ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
الذهاب إلى القناة على Telegram
በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:- @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
إظهار المزيد669
المشتركون
-124 ساعات
+37 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
+9
የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተጀመረ።
ሐምሌ 13/2016 ዓ.ም ( ፍ.ወ.ሚ./ አሰላ)
በደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በዛሬው ዕለት በድምቀት መከበር ጀምሯል።
የዛሬው መክፈቻ መርሐ ግብር በደብሩ ካህናት ጸሎተ ወንጌል የተጀመረ ሲሆን በሰንበት ት/ቤቱ አባላት ዝማሬ ፣ ልዩ የኪነጥበብ ስራዎች ፣ የሰንበት ት/ቤታችን ፍሬዎች ከሆኑት አገልጋዮች መካከል አንዱ በሆኑት በድ/ን ዳንኤል ገረመው ልዩ ስነጽሑፍ፣ በገጣሚ ጠቢቡ ሰሎሞን ልዩ ስነ ግጥም፣ በዲ/ን ዘማሪ ማቴዎች ልዩ የበገና ዝማሬ፣ እንዲሁም በዘማሪ ዲ/ን ዳዊት ወርቅዬ፣ በዘማሪት ቤታዊት እና በዘማሪት ዮርዳኖስ ልብን የሚመስጥ ዝማሬ እና ሌሎች መርሐ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ ቀርበዋል።
የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ ከሐምሌ 13 እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድርውስ ተከታታይ 2 ቀናት የሚከናወን ሲሆን በተጨማሪም 📚📖 የሰንበት ት/ቤቱን ቤተ መጻሕፍት የመጻሕፍት ክምችት ለማሳደግ ከሕፃናት የተረት መጻሕፍ እስከ ትልልቅ መጻሕፍትን የማሰባሰብ መርሐ ግብርን በመቀላቀል የበኩሎን ድርሻ ይወጡ።
በተለያየ ምክንያትም በአካል መገኘት ለማትችሉ ምእመናን በቀጥታ ሥርጭት የሁለቱን ቀን የአዳራሽ ጉባኤ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቲክቶክ ገጻችን የምናስተላልፍ መሆኑን እንገልጻለን።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
+9
የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተጀመረ።
ሐምሌ 13/2016 ዓ.ም ( ፍ.ወ.ሚ./ አሰላ)
በደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በዛሬው ዕለት በድምቀት መከበር ጀምሯል።
የዛሬው መክፈቻ መርሐ ግብር በደብሩ ካህናት ጸሎተ ወንጌል የተጀመረ ሲሆን በሰንበት ት/ቤቱ አባላት ዝማሬ ፣ ልዩ የኪነጥበብ ስራዎች ፣ የሰንበት ት/ቤታችን ፍሬዎች ከሆኑት አገልጋዮች መካከል አንዱ በሆኑት በድ/ን ዳንኤል ገረመው ልዩ ስነጽሑፍ፣ በገጣሚ ጠቢቡ ሰሎሞን ልዩ ስነ ግጥም፣ በዲ/ን ዘማሪ ማቴዎች ልዩ የበገና ዝማሬ፣ እንዲሁም በዘማሪ ዲ/ን ዳዊት ወርቅዬ፣ በዘማሪት ቤታዊት እና በዘማሪት ዮርዳኖስ ልብን የሚመስጥ ዝማሬ እና ሌሎች መርሐ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ ቀርበዋል።
የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ ከሐምሌ 13 እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድርውስ ተከታታይ 2 ቀናት የሚከናወን ሲሆን በተጨማሪም 📚📖 የሰንበት ት/ቤቱን ቤተ መጻሕፍት የመጻሕፍት ክምችት ለማሳደግ ከሕፃናት የተረት መጻሕፍ እስከ ትልልቅ መጻሕፍትን የማሰባሰብ መርሐ ግብርን በመቀላቀል የበኩሎን ድርሻ ይወጡ።
በተለያየ ምክንያትም በአካል መገኘት ለማትችሉ ምእመናን በቀጥታ ሥርጭት የሁለቱን ቀን የአዳራሽ ጉባኤ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቲክቶክ ገጻችን የምናስተላልፍ መሆኑን እንገልጻለን።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
+8
የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተጀመረ።
ሐምሌ 13/2016 ዓ.ም ( ፍ.ወ.ሚ./ አሰላ)
በደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በዛሬው ዕለት በድምቀት መከበር ጀምሯል።
የዛሬው መክፈቻ መርሐ ግብር በደብሩ ካህናት ጸሎተ ወንጌል የተጀመረ ሲሆን በሰንበት ት/ቤቱ አባላት ዝማሬ ፣ ልዩ የኪነጥበብ ስራዎች ፣ የሰንበት ት/ቤታችን ፍሬዎች ከሆኑት አገልጋዮች መካከል አንዱ በሆኑት በድ/ን ዳንኤል ገረመው ልዩ ስነጽሑፍ፣ በገጣሚ ጠቢቡ ሰሎሞን ልዩ ስነ ግጥም፣ በዲ/ን ዘማሪ ማቴዎች ልዩ የበገና ዝማሬ፣ እንዲሁም በዘማሪ ዲ/ን ዳዊት ወርቅዬ፣ በዘማሪት ቤታዊት እና በዘማሪት ዮርዳኖስ ልብን የሚመስጥ ዝማሬ እና ሌሎች መርሐ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ ቀርበዋል።
የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ ከሐምሌ 13 እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድርውስ ተከታታይ 2 ቀናት የሚከናወን ሲሆን በተጨማሪም 📚📖 የሰንበት ት/ቤቱን ቤተ መጻሕፍት የመጻሕፍት ክምችት ለማሳደግ ከሕፃናት የተረት መጻሕፍ እስከ ትልልቅ መጻሕፍትን የማሰባሰብ መርሐ ግብርን በመቀላቀል የበኩሎን ድርሻ ይወጡ።
በተለያየ ምክንያትም በአካል መገኘት ለማትችሉ ምእመናን በቀጥታ ሥርጭት የሁለቱን ቀን የአዳራሽ ጉባኤ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቲክቶክ ገጻችን የምናስተላልፍ መሆኑን እንገልጻለን።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
+9
የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተጀመረ።
ሐምሌ 13/2016 ዓ.ም ( ፍ.ወ.ሚ./ አሰላ)
በደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በዛሬው ዕለት በድምቀት መከበር ጀምሯል።
የዛሬው መክፈቻ መርሐ ግብር በደብሩ ካህናት ጸሎተ ወንጌል የተጀመረ ሲሆን በሰንበት ት/ቤቱ አባላት ዝማሬ ፣ ልዩ የኪነጥበብ ስራዎች ፣ የሰንበት ት/ቤታችን ፍሬዎች ከሆኑት አገልጋዮች መካከል አንዱ በሆኑት በድ/ን ዳንኤል ገረመው ልዩ ስነጽሑፍ፣ በገጣሚ ጠቢቡ ሰሎሞን ልዩ ስነ ግጥም፣ በዲ/ን ዘማሪ ማቴዎች ልዩ የበገና ዝማሬ፣ እንዲሁም በዘማሪ ዲ/ን ዳዊት ወርቅዬ፣ በዘማሪት ቤታዊት እና በዘማሪት ዮርዳኖስ ልብን የሚመስጥ ዝማሬ እና ሌሎች መርሐ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ ቀርበዋል።
የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ ከሐምሌ 13 እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድርውስ ተከታታይ 2 ቀናት የሚከናወን ሲሆን በተጨማሪም 📚📖 የሰንበት ት/ቤቱን ቤተ መጻሕፍት የመጻሕፍት ክምችት ለማሳደግ ከሕፃናት የተረት መጻሕፍ እስከ ትልልቅ መጻሕፍትን የማሰባሰብ መርሐ ግብርን በመቀላቀል የበኩሎን ድርሻ ይወጡ።
በተለያየ ምክንያትም በአካል መገኘት ለማትችሉ ምእመናን በቀጥታ ሥርጭት የሁለቱን ቀን የአዳራሽ ጉባኤ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቲክቶክ ገጻችን የምናስተላልፍ መሆኑን እንገልጻለን።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
+9
የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተጀመረ።
ሐምሌ 13/2016 ዓ.ም ( ፍ.ወ.ሚ./ አሰላ)
በደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በዛሬው ዕለት በድምቀት መከበር ጀምሯል።
የዛሬው መክፈቻ መርሐ ግብር በደብሩ ካህናት ጸሎተ ወንጌል የተጀመረ ሲሆን በሰንበት ት/ቤቱ አባላት ዝማሬ ፣ ልዩ የኪነጥበብ ስራዎች ፣ የሰንበት ት/ቤታችን ፍሬዎች ከሆኑት አገልጋዮች መካከል አንዱ በሆኑት በድ/ን ዳንኤል ገረመው ልዩ ስነጽሑፍ፣ በገጣሚ ጠቢቡ ሰሎሞን ልዩ ስነ ግጥም፣ በዲ/ን ዘማሪ ማቴዎች ልዩ የበገና ዝማሬ፣ እንዲሁም በዘማሪ ዲ/ን ዳዊት ወርቅዬ፣ በዘማሪት ቤታዊት እና በዘማሪት ዮርዳኖስ ልብን የሚመስጥ ዝማሬ እና ሌሎች መርሐ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ ቀርበዋል።
የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ ከሐምሌ 13 እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድርውስ ተከታታይ 2 ቀናት የሚከናወን ሲሆን በተጨማሪም 📚📖 የሰንበት ት/ቤቱን ቤተ መጻሕፍት የመጻሕፍት ክምችት ለማሳደግ ከሕፃናት የተረት መጻሕፍ እስከ ትልልቅ መጻሕፍትን የማሰባሰብ መርሐ ግብርን በመቀላቀል የበኩሎን ድርሻ ይወጡ።
በተለያየ ምክንያትም በአካል መገኘት ለማትችሉ ምእመናን በቀጥታ ሥርጭት የሁለቱን ቀን የአዳራሽ ጉባኤ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቲክቶክ ገጻችን የምናስተላልፍ መሆኑን እንገልጻለን።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
+9
የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተጀመረ።
ሐምሌ 13/2016 ዓ.ም ( ፍ.ወ.ሚ./ አሰላ)
በደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በዛሬው ዕለት በድምቀት መከበር ጀምሯል።
የዛሬው መክፈቻ መርሐ ግብር በደብሩ ካህናት ጸሎተ ወንጌል የተጀመረ ሲሆን በሰንበት ት/ቤቱ አባላት ዝማሬ ፣ ልዩ የኪነጥበብ ስራዎች ፣ የሰንበት ት/ቤታችን ፍሬዎች ከሆኑት አገልጋዮች መካከል አንዱ በሆኑት በድ/ን ዳንኤል ገረመው ልዩ ስነጽሑፍ፣ በገጣሚ ጠቢቡ ሰሎሞን ልዩ ስነ ግጥም፣ በዲ/ን ዘማሪ ማቴዎች ልዩ የበገና ዝማሬ፣ እንዲሁም በዘማሪ ዲ/ን ዳዊት ወርቅዬ፣ በዘማሪት ቤታዊት እና በዘማሪት ዮርዳኖስ ልብን የሚመስጥ ዝማሬ እና ሌሎች መርሐ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ ቀርበዋል።
የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ ከሐምሌ 13 እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድርውስ ተከታታይ 2 ቀናት የሚከናወን ሲሆን በተጨማሪም 📚📖 የሰንበት ት/ቤቱን ቤተ መጻሕፍት የመጻሕፍት ክምችት ለማሳደግ ከሕፃናት የተረት መጻሕፍ እስከ ትልልቅ መጻሕፍትን የማሰባሰብ መርሐ ግብርን በመቀላቀል የበኩሎን ድርሻ ይወጡ።
በተለያየ ምክንያትም በአካል መገኘት ለማትችሉ ምእመናን በቀጥታ ሥርጭት የሁለቱን ቀን የአዳራሽ ጉባኤ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቲክቶክ ገጻችን የምናስተላልፍ መሆኑን እንገልጻለን።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
+9
የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ተጀመረ።
ሐምሌ 13/2016 ዓ.ም ( ፍ.ወ.ሚ./ አሰላ)
በደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 52ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በዛሬው ዕለት በድምቀት መከበር ጀምሯል።
የዛሬው መክፈቻ መርሐ ግብር በደብሩ ካህናት ጸሎተ ወንጌል የተጀመረ ሲሆን በሰንበት ት/ቤቱ አባላት ዝማሬ ፣ ልዩ የኪነጥበብ ስራዎች ፣ የሰንበት ት/ቤታችን ፍሬዎች ከሆኑት አገልጋዮች መካከል አንዱ በሆኑት በድ/ን ዳንኤል ገረመው ልዩ ስነጽሑፍ፣ በገጣሚ ጠቢቡ ሰሎሞን ልዩ ስነ ግጥም፣ በዲ/ን ዘማሪ ማቴዎች ልዩ የበገና ዝማሬ፣ እንዲሁም በዘማሪ ዲ/ን ዳዊት ወርቅዬ፣ በዘማሪት ቤታዊት እና በዘማሪት ዮርዳኖስ ልብን የሚመስጥ ዝማሬ እና ሌሎች መርሐ ግብሮች በደማቅ ሁኔታ ቀርበዋል።
የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ልዩ የአዳራሽ ጉባኤ ከሐምሌ 13 እስከ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድርውስ ተከታታይ 2 ቀናት የሚከናወን ሲሆን በተጨማሪም 📚📖 የሰንበት ት/ቤቱን ቤተ መጻሕፍት የመጻሕፍት ክምችት ለማሳደግ ከሕፃናት የተረት መጻሕፍ እስከ ትልልቅ መጻሕፍትን የማሰባሰብ መርሐ ግብርን በመቀላቀል የበኩሎን ድርሻ ይወጡ።
በተለያየ ምክንያትም በአካል መገኘት ለማትችሉ ምእመናን በቀጥታ ሥርጭት የሁለቱን ቀን የአዳራሽ ጉባኤ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በቲክቶክ ገጻችን የምናስተላልፍ መሆኑን እንገልጻለን።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
