Eotc Task Force
الذهاب إلى القناة على Telegram
7 367
المشتركون
+424 ساعات
+907 أيام
+34030 أيام
أرشيف المشاركات
7 368
+2
እስኪ በዚህ ሰዓት የገቢ ማሰባሰቢያ እነ ፐርሰንቴ ሆዳቸው አይጉደል ለሶስትቀን ፎሎ ሰበሰቡ ዞር አሉ 😢አጀንዳችንን አንቀይረም እነዚህ ናቸው አሁን ህዝቡን ወደ አንድ ሚያመጡት
7 368
Bitter Truth
The government, and those who are directly or indirectly complicit in the genocide being committed against Orthodox Christians (through direct collaboration, silence, dividing Orthodox Christians, and numbing them to prepare them for slaughter):
1. Bishops: Instead of stopping the genocide, they became accomplices to the killers.
2. Priests, Scholars, Teachers, and Choirmasters (with a few exceptions).
3. The Sunday Schools Union and Leaders of Associations.
4. Individuals, Associations, and Ethnic Synods that sow division to prevent Orthodox unity.
5. The Oromo Community (except for the Orthodox Christians among them who are also doomed to perish).
6. The Majlis (Islamic Affairs Supreme Council).
7. Other Religious Denominations (for their failure to condemn the atrocities).
8. The Inter-Religious Council.
9. The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).
10. The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) and others.
11. The National Dialogue Commission.
12. Community Elders and Abba Gadas (Oromo traditional leaders).
13. The Ethiopian Military: Instead of protecting the public, it has become a servant to a single political party and has been actively involved—and continues to be involved—in attacking Orthodox Christians.
14. Orthodox Christians serving in the Military: For serving a regime that is destroying their own religion.
15. The Media: For suppressing coverage and concealing the slaughter of Orthodox Christians.
(Fill free to add what is left...)
Notice: If there is any entity that feels its name has been unfairly included, let them unconditionally and without hesitation condemn the genocide being committed against us.
7 368
Dhugaa Hadhaawaa
Mootummaan duguuggaa sanyii kiristaanota Ortodoksii Tawaahidoo irratti raawwachaa jiru irratti kallattiinis ta'ee al-kallattiin hirmaattota kan ta'an (kallattiin tumsuun, calisuun, Ortodoksoota gargar qooduun, adoochuun fi l dhumitiif qopheessuun)፦
1. Phaphasoota: Duguuggaa sanyii kana dhaabsisuu osoo qabanii tumsituu ajjeestotaa ta'an.
2. Luboota, Ogeessoota, Barsiisota fi Faarfattoota (Hunduma miti, muraasa malee).
3. Gamtaa Mana Barumsaa Sanbataa fi Dursitoota Waldaalee.
4. Namoota dhuunfaa, Waldaalee fi Sinoodosoota sanyii walitti dhufeenyi Ortodoksummaa akka hin jiraanneef gargar ba'iinsa labsan.
5. Hawaasa Oromootii (Ortodoksoota dhumitiif itti murtaa'en ala).
6. Majiilisa.
7. Dhaabbata amantii biroo: Miidhaa fi cunqursaa raawwatame balaaleffachuu dhabuu isaaniitiin.
8. yaa'ii Dhaabbata Amantiiwwanii.
9. Koomishinii Mirga Namummaa Itoophiyaa.
10. Yaa'ii Mirga Namummaa Itoophiyaa fi warra kaan.
11. Koomishinii Marii Biyoolessaa.
12. Jaarsolii Biyyaa fi Abbootii Gadaa.
13. Waraana Itoophiyaa: Uummata eeguu osoo qabuu tajaajilaa paartii siyaasaa tokkoo ta'ee, Ortodoksoota reebuu fi miidhuu irratti hirmaateera, ammas hirmaachaa jira.
14. Ortodoksoota Waraana keessa jiran: Sirna amantii isaanii balleessaa Jiru tajaajila Waan Jiraniif.
15. Miidiyaalee: Dhumiinsa kiristaanota Ortodoksii akka hin beekamne dhoksan.
Kan hafe yoo jirate itti xumuraa..,
Hubachiisa: "Maqaan koo haqa malee ka'eera" kan jedhu yoo jiraate, osoo hin dhugaa jiru osoo hin dabsin duguuggaa sanyii nurratti raawwatamaa jiru haa balaaleffatu.
