ar
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

الذهاب إلى القناة على Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

إظهار المزيد
7 374
المشتركون
+524 ساعات
+617 أيام
+35230 أيام
أرشيف المشاركات
እነዚህን ቪድዮዎች አድምጣችሁ ጽሑፉንም ካነበባችሁ በኋላ ምን እንደተረዳችሁ አስተያየቶቻችሁን ታስቀምጣላችሁ 👇👇

ኦርቶዶክሳዊ ብሔርተኝነት ለኅልውናችን ፍቱን መድኃኒት

ሥርዐቱ የኦርቶዶክሳውያን እልቂት ለማስቀጥል ለሽፋንና ለማደንዘዣነት የሚጠቀምባቸው፦ 👉የሰብአዊ አ መብት ኮሚሽን 👉 ኢሰመኮ 👉 ኢሰመጉ 👉ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን 👉የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ 👉 የሃይማኖት አባቶችን ሽማግሎችንና አባ ገዳዎችን የቀረውን እናንተ ጨምሩበት

ይህ ቻናል 10k መግባት አለበት ይቻናkመግባት ሊንኩን በየሚዲያው ሼር በማድረግ እንተባበር https://t.me/EotcTaskForce

ሼር በማድረግ እናድርሳቸው
ሼር በማድረግ እናድርሳቸው

+1

‎የእምነትና የጽናት ጥሪ!! ‎👉ለኦርቶዶክሳዊው እና ለሀገር ወዳዱ የፀጥታ አካላት አባል፦ 👉ክቡር የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባልና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጅ ሆይ!! ‎👉አንተ የቅዱስ ጊዮርጊስና የቅዱስ መርቆሬዎስ የፅናት ማኅተም በልብህ የታተመብህ፣ በታሪክ አጽናኝነቷና በነጻነት ጠባቂነቷ በምትታወቀው የቅድስት ተዋሕዶ እምነት እቅፍ ውስጥ የበቀልክ ጀግና ነህ። ‎👉መሣሪያህን ይዘህ የሀገርን ድንበር ስትጠብቅ፣ ከውስጥህ ያለው የእምነትህ መሠረትና የነፍስህ ዋስትና ግን ይቺው በደም የጸናችው ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ሃይማኖትህ ናት። ‎👉ዛሬ ግን አንተ በተጠንቀቅ በቆምክበት፣ መስዋዕትነት በምትከፍልበትና በምትታዘዝበት መዋቅር ውስጥ ሆነህ፣ ከጀርባህ የእምነትህን ሥርዓት የሚሸረሽሩ፣ ታሪኳንና ክብሯን የሚያደበዝዙ፣ የቅዱሳኑን ቅርስና ትውፊት የሚንዱ ድርጊቶች ሲፈጸሙ በዝምታ ልትመለከት አይገባም!! ‎"እግዚአብሔርን ከመታዘዝ ይልቅ ለሰው ልንታዘዝ ይገባል?" (የሐዋርያት ሥራ 5:29) ‎👉የምድራዊ ሥልጣንና የዕዝ ሰንሰለት ክብር እንዳለው ሁሉ፣ ከሁሉ በላይ የሚገዝፈው ግን የሰማያዊው አምላክ ሕግና የሃይማኖትህ ህልውና ነው። ‎👉ሃይማኖትህ ስትደፈር፣ ሥርዓቷ ሲጣስና ተቋማዊ ክብሯ አደጋ ላይ ሲወድቅ እያየህ «እኔ ወታደር ነኝና ዝም እላለሁ» ማለት የነፍስ ምርኮኛ መሆን ነው። ‎👉ንቃ!! ተነስ!! ‎👉ዝም አትበል፦ በዝምታህ ውስጥ የእምነትህ መሸርሸር ፈቃድ እንዳገኘ አይቆጠር። ‎👉እምቢ በል፦ የቅድስት ቤተክርስቲያንን ክብርና ሉዓላዊነት ከሚጋፉ፣ ሥርዓቷን ከሚያናጉና ተጽዕኖ ከሚያሳድሩ ድርጊቶች ጎን አትቆም። ‎👉እምነትህን ታደጋት፦ አንተ የእናት ቤተክርስቲያን ልጅ ነህ፤ ዛሬ እሷን ካልታደግሃት ነገ የምትመለስበት መቅደስ፣ የምትባረክበት ጸበል፣ ነፍስህን የሚያማትብባት ካህን ታጣለህ። ‎👉መቸም ከጎንህ የነበረው ጓደኛህ ተለይቶህ አፈር እንደሆነ ታውቃለህ? ያን አስበው!!አንተን የጠበቀህ አምላክ ለእምነትህ ታሪክ እንድትሠራ ነው። ‎👉ምድራዊ ግዴታህ የሀገርን ደህንነት መጠበቅ እንደሆነ ሁሉ፣ መንፈሳዊ ግዴታህ ደግሞ የነፍስህን ማደሪያ እምነትህን ከጥፋት መከላከል ነው። ‎👉ክንድህ ለሀገር ጋሻ ሲሆን፣ ልብህና ፅናትህ ደግሞ ለሃይማኖትህ ግንብ ይሁኑ! ‎👉የቀደሙት አባቶችህ በጦር ሜዳም ጭምር ታቦት አስቀድመው፣ አምላከ ቅዱሳንን ተማጽነው እምነታቸውንም ሀገራቸውንም አጽንተው አሳልፈውልሃል። አንተም ዛሬ ታሪክህን ጠብቅ፣ እምነትህን አትክዳ፣ እምነትህን ከሚሸረሽር ሥርዓት  ራስህን አግልል!!! ‎👉ከዛሬ ጀምሮ ለእምነትህና ለሕሊናህ እምቢ በል! ወላጅ እናትህ ስለአንተ ሕይወት የምትማጸንባትን ቅድስት ተዋሕዶን ታደጋት!!! ‎👉አንተ የምታገለግለው ሥርዓት ፀረ ሀገር፣ፀረ ሕዝብ፣ፀረ ሃይማኖት ነውና እሄን የምታገለግል ከሆነ ግን ባትፈጠር ይሻልህ ነበር። ‎

