ar
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

الذهاب إلى القناة على Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

إظهار المزيد
7 367
المشتركون
+224 ساعات
+2157 أيام
+33930 أيام
أرشيف المشاركات
ቅጣፊነትና ዋሾነት የ አክራሪ እስልምና አንዱ መገለጫ ነው። ሲዋሹ ሰው ይታዘበናል አይሉም።የአርሲውን መንግሥት መር ጅሃድ ለመሸፋፈንና ጅሃዱን ለማማስቀጠል ብዙ የውሸት ፕሮፓጋንዳዎች ሲያሠራጩ ቆይተዋል አሁንም እንደቀጠሉበት ነው።የውሸትፕሮፓጋንዳውን እያመረተ የሚሰጣቸው የመንግሥት መዋቅር ነው። በአማራ ክልልና በተለያዩ አከባቢዎች የተደረጉ እንቅስቃሴዎችን አርሲ እንደተደረገ አድርጎ ማቅረብና በጭፍን ለሚከተላቸው መንጋ ማሰራጨት።

Hubachuun Barbaachisaadha 👉Kanaan dura maaltu nurratti raawwatamaa akka ture 👉Har'a Maaltu Nurratti Akka Raawwatamaa Akka J
+2
Hubachuun Barbaachisaadha 👉Kanaan dura maaltu nurratti raawwatamaa akka ture 👉Har'a Maaltu Nurratti Akka Raawwatamaa Akka Jiru 👉Boru Maaltu nurratti Raawwatamuuf Akka Karoorfame

እናስተውል ፦ 👉ትናንት ምን ሲደረግብን እንደ ነበር 👉 ዛሬ ምን እየተደረገብን እንዳለ 👉 ነገ ምን ሊደረግብን እንደታሰበ
+2
እናስተውል ፦ 👉ትናንት ምን ሲደረግብን እንደ ነበር 👉 ዛሬ ምን እየተደረገብን እንዳለ 👉 ነገ ምን ሊደረግብን እንደታሰበ

#ጉና ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት በምሥራቅ አርሲ ዞን #ጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ የአከባቢዉ ታዋቂ ገበሬ የሬኤ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ሰበካ ጉባኤ ሀላፊ አቶ አሰግደዉ የማሪያምወ
#ጉና  ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን  ፍጅት በምሥራቅ አርሲ ዞን  #ጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ   የአከባቢዉ ታዋቂ ገበሬ የሬኤ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ሰበካ ጉባኤ ሀላፊ አቶ አሰግደዉ የማሪያምወርቅ ትናንት ሰኔ 30 /2018 ከሌሊቱ  6 ሰአት በተኛበት አክሪሪ የእስልምና ታጣቂዎች በ10 ጥይት ገድለውት  የወንድሙን ሚስት ከነልጆችዋ አግተው ወስደቸዋል።እንዲሁም የረኤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን  አስተዳዳሪ  የቄስ ሙሴ ቦጋለና  የሌሎች ኦርቶዶክሳውያንን ከብቶቻቸውን በሙሉ ነድተው ሄደዋል። የእነዚህ የአክራሪ እስልምና ታጣቂዎች ዋና ካምፓቸው ከወረዳው ከተማ የ50 ደቂቃ የእግር ጉዞ  ቢሆን ነው።ቦታው አርጀኦ ጫካና ኦሳ ጫካ ይባላል። ይኽንን የ ወረዳዉ፤የዞንና የክልሉ ባለሥልጣናት   በደንብ ያቁታል ነገር ግን እርምጃ ሊወስዱ ፈቃደኞች አይደሉም።ምክንያቱም እልቂቱን የሚመሩት እነርሱ ስለሆኑ ። ባለሥልጣናቱ ከትናንተ ወዲያ በውድቅት ሌሊት ኦርቶዶክሳውያንን ሰብስበው ከዚህ የተሰደዱት  ወደ ቦታቸው ካልተመለሱ ቀን እያረሱ ሌሊት ወደ ሌላ የሚሄዱ ከሆነ በቀን እርምጃ እንወስድባቸዋለን መሬታቸውንም እንወስዳለን እያሉ ሲዝቱባቸው እንደነበር የአከባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ። በዚሁ ቀበሌ ሰኔ 24/2018ዓ.ም መ/ ር  ተስፋዬ ተሾመ አጋና ወ/ሮ ሚሚ ግርማ የተባሉ ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው።