7 368
መራር ሐቅ
መንግሥት በኦርቶዶክሳውያን ላይ በሚፈጸመው የዘር ማጥፋት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ተባባሪ የሆኑ( በቀጥታ በመተባበር፣በዝምታ፣ኦርቶዶክሳውያን በመከፋፈል፣በማደንዘዝ ለእልቂት በማዘጋጀት)፦
1) ጳጳሳት፦የዘር ማጥፋቱን ማስቆም ሲገባቸው የገዳይ ተባባሪ ሆኑ
2) ካህናት ሊቃውንት መምህራንና መዘምራን(ከጥቂቶች በቀር)
3) የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትና የማኅበራት መሪዎች()
4) ኦርቶዶክሳዊ ኅብረት እንዳይኖር ልዩነትን የሚዘሩ ግለሰቦችና ማኅበራትና የዘር ሲኖዶሶች
5) ኦሮሞ ማኅበረሰብ(እንዲጠፋ ከተፈረደበት ኦርቶዶክስ በቀር)
6) መጆሊስ
7) ሌሎች ቤተ እምነቶች(ግፉን
ባለማውገዛቸው
8) የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
9) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን
10) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባኤና ሌሎች
11)የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን
12) የሀገር ሽማግሌዎችና አባ ገዳዎች
13) የኢትዮጵያ ወታደር (ሕዝብን መጠበቅ ሲገባው የአንድ ፖለቲካ ፓርቲ አገልጋይ ሆኖ ኦርቶዶክሳውያንን በመምታት ላይ ተሳትፏል አሁንም እየተሳተፈ ነው)
14) በውትድርና ውስጥ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን (ሃይማኖታቸውን የሚያጠፋ ሥርዐት በማገልገል)
15) የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት እንዳይታወቁ ያደረጉ ሚዲያዎች
የቀረውን እናንተ ጨመሩበት
ማሳሰቢያ ፦ስሜ ያለ አግባብ ተነስቷል የሚል ካለ ሳያቅማማ የሚፈጸምብንን የዘር ማጥፋት ያውግዝ
7 368
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
አሁናዊ መረጃ አርሲ ሽርካ!!
ዛሬ ቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በሽርካ ወረዳ በጃዊ ዋጬ ኦርቶዶክሳውያን ላይ በአራጁ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል ።ለጊዜው የደረሰው ጉዳት አልታወቅም ጥቃቱን ከፈጸሙ በኋላ ከብቶቻቸውን በሙሉ ነድተው ወደ ካምፓቸው ተመልሰዋል። የመንግሥት ኀይል ቀድሞ መድረስ ይችል ነበር ነገር ግን አራጆቹ መውጣታቸውን ሲያረጋግጥ ወደ ስፍራው አቅንቷል ።ሁለቱም ተናበው ነው የሚሠሩት ። በዚሁ ቀበሌ ላይ በየካቲት 19&20/2018ዓ.ም በተፈጸመው ጥቃት 29 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸው ይታወቃል።
ትናትና በሶሌ ዲገሉ ቀበሌ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ከ4:00 እስከ 10:00 ሰአት ሲታገሉ መከላከያ ከ 7ኪ.ሚ ባልበሰጠ ርቀት ሶሌ ( ቻይና ካምፕ) የሚባል ቦታ ላይ ሆነው ይከታተሉ ነበር። የተንቀሳቀሰው አራጁ ቡድን ከቦታው ለቆ ከሄደ በኋላ 12ሰአት አከባቢ ነው።ሄዶም ጥቃቱ የተፈጸመበት ቦታ አልደረሰም የቀበሌ ግብርና ግቢ ውስጥ ነው የሰፈረው።ሕዝባችን እንዲህ ባለ ስልት እተገደለና እየተጸዳ ነው። ጃዊ ላይ የደረሰውን ጉዳት መረጃ አጣርቼ የምመለስ ይሆናል።
https://t.me/Eyo21e
7 368
Repost from Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
+3
• እጠይቃለሁ ?????
