ar
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

الذهاب إلى القناة على Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

إظهار المزيد
7 367
المشتركون
+224 ساعات
+2157 أيام
+33930 أيام
أرشيف المشاركات
ከተመሠረተ ገና 70 ዓመት ያልሞላው ቤተ ክህነት የ3000 ዘመን ታሪክ ያላትን ቤተ ክርስቲያን እያወደማት ነው

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ሥርዐታዊ፣መዋቅራዊና ርዕዮተ ዓለማዊ ናቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ የሚፈጸመው ሥርዐታዊ ጥቃት ✍በሥርዐት የሚመራ ጥቃት ነው ✍ በተደጋጋሚ በንድፍ እና በተቀናጀ መልኩ የሚፈጸም   ጥቃት ነው 1.1 የሥርዐታዊ ጥቃት ባህርይዎች 1.1.1 በተደጋጋሚ ይፈጸማሉ ✍ በተመሳሳይና በተደጋጋሚ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ያካትታሉ፦ እነዚህም ፦የምዕምና እና የካህናት ግድያ፣አቢያተ ክርስቲያናት መፍረስ እና መቃጠል፣የገዳማት መፍረስ፣የቤተ ክርስቲያን ይዞታዎችን  መንጠቅ እና ምዕመናን ማፈናቀልን ያካትታል። ✍ በተለያዩ ጂኦግራፋዊና አስተዳደራዊ አከባቢዎች  ውስጥ ተመሳሳይ ክስተቶች መደጋገማቸው  ስልታዊ እና የተቀናጀ ጥቃት መኖሩን ያመላክታል። 1.1.2ተመርጦ (ተለይቶ) የጥቃት ዒላማ መሆን ✍ይኽ የሥርዐታዊ ግፍ(ጥቃት) ዋና መገለጫው ነው ✍የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስትቃጠልና ስትፈርስ ካህናቶችዋና ምዕመናን ሲገደሉ ከርስት ጉልታቸው ሲፈናቀሉ ሌሎች ቤተ እምነቶች  አይቃጠሉም ግድያም ስደትም አይደርስባቸውም 1.1.3 ያለ ተጠያቂነት እና በቀጣይነት ይፈጸማሉ ✍ ጥቃቶቹ ያለ ተጠያቂነትና በቀጣይነት ይፈጸማሉ ✍ መንግሥት ምርመራ ለማድረግ ይዘገያል ምርመራዎቹ ቢካሄዱም ሳይጠናቀቁ ይቀራሉ ✍ወንጀለኞችም ለፍርድ አይቀርቡም ✍  ጥቃቱን ለማስቆም ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ አለ መኖሩ  ጥቃቱ ህጋዊ ይሆናል ኦርቶዶክስን ማጥቃትም  በማኅበራዊ ሕይወት ውስጥ እንደ መደበኛ ነገር ተደርጎ ይቆጠራል

ኢትዮጵያን የማስለም ዕቅድ ሃይማኖታችንንም ሀገራችንንም እየተነጠቅን መሆኑን ገብቶን ይሆን? https://t.me/Eyo21e
+5
ኢትዮጵያን የማስለም ዕቅድ ሃይማኖታችንንም ሀገራችንንም እየተነጠቅን መሆኑን ገብቶን ይሆን? https://t.me/Eyo21e

"ሃይማኖትና ፖለቲካ ይለያያል"የሚለው የጠላት ትምህርት ነው

ቤተ ክህነትም እንደ ቤተ መንግሥቱ ገጽታ የሚገነባላቸው የሚዲያ ሠራዊት አለው። የ የሀገረስብከቱ ጳጳሳትም እንደዚያው።ይኽም ዘመን አልፎ እንተዛዘባለን።
ቤተ ክህነትም እንደ ቤተ መንግሥቱ ገጽታ የሚገነባላቸው የሚዲያ ሠራዊት አለው። የ የሀገረስብከቱ ጳጳሳትም እንደዚያው።ይኽም ዘመን አልፎ እንተዛዘባለን።

