Eotc Task Force
الذهاب إلى القناة على Telegram
7 365
المشتركون
-224 ساعات
+1857 أيام
+33230 أيام
أرشيف المشاركات
7 366
Itoophiyaan biyya abbootiin keenya lafee isaanii caccabsanii, dhiiga isaanii dhangalaasanii, gatii guddaa kaffaluun nuuf tursanidha; ni jaallannas, kanarratti falmiin hin jiru. Haata'u malee, biyyi Ortodoksii of keessatti hin hammanne, Kiristaanota Ortodoksii akka lammiitti kan hin lakkoofne, fi dhumatii (ajjeechaa) Ortodoksii akka guddinaa fi jijjiiramatti kan lakkooftu yoo taate biyya keenya ta'uu hin dandeessu. Sirna kan nama hundaa fi nama hundaaf ta'e diriirsuun barbaachisaadha. Yoo nu kana jennu namni dubbichi siyaasa kan itti fakkaatu jira. Akka nuyi bilisummaadhan jiraannuuf mirga Waaqayyo nuuf kenne kabachiisuun sera uumamaatinis, Kitaaba Qulqulluu irrattis, akkasumas seera addunyaatinis eeyamamaadha.
7 366
ዋቄ መወያያ ; ቱንቢ ሚዲያ ; አዲሱ ሚዲያ ላይ ተከታተሉ። ሀሳባችሁን በዩቲዩብ ገጽ አጋሩ። በድምጽ መሳተፍ የመትፈልጉ @fantahunWK tiktok ላይ ግቡ።
7 366
ኢትዮጵያ አባቶቻችን አጥንታቸውን ከስክሰው ደማቸውን አፍስሰው ዋጋ ከፍለው ያቆዩልን ሀገራችን ናት እንወዳታለን በዚህ ድርድር የለም ነገር ግን ኦርቶዶክሳዊነትን የማታካትት፣ኦርቶዶክሳውያንን እንደ ዜጋ የማትቆጥር፣የኦርቶዶክሳውያንን ፍጅት እንደ እድገትና ለውጥ የምትቆጥር ሀገር ሀገራችን ልትሆን አትችልም።የሁሉም ለሁሉም የሆነ ሥርዐተ መንግሥት ማንበር ያስፈልጋል።ይኽን ስንል ፖለቲካ የሚመስለው ሰው አለ።እግዚአብሔር በነጻነት እንድንኖር ዘንድ የሰጠንን
መብታችንን ማስከበር ተፈጥሮአዊም፣መጽሐፍ ቅዱሳዊም፣ዓለም ዓቀፋዊም ህግ ነው።
7 366
Repost from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
በከበሮና መቋሚያ ብቻ
ዘመኑን ያላየ ያላወቀ በጸሐይ እንደሚቀልጥ ቅቤ መኾኑ አይቀሬ ነው። ሰንበት ተማሪ መዝሙር ማጥናት፣ ነጠላ ለብሶ ዘክዘክ ማለት ቄሱም ጥምጥም አስምሮ መቋሚያ ብቻ ይዞ ጭራ እያወዛወዙ ጠበል እየረጩ መኖር እያዋጣ አይደለም። ፓለቲካውን ሽሽተን ሥልጣኑን አስረክበን በገዛ ሀገራችን ለማኝና ተማጻኝ ኾነናል። ጥፋቱ ሙሉ በሙሉ የእኛ ነው። ሽልጥልጥ የተማረ ሰው ይዘን ሥልጣኑን ጥሎ ሰንበቴ ቤት ገባ ያለ ሙያው መቅደሱን አጣበበ።
ስፓርታዊ እንቅስቃሴ ጠላትን የመከላከል ስልት፣ ተደራጅቶ አካባቢን የመቃኘት ስልት፣ መረጃ አነፍንፎ መያዝ፣ መሠረታዊ የሕክምና አሰጣጥ ስልጠና የየአጥቢያ ተግባር ሊኾን ግድ ነው። በጥቅሉ ኹለንተናዊ የመከላከል ስልት ጥበብ ሊኖረው ግድ ነው።
የኢራቅ ክርስቲያኖች ከመጥፋት ብለው ምርጫ ሲያጡ ነው ጠላትን የገጠሙት። በከበሮና መቋሚያ የምንመልሰው ጠላት የለም። ነገ አይደለም ዛሬ!! በሰፊው ጽፌበታለሁ። ለማስታወስ ነው።
ፑቲን ሀገሩንም ቤተክርስቲያንንም እየጠበቀ ያለው በዚኽ ስልት ጭምር ነው።
ንዋይ ካሳሁን
7 366
እኛ ትኩረት ያልሰጠነውን አንድ ቀን ጮኸን በሁለተኛው ቀን የምንረሳውን እልቂታችንን ሌሎች እንዲዘግቡልን ዓለም ሁሉ ስለእኛ እንዲጮኽ እንፈልጋለን።ይኽ ጅልነት ነው።
7 366
ሞትን፣ስደትን፣መፈናቀልን፣የመጠቃት ሥነ ልቦናን መለማመድ እግዚአብሔር እኛን ለባርነት እንደ ፈጠረን አድርጎ ማሰብ ነው ይኽ ደግሞ ምንፍቅና ነው።
7 366
እዚህ ላይ የምንለቃቸው ጽሑፎችን ወደ ኦሮሚኛ በመተርጎም በየማኅበራዊ ሚዲያው የሚያጋሩ 10 የኦሮሚኛ ተናጋሪ ወንድሞችና እህቶች ያስፈልጉናል። ፈቃደኛ የሆናችሁ በውስጥ አውሩን ።
@Orthopia123
@tehtena4
7 366
inbox
በዛሬው እለት ሰኔ 26/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 5:00 ሰአት በአርሲ ሮቤ ወረዳ ሰዲቃ ቀርሳ ቀበሌ ሁለት የወንድም አማቾች ልጆችን አግተው ወስደዋቸዋል!!!
