ar
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

الذهاب إلى القناة على Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

إظهار المزيد
7 365
المشتركون
-224 ساعات
+1857 أيام
+33230 أيام
أرشيف المشاركات
መዋቅራዊ የዘር ማጥፋት በአርሲ ምድር ከአርሲ ምድር የሚደርሱኝ መረጃዎች ጆሮን ጭው የሚያደርጉ ፣አዕምሮን  የሚረብሹ፣ እንቅልፍ የሚነሱ ናቸው። ትናንት ከዚህ በፊት የተፈጸመ( ቆየት ያለ) ቪድዮ ማጋራቴን ተከትሎ ከቦታው  የደረሰኝ  መረጃ፦ 1  በአንድ ሌሊት የተገደሉት 8 ኦርቶዶክሳውያን  የአንድ ቤተሰብ አባላት መሆናቸውን 2) በጭፍጨፋው ከ8 ዓመት ህጻን እስከ  80ዓመት ዕድሜ ያላቸው ይገኙበታል 3)የጥቃቱ የተፈጸመው ሌሊት በተኙበት ነው 4) ጥቃቱ ሲፈጸም አምልጠው ግቢያቸው ውስጥ ባለው ዛፍ ላይ ወተው የነበሩ ሁለቱ ወንዶች እንደ በግ እየታረዱ ያሉ  ቤተሰቦቻቸው ጩኸት እየበረታ በመምጣቱ አላስችል ብሎአቸው ከዛፉ ወርደው አብረው ተጨፍጭፈዋል 5) ጥቃቱን የፈጸሙት  ጥቂት ጫካ ያሉ አክራሪ ሙስሊሞችና አብረው እየበሉ እየጠጡ በጉርብትና የኖሩ ሙስሊሞች ናቸው 6) ጥቃቱን የሚመራው የወረዳው የመንግሥት መዋቅር መሆኑን 8) ኦርቶዶክስን ከአከባቢው ለማጽዳት በሚደረገው  ጭፍጨፋ አንድም የሙስሊም ድርጊቱን አላወገዙን 9) በዚህ ዘግናኝ ጭፍጨፋ 8  ቤተሰቦችዋን ያጣች አንዲት  ወጣት ሴት  ለከፍተኛ የሥነ ልቦና ጫና  ተጋልጣለች   በሕመምም እየማቀቀች ትገኛለች የተጨፈጨፉት ኦርቶዶክሳውያን ስም ዝርዝር፦ 1) አቶ ማናዬ ተክለሐረጋይ ዕድሜ 80 2)ወ/ሮ የሺ ኀይሉ (ሚስት) ዕድሜ 70 3)  ሽመልስ ማናዬ ዕድሜ 35 4)  ለማ ማናዬ ዕድሜ 30 5)  ወ/ሮ ብዙነሽ ንጉሤ ዕድሜ 28 6) ወጣት ሒሩት ንጉሴ ዕድሜ 26 7)  ጌታሁን ሽመልስ ዕድሜ 13 8) ህጻን ዳኘ ሽመልስ ዕድሜ 8

የኦርቶዶክሳውያን እጣፋንታ በ"አዲሲቷ ኢትዮጵያ" ሥርዐተ መንግሥት
+2
የኦርቶዶክሳውያን እጣፋንታ በ"አዲሲቷ ኢትዮጵያ" ሥርዐተ መንግሥት

ሥርዐቱ እንደ ቆሻሻ የሚያጸዳቸው ኦርቶዶክሳውያን በኮሪደር ልማት ስም፣ በጨረቃ ቤት ስም፣በወንዝ ዳር ልማት ስም ኦርቶዶክሳውያንን ማጽዳትና ማፈናቀል፣ሀገር አልባ ማድረግና ማደህየትን የእግዚአብሔር ፈ
+1
ሥርዐቱ እንደ ቆሻሻ የሚያጸዳቸው ኦርቶዶክሳውያን በኮሪደር ልማት ስም፣ በጨረቃ ቤት ስም፣በወንዝ ዳር ልማት ስም ኦርቶዶክሳውያንን ማጽዳትና ማፈናቀል፣ሀገር አልባ ማድረግና ማደህየትን የእግዚአብሔር ፈቃድ እንደሆነ እግዚአብሔር ለፕሮቴስታንት ነቢያቶች ተገልጦ የብልጽግና ባለሥልጣናት እንደሚያዝ ተደርጎ ነው የሚወሰደው።ለባለሥልጣናቱ ኦርቶዶክስን ማጽዳት ቆሻሻን ማጽዳት ነው። እየሆነ ያለው ይኽ ነው