አባ ኩብኩባ እማ ኮቲባ

>
>

አርሲ ላይ የተፈጸመዉ ጭፍጨፋ ምርጫን ለማደናቀፍ ነው አላችሁን ከ1984 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2018ዓ.ም የምርጫዉ ዋዜማ የተፈጸሙ እና ምርጫዉ ከተጠናቀቀ በኋላ እየተፈጸሙያሉ ጭፍጨፋዎችስ ምንን ለማደ
አርሲ ላይ የተፈጸመዉ ጭፍጨፋ ምርጫን ለማደናቀፍ ነው አላችሁን ከ1984 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2018ዓ.ም የምርጫዉ ዋዜማ የተፈጸሙ እና ምርጫዉ ከተጠናቀቀ በኋላ እየተፈጸሙያሉ ጭፍጨፋዎችስ ምንን ለማደናቀፍ እንደሆነ ግን አልነገራችሁንም >>

ጠቅላዩ ሆይ! አርሲ ላይ የተፈጸመዉ ጭፍጨፋ ምርጫን ለማደናቀፍ ከሆነ ከ1984 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2018ዓ.ም የምርጫዉ ዋዜማ የተፈትጸሙ እና ምርጫዉ ከተጠናቀቀ በኋላ እየተፈጸሙያሉ ጭፍቸፋዎችስ ምንን ለማደናቀፍ ነዉ ?እንደዉ ቢመልሱልን? ሌላዉ ጠቅላዩ ያነሱት አደገኛዉ አሳብ "በሃይማኖት ተቁቅማት ዉስጥ ቦምብ ያዝን "የሚል ነዉ።የሃይማኖት ተቋማት ያሉት ቤተክርስቲያንን ነዉ።ቡምቡን ያዝነዉ ያሉት ደግሞ ኦርቶዶክሱ የሚበዛበት በ አዲስ አበባና በ አማራ ክልል በ ባህርዳር በ ጎንደር ነዉ ። ልብ በሉ በሉ በ ኦሮሚያ ያዝን አላሉም አዲስ አበባና አማራ ክልልን የጠቀሱት ቀጣይ ቤተክርስቲያንን ከነ አማኖችዋ ለመምታ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት ነዉ ።ልክ ከዚህ በፊት ዝቋላ ላይ መነኮሳት ሞቱ ሲባሉ የታጠቀ ጽንፈኛ ቡድን ቤተክርስቲያን ዉስጥ ምን ይሰራል ብለዉ እንደተናገሩት ማለት ነዉ።

አንድ ሀገርን እመራልሁ የሚል ሰዉ ባሃይማኖቴ ምክንያት እየትገደልሁ ነዉ እየታረድሁ በገዛ አገሬ እተሰደድሁ ነዉ ብሎ ድምጹን ያሰማን ማኅበረሰብ ''አስፋሪ"እያለ ይሳደባል? ለዚያዉም ዘሩ ከምድረ ገጥጽ እየጠፋ ያለን ማኅበረስብ

የምንገደለው እኛ የምንታረደው እኛ የምንሰደደውም እኛ "ነውጠኞች" ተብለን የምንሰደበውም እኛ። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ እየሆነ መጥቷል ጭፍጨፋውን የሚመሩት ጠቅላይ ሚንስትሩ መሆናቸውን ኦርቶዶክሱ እያወቀ እየተረዳ መጥቷል።

Inbox #አሰኮ ባለፈዉ ስኔ 30 /2018 ዓ.ም በ አሰኮ ወረዳ መምህሬ ይስሙ የተባሉ ቄስ ከ ቀኑ 10፡00 ላይ በጉዞ ላይ እያሉ አክራሪ የ እስልምና ታጣቂዎች የግድያ ሙካራ አድርገዉባቸዉ ነበር
+2
Inbox #አሰኮ ባለፈዉ ስኔ 30 /2018 ዓ.ም በ አሰኮ ወረዳ  መምህሬ ይስሙ የተባሉ ቄስ ከ ቀኑ 10፡00 ላይ በጉዞ ላይ እያሉ  አክራሪ የ እስልምና ታጣቂዎች የግድያ ሙካራ አድርገዉባቸዉ ነበር ነገር ግን ለ ጊዜዉ የግድያ ሙከራዉ አልተሳካላቸዉም።በዚህ የተበሳጩት አክራሪዎቹ ኅይላቸዉና አጠናክረዉ መተዉ ካህኑ በሚኖሩበት ጨፌ በሚባል አከባቢ ለይ ተኩስ ከፍተው ነበር ኦርቶዶክሱ ተከላክለዉ ወደመጡበት እንዲመለሱ ያደርጋል።ይህ  ሁሉ የተኩስ ልዉውጥ ሲደረግ  መከላከያ ጠለታ ላይ ሰፍሮ ነዉ ያለዉ ምንድን ነዉ ብሎ እንኳ አልጠየቀንም ።ይኸዉ ዛሬም ሌላ ኅይል ጨምረዉ መተዋል በቅርብ ረቀት ላይ ሰፍረዉ ጥቃት ለመፈጸም እየተዘጋጁ  ይገኛሉ ጨፌን እንደ ጠለታ እናወድማታለን እያሉ እየዛቱ ነዉ።ሰሚ ኖረም አልኖረም መረጃዉን ኦርቶዶክሱ ሁሉ እንዲሳማዉአድርሱልን ። https://t.me/EotcTaskForce