"…ዘገባው የቤተ ክህነቱ ሚዲያ ነው። በዘገባው መሠረት…
• አባ ገዳዎችና የሀገር ሽማግሌዎች በሀገሩ ባህል መሠረት ለጳጳሳሳቱ ሰንጋ ማበርከታቸው ተገልጿል። ሰንጋውን የሚረከቡት አባቶች ፊት ላይ የሚታየው ፈገግታና ደስታ በራሱ ገራሚ ነው። ጾም ሆነ እንጂ ይሄንን በሚጥሚጣ ማወራረድ ነበር የሚሉ ነው የሚመስሉት።
• ቀጥሎ አባ ገዳዎቹ (በሙሉ እስላሞች ናቸው) ከፈለጋችሁ ፎቶውን አቅርባችሁ እዩት። ባለ እስላም ኮፍያ ናቸው። አይደለም አባገዳዎቹ አጃቢ የገዳ ጦሩን እዩት። እንደ አልሸባብ የጠመጠመ አይሲስ ነው የሚመስለው። እናም እንዲህ አሉ ብሎ ቤተ ክህነቱ ጽፎ አስነብቦናል።
"…ጉዳዩ፣ ጭፍጨፋው፣ እልቂት መፈናቀሉ ሃይማኖታዊ አይደለም። በፍጹም ሃይማኖታዊ አይደለም፣ እንደዚያ ለማስመሰል የሚሞክሩትን እንቃወማለን" ነው የሚሉት። እስቲ ወላሂ በል የሚል ደፋር ባይኖርም እነሱ ግን ብለዋል።
• የእኔ ጥያቄ…
"…እና ጭፍጨፋው ሃይማኖታዊ ካልሆነ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች ምን ሊያደርጉ ነው ወደ ምሥራቅ አሩሲ የልዑካን ቡድን አባላትን ይዘው የተንቀሳቀሱት? የተጨፈጨፉት ምን ስለሆኑ ነው የሄዱት? ምንአገባን ብለው ነው የሄዱት? ፓስተር፣ መጅሊስ ሳይከተላቸው የሄዱት ምን ተጨፈጨፈብን፣ ወደመብን ብለው ነው?
• አጀንዳዬን አልቀይርም ‼ አሩሲ ‼
7 368
+8
በኦርቶዶክሳውያን ላይ እተፈጸመ ያለው መንግሥታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል።ይኽ ሁሉ ጭፍጨፋ ሲፈጸምብን ከጨፍጨፊው ሥርዐት ጋር የተባበሩ ምንደኛ እረኞችና መምህራን ሁሉ ቀን ሲወጣ ከፍርድ እንደማያመልጡ ሊያውቁ ይገባል።
7 368
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
እውነታው ሲጋለጥ‼️#አርሲ
1) ትናንት ጳጳሳቱ አሰኮ ሳይደርሱ "ከፊታችሁ ችግር አለና በፍጥነት ተመለሱ" ተብለው እንዲመለሱ የተደረጉት በመንግሥት ሴራ ነው ።ችግር አለ የተባለው የተነገራቸው ቦታ ላይ ምንም ዓይነት የታጠቀ የአክራሪ ቡድን የለም "ሪጵ ሎላ" የሚባል ኀይል ነው በቦታው ላይ የነበረው።ይኽ ሆን ተብሎ ታስቦበት የተሸረበ ሴራ ነው ጳጳሳቱ ቤተሰቦቻቸው የታረዱባቸውን፣የተሰደዱትን፣የወደሙ ቤቶችን እንዲያዩ አይፈለግም።ምክንያቱም ጳጳሳቱ ይኽን የሚያዩ ከሆነ ሕዝቡን ይቀሰቅሱብናል ብሉው ይሰጋሉና።በጣም የሚገርመው ነገር ጳጳሳቱ እንዲመለሱ ሲደረጉ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢሶች፣አይሱዞች በዚያው መንገድ እየተመላለሱ ነበር።
2 በሬውን ለጳጳሳቱ ያበረከቱት የሀገር ሽማግሎች አይደሉም የመርቲ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገና ነው። ሽማግሌዎቹ እንዳቀረቡ ተደርጎ የቀረበው ዜና ከእውነት በራቀ ነው።የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት በአንድ በሬ ስጦታ ለማዳፈን
3) ኢኦተቤ ያሰራጨው ዜና ከቤተ ክህነት ብቻ የወጣ ሳይሆን የቤተ መንግሥትም እጅ ያለበት ነው።
4) እርዳታን በተመለከተ ፦በአቦምሳ ከተማ ለተጠለሉት ኦርቶዶክሳውያን 125 ከረጡት የ50 ኪ.ግ ዱቄት፣100 ባለ 5ሊትሩ ዘይትና 3 እሽግ ብርድልብስ ነው።ለተወሰኑ ተፈናቃዮች ቢሰጥ እንጂ ለግማሾቹ እንኳ ሚደርስ አይደለም።ብዙ ተፈናቃዮች ነው ያሉት።
ለአሰኮ ተፈናቃዮችም እዚያው አቦምሳ አስቀምጠውላቸው ነበር።አሰኮዎቹ እርዳታውን ወስደውታል ነገር ለተፈናቃዮቹ ለማከፋፈል በጣም ተቸግረው ነበር ።የተሳጠቸው እርዳታ ፦ዱቄት 50ከረጡት ባለ 50ኪ.ግ ፣ዘይት150ፍሬ ባለ 5ሊትር፣5 እሽግ ብርድልብስ።የተፈናቃዩ ቁጥር ግን ከ2800 በላይ ነው።ታዲያ ይኽን እንዴት አድርገው ነው የሚከፋፈሉት?
