Mella Tutorials
الذهاب إلى القناة على Telegram
A hub of wisdom. Subscribe on Youtube | www.youtube.com/@mella_tutorials Buy ads https://telega.io/c/mella_tutorials
إظهار المزيد6 224
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-337 أيام
-8730 أيام
أرشيف المشاركات
6 224
ተወዳጁን የማዕበል ፈጠነ 'ሐሽማል' መጽሐፍ በነጻ ልንሸልምዎ ነው። ከእርሶ የሚጠበቀው www.hohebooks.com ላይ ተመዝግበው የሎተሪ ትኬቱን በነጻ መቁረጥ ብቻ ነው። እድልዎን ይሞክሩ፣ በየሳምንቱ እሁድ እሁድ የሚወጣ በነጻ እድልዎን የሚሞክሩበት Book Lottery አዘጋጅተናል።
Hohe Books, Where Every Book Finds Its Next Reader.
6 224
ሰኔ 2፡ 2017 ዓም የተሰጡትን ኤግዚት ኤግዛም ጥያቄዎች ክፍል 1 እና 2 ቪድዮ እነዚህን ይመስላሉ ያላያችሁ እንድትመለከቱ እጋብዛችኋለሁ
https://www.youtube.com/playlist?list=PL5SvRn1ByFvshw2zG-LOWbw9C9-iVwpsR
የተቀሩትን ክፍሎች በቅርብ ቀን ይጠብቁን።
6 224
+1
#ExitExamUpdates
በጥር ወር 2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ ከታህሳስ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የምትወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባችሁን በተቋም ደረጃ በተጠቀሱት ቀናት አድርጋችሁ መረጃችሁ በምትማሩበት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም አማካኝነት ለትምህርት ሚኒስቴር የሚላክ ይሆናል፡፡
⏩ የክፍያ ጉዳይ፦ ቴሌብር በመጠቀም Payment የሚለውን በመጫን ከዛም Education fee የሚውን በመንካት ከሚመጡ ዝርዝሮች "Educational Assessment and Examinations Service" የሚለውን በመጫን የፈተና አስተዳደር ክፍያ 750 ብር መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡ (ምስል 2)
⏩ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ የምወስዱ አመልካቾች ምዝገባ የምታደርጉት በራሳችሁ ነው 👉🏽 https://exam.ethernet.edu.et
⏩ የመፈተኛ Password እና የመግቢያ ትኬት የፈተና ጊዜው ሲደርስ የሚሰጣችሁ ይሆናል፡፡
⏩ Username የረሳችሁ forgot username በመጠቀም ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
⏩ ከዚህ ቀደም በተለያየ ሁኔታ ከአንድ ጊዜ በላይ ከተመዘገባችሁ ሲስተሙ ሁሉንም Username ያሳያል፤ አንዱን በቻ ይዛችሁ መመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡
@tikvahuniversity
6 224
#MoE #ExitExam
ትምህርት ሚኒስቴር በጥር ወር 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ይሰጣል። ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ ትናንት ታህሳስ 06/2018 ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን እስከ ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም ይቆያል።
እነዚህ ተማሪዎች በተቋም ደረጃ ምዝገባቸውን በተጠቀሱት ቀናት አድርገው መረጃቸው ለትምህርት ሚኒስቴር የሚላክ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የፈተና አስተዳደር ክፍያ 750 ብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት በኩል በመክፈል፥ የከፈሉበትን ኦሪጅናል ደረሰኝ ከነሙሉ ስማቸው ለየትምህርት ክፍላቸው መላክ ይጠበቅባቸዋል።
የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ አመልካቾች ምዝገባ የምታደርጉት ደግሞ በራሳቸው እንደሆነ ተገልጿል።
ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ምዝገባቸውን
https://exam.ethernet.edu.et ላይ ማከናወን ይችላሉ።
የምዝገባ ሒደቱን የሚያሳይ ቪዲዮ👇
https://youtu.be/C9KkQ9AHd2o
Via @tikvahuniversity
6 224
#ETA
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና በዓመቱ አጋማሽ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡
በዚሁ መሰረት የተፈታኞች ምዝገባ ከዛሬ ታህሳስ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለማካሔድ የታቀደ መሆኑን የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በላከው ሰርኩላር ገልጿል፡፡
በዚህም አስፈታኝ የሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምዝገባ ከታህሳስ 06-13/2018 ዓ.ም ስለሚካሄድ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ ተፈታኞች እንዲመዘገቡ አስፈላጊውን እንዲያደርጉ ጠይቋል፡፡
ተቋማቱ ፈቃድ በተሰጣቸው የትምህርት መስኮች፣ የትምህርት ደረጃ፣ መርሐግብር እና ካምፓስ በ2018 ዓ.ም አጋማሽ ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የሚፈተኑ እጩ ምሩቃን ዝርዝር መረጃ ከታች በተያያዘው ቅፅ መሰረት ዝርዝር መረጃውን በተጠቀሱት ቀናት ከዚህ በፊት በምታስገቡበት ሲስተም እንደታስገቡ ባለሥልጣኑ አሳስቧል፡፡
@tikvahuniversity
6 224
#ExitExam
በጥር ወር 2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ያድርጉ!