Inbox #አሰኮ ባለፈዉ ስኔ 30 /2018 ዓ.ም በ አሰኮ ወረዳ መምህሬ ይስሙ የተባሉ ቄስ ከ ቀኑ 10፡00 ላይ በጉዞ ላይ እያሉ አክራሪ የ እስልምና ታጣቂዎች የግድያ ሙካራ አድርገዉባቸዉ ነበር
+1
Inbox #አሰኮ ባለፈዉ ስኔ 30 /2018 ዓ.ም በ አሰኮ ወረዳ  መምህሬ ይስሙ የተባሉ ቄስ ከ ቀኑ 10፡00 ላይ በጉዞ ላይ እያሉ  አክራሪ የ እስልምና ታጣቂዎች የግድያ ሙካራ አድርገዉባቸዉ ነበር ነገር ግን ለ ጊዜዉ የግድያ ሙከራዉ አልተሳካላቸዉም።በዚህ የተበሳጩት አክራሪዎቹ ኅይላቸዉና አጠናክረዉ መተዉ ካህኑ በሚኖሩበት ጨፌ በሚባል አከባቢ ለይ ተኩስ ከፍተው ነበር ኦርቶዶክሱ ተከላክለዉ ወደመጡበት እንዲመለሱ ያደርጋል።ይህ  ሁሉ የተኩስ ልዉውጥ ሲደረግ  መከላከያ ጠለታ ላይ ሰፍሮ ነዉ ያለዉ ምንድን ነዉ ብሎ እንኳ አልጠየቀንም ።ይኸዉ ዛሬም ሌላ ኅይል ጨምረዉ መተዋል በቅርብ ረቀት ላይ ሰፍረዉ ጥቃት ለመፈጸም እየተዘጋጁ  ይገኛሉ ጨፌን እንደ ጠለታ እናወድማታለን እያሉ እየዛቱ ነዉ።ሰሚ ኖረም አልኖረም መረጃዉን ኦርቶዶክሱ ሁሉ እንዲሳማዉአድርሱልን ።

Inbox #አሰኮ ባለፈዉ ስኔ 30 /2018 ዓ.ም በ አሰኮ ወረዳ መምህሬ ይስሙ የተባሉ ቄስ ከ ቀኑ 10፡00 ላይ በጉዞ ላይ እያሉ አክራሪ የ እስልምና ታጣቂዎች የግድያ ሙካራ አድርገዉባቸዉ ነበር
Inbox #አሰኮ ባለፈዉ ስኔ 30 /2018 ዓ.ም በ አሰኮ ወረዳ  መምህሬ ይስሙ የተባሉ ቄስ ከ ቀኑ 10፡00 ላይ በጉዞ ላይ እያሉ  አክራሪ የ እስልምና ታጣቂዎች የግድያ ሙካራ አድርገዉባቸዉ ነበር ነገር ግን ለ ጊዜዉ የግድያ ሙከራዉ አልተሳካላቸዉም።በዚህ የተበሳጩት አክራሪዎቹ ኅይላቸዉና አጠናክረዉ መተዉ ካህኑ በሚኖሩበት ጨፌ በሚባል አከባቢ ለይ ተኩስ ከፍተው ነበር ኦርቶዶክሱ ተከላክለዉ ወደመጡበት እንዲመለሱ ያደርጋል።ይህ  ሁሉ የተኩስ ልዉውጥ ሲደረግ  መከላከያ ጠለታ ላይ ሰፍሮ ነዉ ያለዉ ምንድን ነዉ ብሎ እንኳ አልጠየቀንም ።ይኸዉ ዛሬም ሌላ ኅይል ጨምረዉ መተዋል በቅርብ ረቀት ላይ ሰፍረዉ ጥቃት ለመፈጸም እየተዘጋጁ  ይገኛሉ ጨፌን እንደ ጠለታ እናወድማታለን እያሉ እየዛቱ ነዉ።ሰሚ ኖረም አልኖረም መረጃዉን ኦርቶዶክሱ ሁሉ እንዲሳማዉአድርሱልን ።

