ortodoksoota irratti miidhaan akka raawwatamuuf namoota ragaa kennan yoo jiraatan maqaa guutuu fi suuraa isaanii nuuf ergaa
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
በምሥራቅ አርሲ ላላችሁ ኦርቶዶክሳውያን፦
1) ከዚህ በፊት የተፈጸሙ ጭፍጨፋዎችን
👉ስደቶችን
👉የቤተ ክርስቲያንና የቤት ቃጠሎችን
👉 የተለያዩ ግፎችን ፦በቪድዮ፣በፎቶ ወይም በድምፅ ቀድምታችሁ ያስቀመጣችሁት መረጃ ካለ እንዲሁም ወደ ፊት የሚፈጸሙ በደሎችን እንድትልኩልን
2) ከቀበሌ ጀምሮ ያሉ ባለሥልጣናትን ስም ዝርዝር ሙሉ መረጃ(ሙሉ ስም፣ፎቶ ግራፍ፣ቢቻል ስልክ ቁጥር)
3 የፖሊስ፣የሰላምና የጸጥታ ሀላፊዎችን
4) የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት ማስቆም ሲገባቸው በዝምታ ያለፉ የሀገር ሽማግሌዎች ስም ዝርዝርና ፎቶ ግራፍ
5) በኦርቶዶክሳውያን ላይ በደል ያደረሱ ሙስሊሞች ስም ዝርዝርና ፎቶ ግራፍ
6) ለጥቅም ወይም በዘረኝነት በሽታ ተለክፎ ከወሀቢያ ጋር አብሮ በኦርቶዶክሳውያን ላይጥቃት እንዲፈጸም መረጃ የሰጠ ካለ ስም ዝርዝር ፎቶ ግራፍ እንድትሉክልን
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
#አርሲ
ይኽ የምትመለከቱት ኀይል በ Gaachana Sirnaa(የሥርዐቱ ጋሻ) ስም እየሰለጠነ ጫካ ካለው ኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት ጋር እየተናበበ ኦርቶዶክሳውያንን የሚያጸዳ ቡድን ነው።በዚህ ውስጥ ለይስሙላ 5ና10 የሚሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ይከተቱበታል።እነዚህም ቢሆኑ በሴራ ተረሽነው የሚሞቱ ናቸው።እየሆነ ያለው ይኽ ነው።ኦርቶዶክሳውያን ከአከባቢው የማጥፋትና የእስላም ቀጠና ብቻ የማድረግ መንግሥታዊ ፕሮጀክት ነው።
Repost from Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
"…ኦሮሞም ብትሆን በአሩሲ ኦርቶዶክስ ከሆን በኦሮሞ የወሀቢይ እስላም እንዲህ ትታረዳለህ። አይምሩህም። አይለቁህም። ዐማራ ነገዱ ነው የሚያሳርደው። ዐማራ መሆኑ፣ ማንነቱ ነው የሚያሳርደው።
"…አራጆቹ መንግሥታዊ ድጋፍ፣ መንግሥታዊ ፈቃድ አላቸው። ነፍጠኛን ማጽዳት ያሸልማል፣ የሥራ እድገትም ያሰጣል በኢትዮጵያ ኦሮሚያ በተለይ በአሩሲ። አስተዳዳሪዎቹ አይቀየሩም፣ አይታሰሩም፣ አይጠየቁም። እንደውም እንደ ጀግና ነው የሚቆጠሩት። የሚታዩት።
"…ኦሮሞ ሆነህ ኦርቶዶክስ ከሆን የቢለዋ ሲሳይ ነው የምትሆነው። የቢለዋ ቀለብ። የኦሮሞ ወሀቢያ ይኸው እንዲህ ነጭ ለብሰህ አንገትህን ብቻ ቀልቶ አጋድሞህ ነው የሚሄደው። ከዚያ "ማሎ፣ ማሎ፣ ማሎ አኒ ኦሮሞ ሚቲ? ምነው ምነው እኔ ኦሮሞ አይደለሁም ብትል የሚሰማህ የለም።
"…ይሄ እርድ ከዋና ከተማዋ ብዙም ሩቅ አይደለም። ቅርብ ነው። በጣም ቅርብ አዲስ አበባ አፍንጫዋ ስር። በሩቅ ያየኸው ከደጃፍ ሲደርስ ያኔ ብትነቃ ምንም ዋጋ የለውም።
"…ነገርኩህ በኦሮሚያ ኦርቶዶክስን ማረድ የመንግሥት ቢሮክራሲም ዲናቸውም ይፈቅድላቸዋል። የኦርቶዶክሳውያኑን ንብረት ማውደም፣ መዝረፍ፣ መስረቅ፣ በግፈፍም ዲናቸውም ትግላቸውም ይፈቅድላቸዋል።
"…ይሄን የመሰለ ጭካኔ፣ አረመኔያዊ የአቢይ አሕመድን የገዳይ መንፈስ ልታቆመው የምትችለው በገዳይ በአራጅህ ላይ በእጥፍ ከሱ የባሰ ጨካኝ አረመኔ ሆነህ የገባበት ገብተህ ስትበቀለው ነው። ደምመላሽ ልጅ ወልደህ መክቶ የሚያነክት እስካልሆንክ ድረስ እንዲህ ነው አጋድመው የሚያርዱህ።
• አበደን አጀንዳዬን አልቀይርም ‼ አሩሲ ‼
Repost from Eotc Task Force
ይኽ ሰው ይህን የተናገረው በ2016 ዓ.ም አከባቢ ይመስለኛል።ልማት ብሎ የሚናገው እልቂታችንን ነው።አርሲ ሽርካ ድረስ ሄዶ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸመውን ፍጅት ለመሸፋፈን የሞከረ ሰው ነው።