በ1984ዓ.ም በአርባጉጉ፣በአሰኮ፣በመርቲ፣በጮሌ፣በጉና፣በጀጁና በተለያዩ የ አርሲ አከባቢዎች ላይ በኦነግ ስም የሚንቀሳቀስው የኦሮሞ አክራሪ እስልምና በሺዎች የሚቆጠሩ ኦርቶዶክሳውያንን ሲጨፈጭፍ፣በጉና
+1
በ1984ዓ.ም በአርባጉጉ፣በአሰኮ፣በመርቲ፣በጮሌ፣በጉና፣በጀጁና በተለያዩ የ አርሲ አከባቢዎች ላይ በኦነግ ስም የሚንቀሳቀስው የኦሮሞ አክራሪ እስልምና በሺዎች የሚቆጠሩ ኦርቶዶክሳውያንን ሲጨፈጭፍ፣በጉና ወረዳ ከ1000 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ከእነ ሕይወታቸው ወደ ገደል ተጥለው በተገደሉበት፣ከ200 አቢያተ ክርስቲያናት በተቃጠሉቡት፣በአንድ ሌሊት 600 ቤቶች ሲወድሙ በዚያ ዘመን ያልተቀጠለ ጥኔታዊው የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን እንዲቃጠል ያደረገ ነው ይኽ ሰው ።ይኽ ብቻ አይደለም ኦርቶዶክሳውያን ራሳቸውን እንዳይከላከሉ ጥይት ልግዛላችሁ አምጡ ብሎ ብር ከተቀላቸው በኋላ የከለከላቸው ባዶ እጃቸውን አስቀርቶ ያስጨፈጨፋቸው፣ መከላከያው ወደ ቦታው እንዳይሄድ በሬ አርዶላቸው በከተማ እንዲቆዩ ወሀቢያዎቹ ደግሞ ሰፈር ካለው የሙስሊም መንጋ ጋር ሆነው ኦርቶዶክሳውያንን እንዲጨፈጭፉ ቤቶቻቸውን እንዺያወድሙ ያደረገ ሰው ነው።የአሰኮ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ገቢ ገልቹ።

በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ከትናንት ጠዋት ጀምሮ ከፍተኛ ጥቃት እና አለመረጋጋት መከሰቱን የአካባቢው ነዋሪዎችና የዓይን እማኞች ገለጹ። ከሳምንታት በፊት በአካባቢው በደረሰው ጥቃት ሳቢያ የሚዲያ ትኩረት ተሰጥቶት የነበረ ቢሆንም ትናንት ጠዋት 3:00 አካባቢ ጀምሮ በነዋሪዎቹ ላይ አዲስ የተቀናጀ ጥቃት መከፈቱ ታውቋል። እስካሁን ከተለያዩ የዓይን እማኞች በተገኘው መረጃ መሠረት ግጭቱ መጀመሪያ የተቀሰቀሰው በቢዮ ቀበሌ ሲሆን በአጭር ሰዓታት ውስጥ ወደሚከተሉት አካባቢዎች ተስፋፍቷ። ጨፌ ቀበሌ፣ እሬቻ ሚካኤል ቀበሌ፣ ሌንጫ ኦዳ፣ በበራርቲ ጫካ ውስጥ፣ ኳስ ድሬ፣ ዲቡ፣ ሱንቴ ማርያምና ወራንቡስ ውስጥ በተከፈተው ተኩስ እስካሁን ባለው መረጃ መሠረት ቢያንስ የ4 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተረጋግጧል። የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት ጥቃቱ የተሰነዘረው ከፍተኛ ቁጥር ባላቸው ታጣቂዎች ሲሆን ቁጥራቸውም ከሺዎች በላይ ሊገመት እንደሚችልና ዓላማውም በአጭር ቀናት ውስጥ ነዋሪዎችን ሙሉ በሙሉ በማፈናቀልና ንብረት በመዝረፍ ቀውሱን በፍጥነት መቋጨት እንደሆነ ነዋሪዎች በከፍተኛ ስጋት ገልጸዋል። ከወር በፊት ታሪካዊው የጠለታ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በተቃጠለበት ስፍራ ላይ ወደ 75 የሚጠጉ የፌደራል ፖሊስ አባላት ካምፕ ሰርተው ቢቀመጡም ታጣቂዎቹ የፀጥታ ኃይሉን አልፈው በመሄድ ጥቃት ሲፈጽሙ እንደታዩ ነዋሪዎቹ ይናገራሉ። በተጨማሪም ነዋሪዎች የወረዳው አመራሮችና ካድሬዎች ሆን ብለው የነዋሪዎችን መከላከያ መሣሪያዎች በመንጠቅ ሕዝቡን ባዶ እጁን እንዲቀር ማድረጋቸውንና ከታጣቂዎቹ ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆኑን ይገልጻሉ። "ትናንት ምሽት ጀምሮ በአካባቢው ያለው የኔትወርክ አገልግሎት ሙሉ በሙሉ እንዲቋረጥ ተደርጓል። አሁን ባለው ወቅታዊ ሁኔታ የወረዳው ካድሬዎች በየቀበሌው እየዞሩ የሰዎችን ስልክ በመንጠቅና በማስፈራራት መረጃ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ለማድረግ ጥረት እያደረጉ ነው" በማለት አንድ የአካባቢው ነዋሪ ለሚድያችን ተናግረዋል። በአሁኑ ሰዓት በአካባቢው ያለው ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ በመሆኑና የጸጥታ ኃይሎች በአስቸኳይ ጣልቃ ገብተው ጥቃቱን ካላስቆሙ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት እልቂት ሊከሰት እንደሚችል ነዋሪዎች ድምጻቸውን እያሰሙ ይገኛሉ። መሠረት ሚዲያ

ጥቂት ባለ አዕምሮዎች ካልሆኑ በቀር አብዛኛው የፕሮቴስታንቱ ማኅበረሰብ በኦርቶዶክሳውያን እልቂት ደስተኛ ነው።እኛ ብቻ አልቀን እነርሱ የሚተርፉ መስሎቸው ለወሀቢያ ያጨበጭባሉ ሥርዐቱንም እንደ መለኮታ
+1
ጥቂት ባለ አዕምሮዎች ካልሆኑ በቀር አብዛኛው የፕሮቴስታንቱ ማኅበረሰብ በኦርቶዶክሳውያን እልቂት ደስተኛ ነው።እኛ ብቻ አልቀን እነርሱ የሚተርፉ መስሎቸው ለወሀቢያ ያጨበጭባሉ ሥርዐቱንም እንደ መለኮታዊ ስጦታ ያዩታል። ይኽ አላዋቂነት ነው።በናይጄሪያ።በማሊ፣በኮንኮ፣በኒጀር በ ቦኮሃራም ፣በአይኤስ ረይኤስ እየተጨፈጨፈ ዘሩ ከምድረ ገጽ እየጠፋ ያለው ፕሮቴስታንቱ ነው ።በእነዚህ ሀገራት ላይ በብዛት የሚኖረውም ፕሮቴስታንት ነውና።ወሀቢያ ኦርቶዶክስን ካጠፋ በኋላ ፕሮቴስታንት ካቶሊክ በአንድ ላይ ይመታቸዋል በመጨረሻም ዋቄናን ይውጠውና ኢስላማዊት ኦሮሚያን ያዋልዳል።ዛሬ በእኛ ላይ አፋቸውን የሚከፍቱ ፕሮቴስታንቶች ቆም ብለው ቢያስቡ ጥቅሙ ለራሳቸው ነው።