* ኦሮሚያን እንደ ሳዑዲ ዓረቢያ * ጎንደርና አክሱምን እንደ አርሲ * የኦሮሞ ፖለቲካን ሽፋን አድርጎ ኦርቶዶክስን የሚያጸዳ የኦሮሞ አክራሪ እስልምና * ኢስላማዊት ኦሮሚያ https://t.me/Eyo21e

+1
እውነትን መቅበር አይቻልም

+1

+3
ኋላ ቀር የወሀቢያዎች ፕሮፓጋንዳ ቀጣፊነትና ዋሾነት የ አክራሪ እስልምና አንዱ መገለጫ ነው። ሲዋሹ ሰው ይታዘበናል አይሉም።የአርሲውን መንግሥት መር ጅሃድ ለመሸፋፈንና ጅሃዱን ለማማስቀጠል ብዙ የውሸት ፕሮፓጋንዳዎች ሲያሠራጩ ቆይተዋል አሁንም እንደቀጠሉበት ነው።የውሸትፕሮፓጋንዳውን እያመረተ የሚሰጣቸው  የመንግሥት መዋቅር ነው። በአማራ ክልልና በተለያዩ አከባቢዎች   የተደረጉ እንቅስቃሴዎችን አርሲ እንደተደረገ አድርጎ ማቅረብና በጭፍን ለሚከተላቸው መንጋ ማሰራጨት።እዚህ ሁለቱም ተንቀሳቃሽ ቪድዮዎች በአማራ ክልል ውስጥ የተከናወኑ ናቸው  ከአርሲ ጋር የሚገናኝ አይደለም።ተቃጠለ የተባለውም ቤተ ክርስቲያን ሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ይባላል ።በሚያዝያ 20/ 2014ዓ.ም በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን አክራሪ ወሀቢያዎች ያቃጠሉት ቤተ ክርስቲያን ነው(ሀገረ ስብከቱ የሰጠውን መግለጫውን ማየት ይቻላል) እውነታው ይኽ ሆኖ ጉዳዩን ከአርሲ ጋር ለማያያዝ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ይነዛሉ።የፈለገ የሐሰት ፕሮፓጋንዳቸውን ቢነዙ በመንግሥት መዋቅር እየተመሩ የሚፈጽሙብንን ጅሃድ መሸፈፋን አይችሉም።ምናልባት በዘረኝነት ደዌ የተመቱ ጥቂት በሽተኞችን ሊያታልሉ ይችሉ ይሆናል ሰፊው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ውሸታሞች የገዛ ሙስሊም ወገኖቻቸውን ገድለው ፕሮጋንዳ የሚሠሩ አረመኔዎች መሆናቸውን ያውቃል ይረዳልም።በኦሮሞ ፖለቲካ ስር ተሸሽጎ ጅሃድ እያወጁ መኖር አይቻልም።

