Pro-life Generation in Ethiopia 👼
الذهاب إلى القناة على Telegram
This channel is created for the purpose of giving information about Abortion in order to equip this Generation against abortion.
إظهار المزيد381
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+107 أيام
+1830 أيام
أرشيف المشاركات
#ተገቢ _ነው ?
በአባት ወንጀል ልጅን መቅጣት ተገቢ ነው ?
በልጅ ወንጀል አባትን መቅጣት ተገቢ ነው ?
እግዚአብሔር ምን አለ ? 🤔
❝አባቶች ስለ ልጆች አይገደሉ፥ ልጆችም ስለ አባቶች አይገደሉ፤ ነገር ግን ሁሉ እያንዳንዱ በኃጢአቱ ይገደል።❞
—ዘዳግም 24: 16
ይሄ ነው እንግዲህ ልኩ( the right thing to do ) ....
@Prolifegenerations
ምን ትላላችሁ ?
ዛሬ አንድ argument ላቅርብላችሁ ......
ውርጃ መብት ነው ብለው የሚከራከሩ ሰዎች አንዱ የሚያቀርቡት ሙግት '' ሴቷ ተደፍራ ከሆነ የማሰደግ ግዴታ የለባትም በዛ ላይ ብትፈልግ ራሱ የማሳደግ አቅሙ ላይኖራት ይችላል .... " የሚል ነው።
እንደዚህ ሲባል ትዝ የሚለኝ አንድ ነገር አለ which is መንገድ ላይ ስሄድ የማያቸው ጎዳና ላይ የሚኖሩ ብዙ ሕፃናት በዙሪያቸው ያሉ እናቶች አንዱን እያጠቡ አንዱን እንዲለምን እየላኩ ...... ብቻ በእነዚህ እናቶች መካከል ተደፍረው የወለዱ እንደሚኖሩ ማሰብ ይቻላል ምክንያቱም ጎዳና ላይ የሚኖሩ ሴቶች ናቸው። ሁላችንም እንደዚህ ሆኖ ስለመኖር ስናስብ በጣም አሳዛኝ ሕይወት እንደሆነ ይገባናል። እንኳን በዛ ሁኔታ መኖር በደህና ደሞዝ የሚኖር ቤት ራሱ ምን ያህል ከባድ ኑሮ እንደሆነ ታቁታላችሁ። Specialy in our country.
ግን የእኔ ጥያቄ ምን መሰላችሁ " #አንዲት_ሴት_ተደፍራ_አርግዛ_ለውርጃ_ብትሄድ_ሕጉ_100%_እንድታስወርድ _ይፈቅድላታል። #ነገር_ግን_ራሷ_ሴት_እንበልና_በወለደች_በአንድ_ሰዓት_ውስጥ_ሀሳቧን_ቀይራ_ልጁን_አልፈልገዉም_ተደፍሬ_ነዉ_ያረገዝኩት_ለማሳደግም_አቅም_የለኝም_ይገደል _ብትል_ማንም_አይሰማትም_ምናልባትም_ራሷ_ብትገድለው_ትታሰራለች። "
Why ? ማለቴ ሳይወለድ መግደል እና ተወልዶ መግደል ምንድነው ልዩነቱ? ዋናው Point እናትየው መደፈሯ አይደል ?
ምን ትላለህ / ያለሽ?
@Prolifegenerations
❝ፍቅራችሁ ያለ ግብዝነት ይሁን። ክፉውን ነገር ተጸየፉት፤ ከበጎ ነገር ጋር ተባበሩ፤❞
—ሮሜ 12: 9
"ውርጃ ልክ አይደለም ነፍስ ማጥፋት ነው የምንልበት አንዱ ምክንያት ውርጃ የሚፈጸምበት አካል ሰው ስለሆነ ነው። ስለዚህ የማንኛውንም ንጹህ ( ጥፋት አልባ ) ሰው ሕይወት መንጠቅ or የመኖር መብቱን መንሳት በፍጹም አግባብ አይደለም።" ነው እያልን ያለነው ። ሁላችንም እንደምናውቀው የመኖር መብት fundamental human right ነው። ማንኛውም ሰው ሰው ስለሆነ ብቻ የመኖር መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው ።
ለምንድነው ይሄ ሕግ ማህጸን ውስጥ ያለን ሰው ማካተት ያልፈለገው ? 🤷 .....