+1
በአርሲ የሞቱት 3 ንጹሃን ዜጎች ብቻ ናቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 30ኛ መደበኛ ስብሰባው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለተጠየቁ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ በሃይማኖት ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሲሰጡ ‘‘የሰሞኑ የአርሲ ግጭት እንውሰድ’’ ብለው ጀመሩ በጥቅሉ ህይወታቸው ያለፈ 11 ሰዎች ናቸው ስምንቱ ሚሊሻና ፖሊስ ናቸው። በርግጥ ሶስት ንጹሃን ሰዎች በነበረው ግጭት ሞተዋል። ‘‘የሃይማኖት መልክ ለመስጠት ታስቦ ነበር። ነገር ግን ሙስሊሞች ሞተዋል በንጹሃን ብቻ አይደለም ሕዝብ ለመታደግ እየተፋለሙ የሞቱ ሙስሊሞች አሉ’’ ብለዋል። የአርሲ ክርስቲኖች ግን አጥፊያቸውን በደንብ ያውቃሉና ችግሩ ያለው ቢሮ ነው ብለዋል። እኛም እንላለን ችግሩ የሚጀምረው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ነው። እሺ የግንቦቱን እንተወው ከግንቦት በፊት ስንት ኦርቶዶክሳውያን ሞቱ ከግንቦቱ በኃላ የብልጽግና ማሸነፍ ከተነገረ በኃላ ስንት ሰው ሞቷል። ጠሚው አልሰሙም ይሆን? የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ሞት እኮ ኢህአዴግ ሲገባ የነበረ 84/97/98/2000/2007/2013/2015/2018 ቀስ በቀስ በማጽዳት ላይ የተመሰረተ የመንግስት ድጋፍ ያለው ነው።

+2
ኦሮሚያ ላይ ኦርቶዶሱን እያጸዱ ያንን ለመሸፋፈንና "ይኸው ሙስሊመም እየተገደለ ነው"የሚል ጩኸት ለማሰማት ፍጅቱን ለማስቀጠል ሲባል በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ ነባር ሙስሊሞችን መግደል የተለመደች የወሀቢያዎች ስልት ናት።በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ፦ማለትም የሚጠሉአቸውን ነባር ሙስሊሞችን ያጸዳሉ ጅሃዱንም ለማስቀጠል የኦርቶዶክሱን ድምፅ ያፍኑበታል።አይታችሁ ከሆነ ሙስሊም ሞተ ከተባለ ቶሎ መረጃውን የሚያወጡት ወሀቢያዎቹ እነ ሙራድ ታደሰ ናቸው ከዚያን እነ አሕመድን ጀበል እነ ያሲን ኑሩ እነ አቡ በከር ይቀባበሉታል መጅሊሱም መግለጫ ያወጣል።ጫወታው ይኽ ነው።እነዚህን አጥፊዎች ሥርዐቱ ይደግፋቸዋል ኦርቶዶክስን ለማጽዳት እንደ ማሽን ነው የሚጠቀምባቸው። https://t.me/Eyo21e

+2
ኦሮሚያ ላይ ኦርቶዶሱን እያጸዱ ያንን ለመሸፋፈንና "ይኸው ሙስሊመም እየተገደለ ነው"የሚል ጩኸት ለማሰማት ፍጅቱን ለማስቀጠል ሲባል በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ ነባር ሙስሊሞችን መግደል የተለመደች የወሀቢያዎች ስልት ናት።በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ፦ማለትም የሚጠሉአቸውት ነባር ሙስሊሞችን ያጸዳሉ ጅሃዱንም ለማስቀጠል የኦርቶዶክሱን ድምፅ ያፍኑበታል።አይታችሁ ከሆነ ሙስሊም ሞተ ከተባለ ቶሎ መረጃውን የሚያወጡት ወሀቢያዎቹ እነ ሙራድ ታደሰ ናቸው ከዚያን እነ አሕመድን ጀበል እነ ያሲን ኑሩ እነ አቡ በከር ይቀባበሉታል መጅሊሱም መግለጫ ያወጣል።ጫወታው ይኽ ነው።እነዚህን አጥፊዎች ሥርዐቱ ይደግፋቸዋል ኦርቶዶክስን ለማጽዳት እንደ ማሽን ነው የሚጠቀምባቸው። https://t.me/Eyo21e