+4
ኋላ ቀር የወሀቢያዎች ፕሮፓጋንዳ ቀጣፊነትና ዋሾነት የ አክራሪ እስልምና አንዱ መገለጫ ነው። ሲዋሹ ሰው ይታዘበናል አይሉም።የአርሲውን መንግሥት መር ጅሃድ ለመሸፋፈንና ጅሃዱን ለማማስቀጠል ብዙ የውሸት ፕሮፓጋንዳዎች ሲያሠራጩ ቆይተዋል አሁንም እንደቀጠሉበት ነው።የውሸትፕሮፓጋንዳውን እያመረተ የሚሰጣቸው  የመንግሥት መዋቅር ነው። በአማራ ክልልና በተለያዩ አከባቢዎች   የተደረጉ እንቅስቃሴዎችን አርሲ እንደተደረገ አድርጎ ማቅረብና በጭፍን ለሚከተላቸው መንጋ ማሰራጨት።እዚህ ሁለቱም ተንቀሳቃሽ ቪድዮዎች በአማራ ክልል ውስጥ የተከናወኑ ናቸው  ከአርሲ ጋር የሚገናኝ አይደለም።ተቃጠለ የተባለውም ቤተ ክርስቲያን ሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ይባላል ።በሚያዝያ 20/ 2014ዓ.ም በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን አክራሪ ወሀቢያዎች ያቃጠሉት ቤተ ክርስቲያን ነው(ሀገረ ስብከቱ የሰጠውን መግለጫውን ማየት ይቻላል) እውነታው ይኽ ሆኖ ጉዳዩን ከአርሲ ጋር ለማያያዝ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ይነዛሉ።የፈለገ የሐሰት ፕሮፓጋንዳቸውን ቢነዙ በመንግሥት መዋቅር እየተመሩ የሚፈጽሙብንን ጅሃድ መሸፈፋን አይችሉም።ምናልባት በዘረኝነት ደዌ የተመቱ ጥቂት በሽተኞችን ሊያታልሉ ይችሉ ይሆናል ሰፊው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ውሸታሞች የገዛ ሙስሊም ወገኖቻቸውን ገድለው ፕሮጋንዳ የሚሠሩ አረመኔዎች መሆናቸውን ያውቃል ይረዳልም።በኦሮሞ ፖለቲካ ስር ተሸሽጎ ጅሃድ እያወጁ መኖር አይቻልም።

+3
ኋላ ቀር የወሀቢያዎች ፕሮፓጋንዳ ቀጣፊነትና ዋሾነት የ አክራሪ እስልምና አንዱ መገለጫ ነው። ሲዋሹ ሰው ይታዘበናል አይሉም።የአርሲውን መንግሥት መር ጅሃድ ለመሸፋፈንና ጅሃዱን ለማማስቀጠል ብዙ የውሸት ፕሮፓጋንዳዎች ሲያሠራጩ ቆይተዋል አሁንም እንደቀጠሉበት ነው።የውሸትፕሮፓጋንዳውን እያመረተ የሚሰጣቸው  የመንግሥት መዋቅር ነው። በአማራ ክልልና በተለያዩ አከባቢዎች   የተደረጉ እንቅስቃሴዎችን አርሲ እንደተደረገ አድርጎ ማቅረብና በጭፍን ለሚከተላቸው መንጋ ማሰራጨት።እዚህ ሁለቱም ተንቀሳቃሽ ቪድዮዎች በአማራ ክልል ውስጥ የተከናወኑ ናቸው  ከአርሲ ጋር የሚገናኝ አይደለም።ተቃጠለ የተባለውም ቤተ ክርስቲያን ሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ይባላል ።በሚያዝያ 20/ 2014ዓ.ም በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን አክራሪ ወሀቢያዎች ያቃጠሉት ቤተ ክርስቲያን ነው(ሀገረ ስብከቱ የሰጠውን መግለጫውን ማየት ይቻላል) እውነታው ይኽ ሆኖ ጉዳዩን ከአርሲ ጋር ለማያያዝ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ይነዛሉ።የፈለገ የሐሰት ፕሮፓጋንዳቸውን ቢነዙ በመንግሥት መዋቅር እየተመሩ የሚፈጽሙብንን ጅሃድ መሸፈፋን አይችሉም።ምናልባት በዘረኝነት ደዌ የተመቱ ጥቂት በሽተኞችን ሊያታልሉ ይችሉ ይሆናል ሰፊው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ውሸታሞች የገዛ ሙስሊም ወገኖቻቸውን ገድለው ፕሮጋንዳ የሚሠሩ አረመኔዎች መሆናቸውን ያውቃል ይረዳልም።በኦሮሞ ፖለቲካ ስር ተሸሽጎ ጅሃድ እያወጁ መኖር አይቻልም።