1. የመኖር መብት fundamental human right ከሆነ
2. ማህፀን ውስጥ ያለዉ አካል ሰዉ ከሆነ
ታድያ ለምን fundamental right ነፈግነው ?
@Prolifegenerations
#እጣ_ፈንታ
" ድሮ ድሮ ማህፀን ውስጥ ያለ ሰው የመኖር እጣ ፈንታ በእግዚአብሔር እጅ ነበር በተለያዩ ምክንያቶች miscarrage ሲፈጠር እንሰማ ነበር እግዚአብሔር ያለው ይሁን ብለው ወላጆች ሌላ ልጅ እንዲሰጣቸው እግዚአብሔርን ይጠይቃሉ። አሁንስ? A pregnancy could end by the wish of the mother or the father. " Any time , with legal freedom .....
@Prolifegenerations
ይሄ ነው እንግዲህ '' የሴቶች መብት " ..... who knows በዚህ መልክ የተገደለችው ሴት ብትሆንስ ..... ትልቅ ሴት ትንሽን ሴት እስከ መግደል ድረስ መብት መስጠት አግባብ ነው ? የሴቶች መብት ሁሉንም ሴቶች ትልቅ ትንሽ ሳይል ሊያካትት ይገባል !
ውርጃ በየትኛውም ትርጉም ብትሄዱ መግደል መሆኑ ግልጽ ነው። ይሄን ያደረገውን Dr or የጤና ባለሙያ ብትጠይቁ እየገደለ እንደሆነ በደንብ ያውቃል።
ግን ለምንድነው መግደል ሕጋዊ ሥራ ( ገቢ ማግኛ ጭምር) የሆነው ? ለሴቷ መብት ? እንደዛ ከሆነ በተመሳሳይ ( አንድ ሰው " እንዳይጎዳ " ሌላ ሰዉ መሞት ካለበት ወይም መሞቱ ልክ ከሆነ መግደል በአንዳንድ ምክንያቶች ተብሎ as a General ሕጋዊ መሆን ሊኖርበት ነዉ።)
@Prolifegenerations
❝ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥❞
—ኤፌሶን 5: 11
@prolifegenerations
የምር ግን Normal ነው ?
ሰይጣን Normal ያልሆኑ ነገሮችን Normal እንደሆኑ እንድናስብ ተግቶ የሚሰራ ይመስለኛል ። ትላንት ትላንት ስንሰማቸው በድንጋጤ አፋችንን የሚያሲዙን ነገሮች አሁን አሁን እንኳን ስንሰማ መደንገጥ ስናደርጋቸው ራሱ Normal ናቸው። ነገርየው ሲቆይ ሲቆይ Normal ሆኖ ሳይሆን ሳናስበውም ቢሆን Normal እንዲሆንብን ሆኗል ። በገዛ ስልካችን screen በኩል ተጠቅሞ Normal እንደሆነ አሳምኖናል።
በዚህ ዘመን ግን ክርስቲያን መሆናችን መለያው ምንድነው ? ምንድነው ከሌላው ማህበረሰብ እኛን የሚለየን የሃይማኖታችን ስም ? ወይስ የምንሄድበት ቤተ ክርስቲያን ? ወይስ አለባበሳችን ? ወይስ ንግግራችን ? ወይስ ተግባራችን ? ወይስ መዝሙራችን ? ምንድ ነው መለያችን ? በወሬያችን መሀል "በኢየሱስ ስም" ማለታችን ? ወይስ " ጌታን " ብለን መማለችን ? ምንድነው ልዩነታችን ? #በክርስቶስ_ደም_የተዋጁ_የሰማያዊው_መንግስት_ልጆች_መሆናችን_ምድር_ላይ_በምንድነው_የሚገለጸው ? 🤔 ለኛ Normel ነገር ምንድነው ? ምንድነው Normal ያልሆነውስ ?
😭 " ...ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን... "
@prolifeGenerations
በክፉ ሥራ ላይ ፈጥኖ ፍርድ አይፈረድምና ስለዚህ በሰው ልጆች ውስጥ ልባቸው ክፉን ለመሥራት ጠነከረ።❞
—መክብብ 8: 11
@prolifeGenerations
"የዚህ ሁሉ ነገር ምክንያት የሰሪውን ስራ ማበላሸት የሚወደው ተሰሪ ነው። "ነዋሪው ክፍል 1 @prolifeGenerations
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