photo content
+1

inbox 1) ትናንት ጠቅላይ ሚንስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ያደረጉት ንግግር ከእውነት የራቀ ነው ።እኛኮ የጥቃቱ ሰለባዎች ነን ሌላውን ሕዝብ ማታለል ይችሉ ይሆናል እኛንስ ማታለል ይቻላል? ጥቃቱ ሃይማኖታዊ አይደለም አሉን? ከ101ዓመት በላይ ያስቆጠረው የጠለታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሲቃጠል አብሮ የተቃጠለ መስጊድ አለ?የመስጊዱንስ ስም መጥቀስ ይችላሉ? ሌለኛው በጣም ያስገረመኝ ንግግራቸው "ከተፈናቀሉት 90% ተመልሰዋል"ያሉት ነው።እውነታውን ስነግርህ አንድም ሰው ወደ ቦታው አልተመለሰም።ባለሥልጣናቱ ተመለሱ ብለው በተደጋጋሚ አስፈራርተው ነበር ነገር ግን ሕዝቡ "ልታስጨርሱን ነው ወይ"በማለት ተቃወማቸው ።አሁን በቦታው የሚንቀሳቀሱት ጥቂት የመከላከያ ኀይሎችና የክልሉ ኀይሎች ናቸው።መከላከያው እዚያ በመኖሩ ወንዶቹ  ሄደው የደረሰውን አዝመራ አጭደው ተመልሰው በስደት ቦታቸው ያድራሉ። ይህ ነው እውነታው ። 2) ትናንት የወረዳው ካቢኔዎች ሰብስበውን ፕሮፓጋንዳ ሊሠሩብን አስበው ነበር  እኛ ግን "የምታስገድሉን እናንተው ናችሁ" የሚል  አቋም ይዘን ነው ስብሰባው የተበተነው 3) ከዚህ በፊት በማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር እንዳየኸው ጭፍጨፋውን የሚመሩት የዞኑ አስተዳዳሪ ኢብራሂም ከድርና የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ገቢ ገልቹ ናቸው።አቶ ኢብራሂም የአሰኮ ተወላጅ ነው።ለዚህም ነው  ባለፈው ተሯሩጦ መጥቶ " ጥቃቱ ሃይማኖታዊ አይደለም"በማለት የካደው።ባለፈው ጳጳሳቱ  እኛ ጋር ሳይደርሱ ከመርቱ እንዲመለሱ ያደረገው ኢብራሂም ከድር ነው።እንበነገራችን ላይ ይኽ ሰው ከዚህ በፊት እዚሁ ወረዳችን ላይ እንግሊዘኛ ሲያስተምር ነበር።የሚገርምህ ነገር አባቱ አቶ ከድር የንጉሥ ኀይለሥላሴ የቅርብ ሰው ነበሩ ከፍተኛ የሥልጣን ማዕረግም ነበራቸው።ልጃቸው ግን እያስፈጀን ነው። 4) የወረዳው ባለሥልጣናቱ የጸጥታ ኀይሉን በማዘዝ የእያንዳንዱ ኦርቶዶክስ ስልክ እያስፈተሹ ነው። መረጃ እያወጣችሁ ስማችንን እያጠፋችሁ ነው በሚል። 5)ሌላው እንድታውቀው የምፈልገው  ጫካ ያሉት የአክራሪ እስላም ታጣቂዎችና የክልሉ የጸጥታ ኀይሎች እየተናበቡ ነው የሚሠሩት" እኛ በዚህ እንገባለን እናንተ በዚያ ግቡ"እያሉ ይደዋወላሉ።በመሃል ግን የሚያልቁት በሚሊሻ ውስጥ ያሉት የኛው ሰዎች ናቸው "ክርስቲያን መገደል የለበትም"የሚሉ ሙስሊሞችም በስልት ይመታሉ።