ስምንት ዓመት ሙሉ በጅምላ ስንጨፈጨፈና ስንሰደድ እረኞቹ ምን ይሠሩ ነበር? 👉ገዳዮችን ይሸልሙ ነበር 👉ቀድመው የነቁ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን የሰንበት ትምህርት ቤት እና የማኅበራት ወጣቶችን እ
+9
ስምንት ዓመት ሙሉ በጅምላ ስንጨፈጨፈና ስንሰደድ እረኞቹ ምን ይሠሩ ነበር? 👉ገዳዮችን ይሸልሙ ነበር 👉ቀድመው የነቁ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን የሰንበት ትምህርት ቤት እና የማኅበራት ወጣቶችን እያደኑ ያሳስሩ ነበር 👉 የቤተ ክርስቲያንቱን ስደት የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት ለማስቆም የተጀመሩ ንቅናቄዎችን ማኮላሸትና ፖለቲካዊ ቅርጽ ይሰጡ ነበር 👉የኦርቶዶክሳውያን እልቂት እንዳይቆም ኦርቶዶክሳውያንም ራሳቸውን እንዳይከላከሉ ከመንግሥት ጋር እየተወያየን ነው እየተነጋገርን ነው በውይይት እንፈተዋለን ወዘተ...እያሉ ሕዝቡን ያደነዝዙ ነበር 👉ስለ ደሞች ጭማሪ ፣ስለ ስውውር፣ስለ ህንጻ ግንባታ ያወሩ ነበር 👉 ኦርቶዶክሳውያንንን አፈናቅሎ ቤተ ክርስቲያን ብቻዋን እንድትቀር ያደረገውን ኮሪደር ልማት እየጎበኙ ያደንቁ ነበር 👉በሠንበተ ክርስቲያን ችግኝ ይተክሉ ነበር 👉ለአገዛዙ መሪ ዉዳሴ ያቀርቡ ነበር 👉የአገዛዙን ገጽታ ሲገነቡ ነበር 👉መናፈሻ ይጎበኙ ነበር 👉የዘር ሲኖዶስ መርስተው በኦርቶዶክሳውያን መካከል ልዩነትን ጥላቻችን መዝራት የቀረውን እናንት ጨርሱበት መልእክታችትን፦ወይ አባት ሆናችሁ ምሩን ወይ ደግሞ ዞር በሉልን ራሳችንን ከአጥፊዎች እንታደግ ዘንድ https://t.me/Eyo21e

*ኦርቶዶክስ ጠልነት ላይ የተመሠረተው የኦሮሞ ፖለቲካ * ለእምነት ማስፋፊያ ሆኖ እያገለገለ ያለው የኦሮሞ ፖለቲካ * የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሶችን በመግደል ና በማገለል ከኦሮሞ ትግል ለማስለጣት ሲደረጉ የነበሩ ሴራዎች ዲ/ን ዮሴፍ ከተማ ሆርዶፋ