52ኛ ዓመት የልደት በዓል
እነሆ የሀገር ባለውለታ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ፈርጥ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት የተወለደችበትን 52ኛ ዓመት ሊከበር ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል::
ስለሆነም የሰንበት ት/ቤታችን የልደት በዓል ባማረና በደመቀ መልኩ እንዲከበር ከወራት ሐምሌን ከዕለታት ቅዳሜና እሁድ ከቀናት 13 እና 14 ተመርጠው በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅቱ ተጀምሯል።
ስለዚህ እርስዎም በዕለቱ ቅዳሜ ሐምሌ 13 ከቀኑ 6:00 ጀምሮ እሑድ ሐምሌ 14/2016 ዓ.ም ከቅዳሴ በኋላ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በደመቀ ሁኔታ ስለሚከበር እርስዎም በእለቱ በመርሐ ግብሩ ላይ ተገኝቸው የደስታችን ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ተጋብዘዋል::
በእለቱም የሰንበት ትምህርት ቤቱ ክፍላት እና ሰ/ት/ቤቱ ያፈራቸው አገልጋዮች 30፣ 60፣ 100 ፍሬ የምናፈራበትን ልዩ ልዩ መረሐ ግብሮች ይዘው ይቀርባሉ::
ባለውለታዬ ማንነቴ ዛሬ ላለሁበት መሠረቴ ሰንበት ትምህርት ቤቴ አንቺ ጠርተሽኝማ አልቀርም ልደትሽ ልደቴ ደስታሽ ደስታዬ ነው።
እናቴ መልካም ልደት ይሁንልሽ አሁንም ማህጸንሽ ይለምልም።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
+8
✨✨✨ እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ✨✨✨
በመላው ዓለም የምትገኙት የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት እና ቤተሰቦች እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችን አደረሳችሁ እንላለን።
ሰንበት ትምህርት ቤት ዛሬም ትፈልጋችኋለች። ዛሬም ባላችሁበት አገልግሎታችንን እንድንደግፍ ሰንበት ትምህርት ቤታችሁ ትጣራለች።
✨ የሰንበት ትምህርት ቤቴን ውለታ አልረሳም !!
✨ ዛሬም በአገልግሎት እሳተፋለሁ እደግፋለሁ።
እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
አድራሻ :- አሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ
#share
#share
#share
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
✨✨✨ እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ✨✨✨
በመላው ዓለም የምትገኙት የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት እና ቤተሰቦች እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችን አደረሳችሁ እንላለን።
ሰንበት ትምህርት ቤት ዛሬም ትፈልጋችኋለች። ዛሬም ባላችሁበት አገልግሎታችንን እንድንደግፍ ሰንበት ትምህርት ቤታችሁ ትጣራለች።
✨ የሰንበት ትምህርት ቤቴን ውለታ አልረሳም !!
✨ ዛሬም በአገልግሎት እሳተፋለሁ እደግፋለሁ።
እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
አድራሻ :- አሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ
#share
#share
#share
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
✨✨✨ እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ✨✨✨
በመላው ዓለም የምትገኙት የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት እና ቤተሰቦች እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችን አደረሳችሁ እንላለን።
ሰንበት ትምህርት ቤት ዛሬም ትፈልጋችኋለች። ዛሬም ባላችሁበት አገልግሎታችንን እንድንደግፍ ሰንበት ትምህርት ቤታችሁ ትጣራለች።
✨ የሰንበት ትምህርት ቤቴን ውለታ አልረሳም !!