የአርሲው ጭፍጨፋ የሚመራው በአራት ኪሎ ነው። ትናንት ከሆነብን አሁን እየሆነብን ካለው ይልቅ ነገ ይሆንብን ዘንድ ያለው ይከፋል ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ራሱን ለመታደግ በኅብረት መታደግ አለበት
+3
የአርሲው ጭፍጨፋ የሚመራው በአራት ኪሎ ነው። ትናንት ከሆነብን አሁን እየሆነብን ካለው ይልቅ ነገ ይሆንብን ዘንድ ያለው ይከፋል ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ራሱን ለመታደግ በኅብረት መታደግ አለበት

#መረጃ2 የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር በአርሲ ምድር በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸሙ ያሉ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ሙሉ መረጃዎች እየወጡ ነው።አሁንም የደረሰኝ መረጃ በሽርካ ወረዳ የተፈጸመ የዘ
+1
#መረጃ2 የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር በአርሲ ምድር በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸሙ ያሉ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ሙሉ መረጃዎች እየወጡ ነው።አሁንም የደረሰኝ መረጃ  በሽርካ ወረዳ  የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው።በዚህ ጭፍጨፋ ከአንድ  ቤተሰብ 10 ኦርቶዶክሳውያን አልቀዋል ስም ዝርዝራቸው፦ 1)ህጻን ታምራት አበበ ሥዩም (ዕድሜ 8 ወር) 2)ህጻን ሕይወት አበበ ሥዩም ዕድሜ (3ዓመት) 3)ህጻን ዳግም አበበ ሥዩም (ዕድሜ 6 ዓመት) 4)ወጣት ፈቃዱ ሥዩም (ዕድሜ 18) 5)ወጣት ዉቢት ሥዩም  (ዕድሜ 27) 6) አቶ አበበ ሥዩም (ዕድሜ 40) 7) አቶ ሥዩም በቀለ (አባት)(ዕድሜ 60) 8) ወ/ሮ ጽጌ ጥጋቡ ደምሴ 9)ወ/ሮ ምሪ አበበ ሥዩም (ዕድሜ36) 10) ወ/ሮ ፀሐይ ሲሳይ (ዕድሜ 30) ይኽ ዘር ማጥፋት ወንጀል ከአራት ኪሎ እስከ ቀበሌ ድረስ ያለው የመንግሥት  መዋቅር ተባብሮ ፈጸመው ነው።ለአክራሪ እስልምና ትጥቅና ስንቁን አሟልቶ ኦርቶዶክሱን የሚያስጨፈጨፈው መዋቅሩ ነው።የፍትሕ ፀሐይ ስትወጣ ጭፍጨፋውን የፈጸሙምትም፣የመሩትም፣ጭፍጨፋውሲፈጸም በዝምታ ያለፉ ሁሉ ከፍርድ አያመልጡም።የጊዜ ጉዳይ ነው። መረጃውን ያደረስኸኝ ወንድሜ ከልብ አመሰግናለሁ።በሌሎች ወዳረዎች ላይ ያላችሁም መረጃ ላኩልን እናቀርበዋለን ። መረጃ 3  ይቀጥላል....

ከትናንትናው መርሐ ግብር በኦሮሚኛ የቀረበ በ ዲ/ን ዮሴፍ ከተማ ሆርዶፋ የቀረበ

*ኢስላሚክ ኦሮሚያን የመፍጠር የኦሮ-ኡማ እንቅስቃሴ *የተለያየ ፍላጎትና ዓላማ ያላቸው ነገር ግን ኦርቶዶክስን ለማጥፋት በጋራ የተሰለፉ ኀይሎች እነ ማን ናቸው?