1.መ/ር ዘነበ ጌታቸው ይልማ
2.አረጋኽኝ ላንዱ ይልማ
እባካችውን ድምጽ ሁኑንን ሰማይ ምድሩ ተደፋብን መከራችን በዛ ወዴት እንሂድ ኔላ የምናውቀው ሀገር የለን የታጠቁ ሀይሎች ከመንግስት አካላት ጋር አብረው በመሆን መግቢያ መውጫ አሳጡን እባካችውን ደግሜ ደጋግሜ ልለምናችው መፍትሄ የሚያመጣ ድምጽ ሁኑን!???
7 366
+1
ሞኙ ሕዝባችን እነዚህን አራጅ የሴት ወሀቢያዎችን ሲመለከት እነ ጠይባ እነ ፋጡማ ናቸው ብሎ አይጠራጠርም እነ ደመቀች እነ ዳመነች ይመስሉታል።
የሚያሳዝነው ነገር ጀግናውና ዐርበኛው ኦርቶዶክሳዊው ማኅበረሰብ ባለመደራጀቱ በእነዚህ ዓይነት ኩታራዎች በጅምላ መገደሉና ከቀዬው መፈናቀሉ ነው ። አሥር የተደራጀ ኦርቶዶክስ ቢኖር 100 እንደዚህ ዓይነት ኩታራዎችን መንዳት ይችላል ደግሞም በተግባር እያየነው ነው።ለ ከታራዎቹ ኀይልና ጉልበት የሆናቸው የመንግሥት መዋቅር ነው።እርሱ ነው ስንቅና ትጥቅእያሟላላቸው የሚያስፈጀን እንጂ ብቻቸውን ቢሆኑ ጥቂት ገበሬዎች በጥቂት ገበሬዎች ድምጥማቸውን ማጥፋት ይቻል ነበር።
7 366
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
<<ተልዕኮአቸውን ጨርሰው ወደ ላኪዎቻቸው ተመለሱ>>
እነዚህ የምትመለከቷቸው አርሲ ላይ በሸኔ ካባ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ጅሃድ በማወጅ "ኢስላማዊት ኦሮሚያን" ለማዋለድ በመንግሥት መዋቅር ድጋፍ እየተደረደላቸው ከውጭ ደግሞ ከአልሸባብ ፣ከአይኤስ ጋር ቀጠናዊ ትስስር ፈጥረው የሚንቀሳቀሱ አክራሪ የኦሮሞ ኢስላም ታጣቂዎ ናቸው ።ዘገባውን የሠራው በእነ አቶ ከሊል ገና የሚመራው የመርቲ ወረዳኮሚንኬሽን ቢሮ ነው።ሸኔዎች በሰላም እጃቸውን ለመንግሥት ሰጥተዋል ይላል ዘገባው።እጃቸውን ሰጥተዋል ሳይሆን ኦርቶዶክሱን እንዲያጸዱ የሰጠናቸውን ተልዕኮ ጨርሰው መጥተዋል ነው ነው መባል ያለበት።ምክንያቱምበወረዳው ካሉት ቀበሌዎች ከ20ዎቹ ተሰዶ ተምናምኗል በኢኮኖሚ ደቋል ፣የተሻሉ ናቸው የተባሉ ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል ገሚሱ ታግቶ ደብዛው ጠፍቷል ።ማድረግ ካለባቸው በላይ አድርገው ኦርቶዶክሱን አጽድተው የተረፉትን አፈናቅለው አዲስ ዲሞግራፊ ፈጥረው ነው እጃቸውን የሰጡት።ወደ ላኳቸው ተመለሱ።እዚህ ጋር ሦስት ዋና ነጥቦችን ልብ እንበል፦
1) እነዚህ እጅ ሰጡ የተባሉት ሦስቱም እስላሞች ናቸው
2)ታጣቂዎች እስላም መሆናቸው እንዳይነቃባቸው የአለባበስ ሁኔታቸውን ቀይረውታል ።ሴቶቹን ተመልከቱ።