Inbox የቤንች ሸኮ ሀገረ ስብከትም እጣ ፈንታ እንደ አርሲ ነው ውሳኔዎች የሚወሰኑት በመንግስት ካቢኔ ሆኗል ቤተክርስቲያንን የመንግሥት ካቢኔ ካልመራ አገልግሎት ይቁም ወደ መባሉ እየተደረሰ ነው ለዚህ ደሞጰመነሻው ተሀድሶ የሆኑ ግለሰቦች የሀገረ ስብከት አመራር ላይ ተቀምጠውና በውጭም በምክር ቤት አባል ነን በሚል ሰበብ በቤተክርስቲያን ላይ ትልቅ ስጋት እያጠላ ነው እሱም ፦ የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅ ምእመናን ችግሮችን ፍቱልን ሲሉዋቸው 1/50 ምእመን ይበቃል የምእመን መብዛት ምን ያረጋል በማለት 2/ ከምእመናን ጋር ከመወያየትጰእና በቃላዋዲ ከመመራት ይልቅ ውሳኔዎች በመንግሥት ሹመኞች እንዲወሰኑ ማድረግ 3/ በስለት የተሰጠን ከብት ከ10 አመት በኋላ ሰዎቹ ወደ ታህድሶ ሲገቡ እና ከብቷ የኛ ናት ብለው ፍ/ቤት ቤተክርስቲያንን ሲከሱ የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅ እና የሰበካ ማደራጃው የውሸት መረጃዎችን ለግለሰቦች በመስጠት ፍ/ ቤት ላይ ቤተክርስቲያንን ለማሳጣት ጥረት ማድረግ 4/ ቤተክርስቲያን በመንግስት ካቢኔ / ሹመኞች / ካልተመራች ትዘጋ አገልግሎት ይቋረጥ የሚል ትእዛዝ መስጠት 5/ በጸበል ቦታ የባእድ አምልኮ ስራ ስትሰራ የተገኘች ግለሰብ ህዝበ ምእመኑ ከቦታው ወታ እንድትሄድ ሲያደርግ ለምን ትወጣለች እንደፈለገች ማድረግ ትችላለች በማለት የቤተክርስቲያንን ስርአት ለማበላሸት መጣር እነዚህን ችግሮች የሚፈጥሩት የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅ መላከ ጸሀይ ብርሀኑ አማረ ሲሆኑ እነዚህንና ሌሎች በርካታ ችግሮች በተደጋጋሚ ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ መረጃው ቢደርስም አስተካክላለሁ ከማለት ውጪ የሊቀ ጳጳሱን የእህት ልጅ ስላገቡና በጋብቻ ስለ ተዛመዱ ከቤተክርስቲያን ክብር ይልቅ ለግለሰብ በማድላት ቤተክርስቲያንን ለማፍረስ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ ። በተጨማሪም ጉዳዩን ሊቀ ጳጳሱ አልፈታ ሲሉ ጠቅላይ ቤተክህነት ስራ አስኪያጅ ድረስ ለብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ ቢሮዐጉዳዩ ቢደርስም እስካሁን እልባት አልተገኘም በየጊዜው የቤተክርስቲያን ልጆች እየታደኑ ይታሰራሉ ።

Ortodoksitoota ajjeesuu fi Ari'achuun፦ ፩.  Qaamoolee Siyaasaaf፦ Duula seera kabachiisuu, misooma, guddinaa fi jijjiirama. ፪. Jihaadidtootaa fi amanti  fi finxaaleeyyii yaada Naazii leellisan biratti፦  wal Qixxummaa፦ jedhamee kan itti lakkaawamu biyya akkasii keessa jiraachaa hadooduun, lafarra duguuggaa fi baqattummaa  hammaatadhhaaf of qopheessuudha. hadooduun keenya kan kaleessaa rakkina har’aa akka nuutti fide , cal'isuun fi hadooduun  keenya kan har'as bor rakkina kanaa caalaa hammaate nuitti fida.

ኦርቶዶክሳውያንን መግደልና ማፈናቀል፦ ፩ ለ ፖለቲከኞች የህግ ማስከበር ዘመቻ፣ልማት፣ዕድገት፣ለውጥ ፪ በ ቤተ እምነቶች ውስጥ ለተሸሸጉ ጅሃድስቶችና ናዚ መር ጽንፈኞች ፦ እኩልነት፦ ተደርጎ በሚቆጠርባት ሀገር ላይ እየኖሩ መደንዘዝ ለከፋው ፍጅትና ስደት ራስን ማዘጋጀት ነው። የትናንቱ ድንዛዜያችን የዛሬውን መከራ እንዳመጠብን ሁሉ የዛሬው ዝምታችንና ድንዛዜያችን ነገ ከዚህ የከፋ መከራ ነው የሚያመጣብን ነው።