Structural Genocide in Arsi The information reaching me from Arsi is deeply disturbing. It is the kind of information that shocks the ears, troubles the mind, and robs one of sleep. Following my sharing yesterday of an older video showing a previous incident, I received the following information from the area regarding the massacre: 1) The eight Orthodox Christians who were killed in a single night were all members of the same family. 2)The victims ranged in age from an 8-year-old child to an 80-year-old elderly person. 3)The attack was reportedly carried out at night while the victims were asleep. 4)During the attack, two men escaped and climbed a tree inside their compound. However, as they heard the screams of their family members, who were reportedly being slaughtered, they could no longer bear it. They came down from the tree and were killed together with the rest of their family. 5)According to the information received, the attack was carried out by a small number of Islamist extremists from nearby forested areas, together with Muslims who had previously lived alongside the victims as neighbors, sharing meals and daily life. 6)It is alleged that the attack was directed by the district government structure. 7)It is further alleged that, amid the massacre aimed at removing Orthodox Christians from the area, not a single Muslim religious leader publicly condemned the attack. 8)A young woman who lost eight members of her family in this horrific massacre has reportedly suffered severe psychological trauma and remains seriously ill. List of the Orthodox Christians Reportedly Killed 1)Mr. Manaye Tekleharegay, age 80 2)Mrs. Yeshi Haylu (wife), age 70 3)Shimelis Manaye, age 35 4)Lema Manaye, age 30 5)Mrs. Bizunesh Nuguse, age 28 6)Hirut Nuguse, age 26 7)Getahun Shimelis, age 13 8)Danye Shimelis, age 8

Duguuggaa Sanyii Gurmaa'aa Arsii Keessatti Raawwatamaa Jiru Odeeffannoon naannoo Arsii irraa na ga'u gurra namaa naasisa, sammuu namaa jeeqa, hirriba namaa dhorka . Kaleessa viidiyoo Dhumaatii Ortdoksootaa kanaan dura raawwatame ture Isiniif ergan qoodee booda odeeffannoo iddoo sana irraa na ga'e keessaa: 1) Halkan tokko keessatti namoonni Ortodoksii 8 ajjeefaman hundi miseensota maatii tokko turan. 2) Namoonni ajjeefaman keessaa daa'ima umuriin waggaa 8 irraa kaasee hanga nama umuriin waggaa 80 qabu ni argamu. 3)Ajjeechaan kun halkan yeroo isaan rafanitti kan raawwatame ta'uu isaa. 4) Yeroo haleellaan raawwatamu, dhiironni lama miliquun muka qa'ee isaanii keessa jiru irra ba'anii turani. Haa ta'u malee, iyya maatii isaanii akka hoolaa qalamaa jiran dhaga'anii obsauu waan hin dandeenyefef muka irraa bu'anii isaan  wajjin ajjeefaman. 5) Haleellaa kana kan raawwatan shororkessitotaislaamaa bosona keessa  jiraatanii fi Islaamota  isaanii wajjin ollaa ta'aniiwaliin nyaatanii dhuganii jiraachaa turaniidha . 6) Haleellaa kana kan qindeessu caasaa  mootummaa  aanaa bulchuu  ta'uu isaa . 7) Naannichaa keessaa Ortodoksota balleessuuf jechuun haleellaa taasifamaa jiru irratti Abbootiin amantaa Musliimaa tokko illee gocha kana hin balaaleffanne . 8) Ajjeechaa suukanneessaa kana keessatti miseensota maatii ishee 8 kan dhabde dubartiin dargaggeettiin tokko dhiibbaa cimaa miiraa fi sammuu keessa galuu ahee fi dhukkubsachaa akka jirtu .                                                                                                                                                                                          Maqaa Namoota Ortodoksii Ajjeefamanii 1) Obbo Maannaayyee Taklahaaregaay – Umurii 80 2) Aadde Yeshii Hayiluu (Haadha manaa isaa) – Umurii 70 3)Shimallis Manaayyee – Umurii 35 4)Lammaa Manaayyee – Umurii 30 5)Aadde Bizunash Nugusee – Umurii 28 6)Dargaggeettii Hiruut Nugusee – Umurii 26 7)Geetaahun Shimallis – Umurii 13 8)Daa'ima Daanyee Shimallis – Umurii 8