✨ ዛሬም በአገልግሎት እሳተፋለሁ እደግፋለሁ።
እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
አድራሻ :- አሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ
#share
#share
#share
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
ጉባኤ ሺኖዳ
ለአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት አባላት በሙሉ እነሆ የሰንበት ትምህርት ቤታችን ትምህርት ክፍል ለአባላቱ ያስተምራል፣ ይበጃል፣ ለመንፈሳዊም ለስጋዊም ህይወታችን ይጠቅማል በማለት ጉባኤ ሺኖዳ የተሰኘ መንፈሳዊ መርሐ ግብር ነገ አብር ሐምሌ 12 አዘጋጅቶ ይጠብቆታል። እርሶም በዚሁ እለት ከቀኑ 10 ጀምሮ ቀጠሯችሁን በደብሩ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ ያድርጉ ከመንፈሳዊ መዓዱ ይቋደሱ።
📌 እንዳትቀሩ በመድኃኔዓለም ስም ጠርተኖታል።
🕘 ከቀኑ 10:30 -12:30 ሰዓት
📣 አዘጋጅ:- ትምህርት ክፍል
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
👇👇👇 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
+9
ለትውስታ
የፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት 51ኛ ዓመት የምስረታ ክብረ በዓል በ2015 ዓ.ም እንደዚህ ባማረ እና በደመቀ መልኩ አሳልፈን ነበር።
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭
✨✨✨ እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ✨✨✨
በመላው ዓለም የምትገኙት የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት እና ቤተሰቦች እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችን አደረሳችሁ እንላለን።
ሰንበት ትምህርት ቤት ዛሬም ትፈልጋችኋለች። ዛሬም ባላችሁበት አገልግሎታችንን እንድንደግፍ ሰንበት ትምህርት ቤታችሁ ትጣራለች።
✨ የሰንበት ትምህርት ቤቴን ውለታ አልረሳም !!
✨ ዛሬም በአገልግሎት እሳተፋለሁ እደግፋለሁ።
እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
አድራሻ :- አሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ
#share
#share
#share
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
"አልረሳውም ያንን ዕለት" - እጅግ ድንቅ መዝሙር - ዘማሪ ዲ/ን ሙሉቀን ከበደ | Zemari Muluken Kebede
https://youtube.com/watch?v=N1VzmJTFZg4&si=0DcF-rNMR9DvVrfJ
+3
የአሰላ መንበረ ጵጵስና ወረዳ ቤተ ክህነት አድባራት እና ገዳማት ሰባክያነ ወንጌል ሕብረት የ2017 ዓ.ም የስራ ዕቅድ ቀረበ።
የአርሲ ሀገረ ስብከት የየመምሪያው ሀላፊዎች ፣ በአሰላ ከተማ የሚገኙ አድባራት እና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ፣ የደብራት ስብከተ ወንጌል ሐላፊዎች እና ሰባክያነ ወንጌል እንዲሁም የደብራት የሰንበት ት/ቤት ተወካዮች እና የማሕበረ ቅዱሳን ተወካዮች በተገኙበት የ2017 ዓ.ም ባለ ዘጠኝ ነጥብ የስራ ዕቅድ የቀረበ ሲሆን በዕለቱም በተገኙት አካላት ገንቢ የሆኑ ሀሳቦች እና መስተካከል ያለባቸው ጉዳዮችን አንስተው ሰፊ ውይይት ተደርጎበት ጸድቋል።
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭
በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ትምህርት ክፍል ለክረምት ወራት መንፈሳዊ ትምህርቶችንና የአስኳላ ትምህርቶችን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መስጠት ጀምረናል።
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
52ኛ ዓመት የልደት በዓል
እነሆ የሀገር ባለውለታ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ፈርጥ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት የተወለደችበትን 52ኛ ዓመት ሊከበር ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል::
ስለሆነም የሰንበት ት/ቤታችን የልደት በዓል ባማረና በደመቀ መልኩ እንዲከበር ከወራት ሐምሌን ከዕለታት ቅዳሜና እሁድ ከቀናት 13 እና 14 ተመርጠው በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅቱ ተጀምሯል።
ስለዚህ እርስዎም በዕለቱ ቅዳሜ ሐምሌ 13 ከቀኑ 6:00 ጀምሮ እሑድ ሐምሌ 14/2016 ዓ.ም ከቅዳሴ በኋላ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በደመቀ ሁኔታ ስለሚከበር እርስዎም በእለቱ በመርሐ ግብሩ ላይ ተገኝቸው የደስታችን ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ተጋብዘዋል::
በእለቱም የሰንበት ትምህርት ቤቱ ክፍላት እና ሰ/ት/ቤቱ ያፈራቸው አገልጋዮች 30፣ 60፣ 100 ፍሬ የምናፈራበትን ልዩ ልዩ መረሐ ግብሮች ይዘው ይቀርባሉ::
ባለውለታዬ ማንነቴ ዛሬ ላለሁበት መሠረቴ ሰንበት ትምህርት ቤቴ አንቺ ጠርተሽኝማ አልቀርም ልደትሽ ልደቴ ደስታሽ ደስታዬ ነው።
እናቴ መልካም ልደት ይሁንልሽ አሁንም ማህጸንሽ ይለምልም።
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