3) የመጡት ከተለያዩና ራቅ ካሉ ወረዳዎች ነው።ጭፍጨፋውን ሲፈጽሙ እንዳይታወቁ ነው ይኽን ስልት የሚጠቀሙት።ጥቂት አቅጣጫ የሚያሳዩ ካልሆኑ በቀር በወረዳቸው ውስጥ ሆነው አይዋጉም።
የወረዳ ኮሚንኬሽኑ የታጣቂዎችን ስም በይፋ አስቀምጧል፦
1) ሊሳ ዓረባ አባ ገሮ
👉የትግል ስም ጃል ሁርጉፋ( ጃል የክብር ስም ሲሆን ሁርጉፋ ማለት አንቀጥቅጥ ማለት ነው)
👉የትውልድ ቦታ ሲሬ ወረዳ ሀሌሉ ጋሰላ
👉 ይዞ የገባው የጦር መሳሪያ፦1የቱርክ ክላሽ፣ባለ 3ካርታ 90 ጥይት፣F11የእጅ ቦንብ እና 1 የወገብ ትጥቅ
2) አሚና ነጉ ወዬሶ ("ጉ" ላልቶ ይነበብ )
👉የትግል ስሟ፦ ጃል ራጂ( ራጂ ማለት ድንቅ፣ትንቢት ማለት ነው)
👉ትውልድ ቦታ ዲገሉና ጢጆ ወረዳ ጃሞ ቀበሌ (ከመርቲ በጣም የተራራቀ)
👉ይዛው የገባችው የጦር መሳሪያ አልተገለጸም
3) ጠይባ አብደላ ሙሳ
👉የትግል ስም ጃል ገቢሴ(ቢ ይጠብቃል)
👉 የትውልድ ቦታ ጀጁ ወረዳ ሲንቢቶ ፊንጮ ቀበሌ
👉ይዛው የገባችው መሳሪያ፦ባለ አንድ እግር ታጣፊ ክላሽና 30 ጥይት
ሥልጠናውን የወሰደችበት ቦታ፦ወተሮ ዲኖ ልዩ ስሙ ሀሮሬ
እነዚህ "ኢስላማዊት ኦሮሚያ"ን ለማዋለድ በመንግሥት መዋቅር ትጥቅና ስንቅ ተሞልቶላቸው ጫካ የገቡትና ሚሽናቸውን ጨርሰው የተመለሱት ጅሃድስቶች አሁን ወደ መንግሥት የጸጥታ ዘርፍ ውስጥ ገብተው በጫካ ከቀሩት ጋር እየተናበቡ የቀረውን ኦርቶዶክስ የማጽዳት ይሠራ እንዲሠሩ ነው የሚደረጉት።ከዚህ በፊትም በየወረዳው ተልዕኮአቸውን ጨርሰው የተመለሱት ግማሹ ሚሊሻ ሆኑአል ሌላው የሚሊሻ አዛሽ የሪጴ ሎላ መሪ ሆነዋል።የቦታ ለውጥ ነው ያደረጉት ከጫካ ወደ ከተማ።
እየሆነ ያለው ይኽ ነው።
https://t.me/Eyo21e
7 366
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
" የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የዕድገት ልዕልና "ይኽን ይመስላል።እኛ አልረዳ ብለን እንጂ እውነትም ኢትዮጵያ ለውጥ ላይ ናት
7 366
+2
በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመውን መዋቅራዊና መንግሥታዊ ፍጅት እየተከታተላችሁ መረጃ የምታደርሱን ወንድሞችና እህቶች ከልብ እናመሰግናለን ።ይኽም አንዱ የተጋድሎ አካል ነው።ሌሎቻችሁም በየአከባቢያችሁ የሚፈጸሙ ኦርቶዶክስን መሠረት ያደረጉ ፍጅቶች ሲኖሩ እንድታሳውቁን።መረጃ አትናቁ የመረጃ ትንሽ የለውምና።
7 366
እናንተ በጆምላ ስትገድሉን ስታርዱንና በጅምላ ስታፈናቅሉን ሀገር የምትጸና፣ኦርቶዶክሳውያን አትግደሉን ሲሉ ራሳቸውን ሲከላከል ሀገር የምትፈርስ ከሆነ አይደለም አንድ ጊዜ አሥር ጊዜ ትፍረስ