የዛሬው ውይይት በጣም ደስ ይል ነበር ።መምህር ፋንታሁን ዋቄና ዲያቆን ዮሴፍ ከተማ እናመሰግናለን።

ሊንጡ አላስገባ ካለ " ትሕትና የክርስቶስ እስረኛ "ብላችሁ search አድርጉ

https://vt.tiktok.com/ZS9MFtr5Q8HdP-uPKZV/ መርሐ ግብሩ ሊጀምር ነው ገባ ገባ በሉ Sagantaan Jalqabuufi Hundi Keessan Seenaa

https://vt.tiktok.com/ZS9MFtr5Q8HdP-uPKZV/ መርሐ ግብሩ ሊጀምር ነው ገባ ገባ በሉ

የ2:00 ሰዓት መርሐ ግብራችን እንዳይረሳ
+2
የ2:00 ሰዓት መርሐ ግብራችን እንዳይረሳ

የጊዜ ጉዳይ ነው የገደለ ብቻ ሳይሆን ያስገደለም ዋጋ የሚከፍልበት ጊዜ ይመጣል(ከ ቤተ ክህነት እስከ ቤተ መንግሥት)።እየተጨፈጨፈ ያለው ቲማቲማ አይደለም ክርስስቶስ ዋጋ የከፈለለንት የሰው ልጅ ነው። አዎ ደግሜ እናገራለሁ የጊዜ ጉዳይ ነው ገዳይም አስገዳይም የዘራውን ያጭዳል ብቻ ሳይሆን ከዘራው በ50 እጥፍ ያጭዳታል። እነዚህ በግፍ የተጨፈጨፉት ከዚህ በፊት በሽርካ ወረዳ በአክራሪ የኦሮሞ እስላሞች በግፍ የተጨፈጨፉ ናቸው።ለዚያውም በአብሮ አደጎቻቸው በጎረቤቶቻቸው።አብረው በልተው ጠጥተው ሌሊት በተኙበት ገብተው ነው የጨፈጨፏቸው። ከተማ ተቀምጠህ የምታላዝን ኦርቶዶክስ ነገ የአንተም እጣፋንታ ይኽ እንደሆነ አስብ።

ማኅበረ ቅዱሳንን በእርዳታው ረገድ ድርሻውን በመጣቱ ሊመሰገን ይገባል።ነገር ግን የጥያቄ እስከመቼ በዚሁ ሁኔታ እንቀጥላለን? ዛሬ መጽዋች የሆነ ነገ ተመጽዋች መሆኑ አይቀሬ ነው።እርዳት በመስጠት የወገኖቻችን ነፍስ እንድትቀጥል ማድረግ እንዳለ ሆኖ የመኖር ኅልውናችንን የምናስቀጥልበት መፍትሔ ማፈላለግ አይሻልም ወይ? ነገ ሁላችንም ከተሰደድን ማን ማንን ይረዳል?

photo content
+2

ድጋፍ ለማድረግ፡- #በማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ድጋፍና መልሶ ማቋቋም ሒሳብ ቁጥሮች፡- በአሐዱ ባንክ 0025393810901 በአቢሲንያ ባንክ 37235458 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000309803648 በወጋገን ባንክ 0837331610101 በአዋሽ ባንክ -01329817420400 እንዲሁም በወገን ፈንድ፡- https://Www.wegenfund.com/mknu   መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። 👇👇👇👇👇👇👇 የማኅበረ ቅዱሳን የማኅበራዊ ሚዲያ አውታሮች ይቀላቀሉ ቴሌግራም፡- http://t.me/mkpublicrelation የማኅበረ ቅዱሳን ሕዝብ ግንኙነት:-https://www.facebook.com/mahiberekidusan.mkusa/ ድረገጽ፡- http://www.eotcmk.org ዩ ቲዩብ፡- http://www.youtube.com/user/EOTCMK             :- https://www.youtube.com/@-zemawetibebzmk7905