የተፈታኞች የምዝገባ ጊዜ፦
ከታህሳስ 06-13/2018 ዓ.ም
የመውጫ ፈተናውን የምትፈተኑ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባችሁን በተጠቀሱት ቀናት ማድረግ ይጠበቅባችኋል።
@tikvahuniversity
6 224
+1
#ETA
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ፈቃድ ባገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሩና በ2018 ዓ.ም አጋማሽ #የመውጫ_ፈተና ለሚፈተኑ ተማሪዎች የማጣርያ መስፈርቶችን ለሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ልኳል፡፡
ብቁ እጩ ተፈታኝ ሆኖ ለፈተናው ለመቅረብ መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች፦
➫ የተማሩብት ተቋም የተሰጠውን የፈቃድ ጊዜ፣ የትምህርት መስክ እና ካምፓስ ማረጋገጥ፣
➫ የተፈታኝ ሙሉ ስም እስከ አያት መኖሩን ማረጋገጥ፣
➫ ወደ ተቋሙ በዝውውር የመጡ ተማሪዎች ካሉ የዝውውር ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
➫ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በቀረቡት የመውጫ ፈተና ተፈታኞች መረጃ፣ በትምህርት መስኮች እና በካምፓሶች የስነ-ስርዓት ጥሰት የሌላቸው መሆኑ ማረጋገጥ፣
በትምህርት ላይ ቆይታቸው አራት፣ አምስት እና ስድስት ዓመት ለሚጠናቀቅ የትምህርት መስኮች በየመርሐግብሮቹ ሊረጋገጡ የሚገባ የተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከላይ ከተያያዙት ምስሎች ይመልከቱ።
@tikvahuniversity
6 224
በሃገራችን የመጀመሪያው ያገለገሉና ተወዳጅ ከህትመት የጠፉ መጻሐፍትን መሸጫና መግዣ Customer to Customer E-Commerce Platform.
Buy | Sell | Rent | Donate | Write
www.hohebooks.com
6 224
Including the exit exam questions given in June 2017 E.C. we have prepared a file containing more than 600 management, business management, and business administration questions along with their explanatory answers in PDF format, covering exams from 2015 E.C. onward.
Additionally, we have prepared PDF files containing blueprint-based short notes and model questions for all 16 courses.
If you need them, please call us:
0933025888
0710526605
6 224
Guys እንዴት ናችሁ።
ይህ ክፍል 2 ቪድዮ ይህ ሰኔ 2/2017 Management, Business Management and Business Administration Exit Exam ጥያቄዎች ማብራሪያ ነው።
ይመልከቱት በብዙ ያተርፉበታል
VPN በማብራት ይመልከቱ 🙏
https://youtu.be/x4K8U6WMfdE
6 224
ሰኔ 2017 ዓም የተሰጡትን የexit exam ጥያቄዎችን ጨምሮ ከ2015 ዓም ጀምሮ ሲሰጡ የነበሩትን ከ600 በላይ የሚሆኑ የ management, business management and business administration ጥያቄዎች ከነማብራሪያ መልሳቸው በpdf መልኩ የተዘጋጅ file።
እናም በተጨማሪም 16ቱም ኮርሶች ላይ blueprint መሰረት በማድረግ የተዘጋጁ short notes ከ model ጥያቄዎች ጋር የተዘጋጁ pdf files ከፈለጉ ይደውልልን።
0933025888
0710526605