በኦርቶዶክሳዊት ግድያ እና እስር የቀጠለ ሲሆን በጎንደር ወንድማችን ዘመነ ሐብቱ የጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን እና የሲነርጂ ፎር ሶሻል ቼንጅ የቦርድ ሰብሳቢ ወንድማችን ለምን ስለ አርሲ ድምፅ ሆንክ
በኦርቶዶክሳዊት ግድያ እና እስር የቀጠለ ሲሆን በጎንደር ወንድማችን ዘመነ ሐብቱ የጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን እና የሲነርጂ ፎር ሶሻል ቼንጅ የቦርድ ሰብሳቢ ወንድማችን ለምን ስለ አርሲ ድምፅ ሆንክ ተብሎ ከትላንት ግንቦት 29/2018 ዓ/ም ጀምሮ በጎንደር ከተማ 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ በህግ ጥላ ስር ይገኛ ከዋጣ ቀጥሉበት ሰላም አደራችሁ ውድ ኦርቶዶክሳዊያን

የይህንን መርዶ ሰምታችኋል! ‎ 🗡‎በአርሲ በባሌ በሐረረ አንድም ኦርቶዶክሳዊ እንዳይኖር እየተሰራ መሆኑን ‎ከዛም የዋሀቢያ እስልምና ዋና የስልጠና እና የእስትራቴጂክ ቦታ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑ። 🗡‎በዚህ ሁሉ ኦርቶዶክስን የማጥፋት ዘመቻ ዛሬ ያለው የምጥ መጀመሪያ መሆኑን እና ቁጥሩን የመቀነስ ስራ እየተሰራ መሆኑና ከዛም ጨርሶ ማ*ጥፋት እቅድ እንዳለ። 🗡‎ዛሬ ኦርቶዶክሳዊያን በሚበዙበት ቦታ ስልታዊ እና ምሥጢራዊ በሆነ መልኩ አማንያንን ማጽዳት፣ ማሸማቀቅ እና የስነ ልቦና ጫና እየደረሰባቸው መሆኑን ‎

ከግድያ ተርፈው ቤታቸው ሙሉ ሙሉ ወድሞ የተሰደዱ ኦርቶዶክሳውያን በተጠሉበት ቦታ ላይ የምግብ ዕርዳታ ከማቅረብ ይልቅ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ አልተገደሉም የሚል የውሸት ፕሮፓጋንዳ ለመሥራት የመንግሥት ሚዲያዎች ወደ አሰኮ ወረዳ አቅንተዋል ።

ሌላውን ዝባዝንኬ ንግግሩን ትተን በዋናነት ሊነግረን የፈለገውን መልእክት ከመረመርነው......... "ሺህ መግለጫ ስታወጣ ውለህ ብታድር የመግለጫ ብዛት ከመገደልና ከመሳደድ አያድንህም" ብሎሃል። አራት ነጥብ።

+1
ከሰፈራችን ጀምረን

+1

https://www.facebook.com/share/1D4wNmHRLJ/ ከቻላቹ በዚህ ሊንክ ግቡና እናቶች እና ህፃናትን በጭካኔ ሲደፍሩ እዩ

ሰላም ወንድሜ?እንዴት ነህ? አርሲ ዞን ከመርቲ ወረዳ ነው የምጽፍልህ።ዛሬ የሆነውን ልንገርህ።    ከአቦምሳ ከተማ ለአክራሪ እስላም ታጣቂዎች ሬሽን በገፍ ተጭኖ  ስሄድ አይተናል ነገር ግን አንድም የጠየቃቸው  የመንግሥት አካል የለም።ይህ ምን ያክል እየተናበቡ እንደሚገድሉን የሚገልጽልን ነው።