https://t.me/Eyo21e
7 368
ልብ በሉ ኦሮሞ ብለው የሚጠሩት ሙስሊሙን ማኅበረስብ ነው "ሌሎች" ብለው የሚጠሩት ደግሞ የ ክርስቲያን ማኅበረሰብን ነው። ዋቆ ጉቱ ኡሱና ጃራ አባ ገዳ እንዲህ ዓይነት እሳቤ ነበር ሲያራምዱ የበሩት።ኦርቶዶክስን የሚከተል ኦሮሞ ኦሮሞ አይደለም የሚሉት ለዚህ ነው። ደግምም እያረዱና እያሳደዱ አቃፊ ነን ሲሉ አለማፈራቸው።እያረዱ ማቀፍ🫢
7 368
+3
"አባቶችን አትናገሩ "እያሉ ሊያደነዝዙን የሚላላጡት ሰዎች ማንነታቸውንና ምንነታቸውን በደንብ እንፈትሽ።
እኛ ግን የሚያስገድለን እንጂ የሚታደገን አባት የለንም
7 368
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ብቸኛው ነጻ አውጪያችን ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችን ኦርቶዶክሳዊ ተጋድሎአችን ነው።የዘር አደረጃጀት፣የጎጥ አደረጃጃት ፣የጸረ ኦርቶኮክስ ስብስብ አደረጃጃት ያጠፋናል እንጂ ነጻ አያወጣንም።እውነታው ይኽ ነው።
7 368
በሚፈጸምብን ጭፍጨፋ የኦሮሞ ጴንጤ ካቶሊክና ዋቄፈና እንደ ማኅበረሰብ በጣም ደስተኛ ነው እኛ አልቀን እርሱ የሚኖር መስሎት።የጊዜ ጉዳይነው የኦሮሞ ኢስላማዊ መንንግሥት እነርሱንም አርዶ ይጨርሳቸዋል።
7 368
አሁን ድራማ ይሰራሉ ጠብቁ የዛሬውን የሳቢሮስን ውርደት ለመሸፈን ያሰሩትን አንድ በአንድ ይፈታሉ😂አንጀቴ እያረረ ልሳቅ ግን እኛ ምንን ቢሉ ምንም ቢያደርጉ አንረሳላቸውም
7 368
+1
Inbox
ሰላም እንዴት ነህ ወንድሜ ? ከአሰኮ ነው የምጽፍልህ።ወንድሜ እኛ ያለንበት መከራ እናንተ በሚዲያ ከምትሰሙት የከፋ ነው።እናንተ የምትሰሙት ከሚሆንብን ጥቂቱን ነው። ተሰደው በመከራ ውስጥ ካሉት ወንዶቹ ተመርጠው ወደ አከባቢያችሁ ተመለሱ ተብለው ሄደዋል ። ልብ በል መኖሪያ ቤት የለ የት ነው የሚያድሩት!ይኽን ያደረጉት " ጳጳሳቱ ይመጣሉ"መባሉን ተክትሎ ነው ብዙ ስደተኛ መኖሩን ለመደበቅ ሲሉ ነው እንዲህ የሚያደርጉት።የሚያሳዝነው ነገር የወንዶቹ ተመርጠው እንዲመለሱ መደረግ ብቻ ሳይሆን የጳጳሳቱ አለመምጣት ነው።ሊደርሱ ነው ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ነው የቀራቸው ተብለን በጉጉት ስንጠብቅ ብዙም ሳንቆይ ወደ አቦምሳ "ተመለሱ"የሚል ዜና ሰማን።መመለሱን እሺ ይመለሱ ምነው በጸጥታ ምክንያት እንደተመለሱ ተናግረው እኛም ያለንበትት ሰቆቃ ቢያሳውቁ! በ አባቶቻችን አፈርን።ከገዳዮች ባልተናነሰ ነው የጎዱን። ለአቦምሳ ድጋፍ አደረግን ሲሉ ጥቂት እንኳ አያፍሩም?አባት እንዴት የልጆቹን መከራ ይሸፍናል? ከመድኅንዓለም በቀር የሚደርስልን እንደሌለ አሁን ተረዳን ።በዚህ ላይ ከባለሥልጣናቱ ብዙ ዛቻና ማስፈራሪያ እየደረሰብን ነው። ወንድሜ ወዴት እንደምንጮህ ግራ ገብቶናል።
