MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩🎓👨🎓
الذهاب إلى القناة على Telegram
A channel that aims to connect MTU law students of all years with a sense of unity and to exchange information. contact us Dawit Amanuel(MTULSU president) 👉0983225745 Dirshaye kida (Vice president) 👉 0965754565 Please join and Invite others too @MTULSU
إظهار المزيد558
المشتركون
+124 ساعات
+47 أيام
+2530 أيام
أرشيف المشاركات
Welgo Done ✅
Yesterday, we proudly organized a memorable and well-coordinated farewell program for the 5th year law students. The event was filled with joy, respect, and appreciation, creating beautiful memories for everyone who participated. It was truly a special occasion that reflected unity, friendship, and gratitude toward the graduating students.
📢 DAER LAW STUDENTS
Tomorrow will be the final day for US and our 5th year law students. Therefore, all students are kindly invited to attend the Farewell Program which will take place at the New Building Ground ( Santa legislation) at 10:00 LT.
Let us come together to celebrate, encourage, and give a warm farewell to our graduating students.
Repost from ⚖️Shields Law🇪🇹 የህግ አገልግሎት / Legal service ⚖️
🔺 የሕግ መውጫ ፈተናዎች ማስተር ስብስብ (ከ2000 በላይ ጥያቄዎች)
የሀገር አቀፍ የሕግ መውጫ ፈተናን በብቃት ለማለፍ እና ጥረታችሁ ፍሬ እንዲያፈራ ለመርዳት ተዘጋጅቶ የወጣው "የኢትዮጵያ ሕግ ባር ኤግዛም ስብስብ (Ethiopian Law Bar Exam Compilation)" አሁን ለሁላችሁም ተደራሽ ሆኗል።
ይህ ስብስብ ከቀዳሚ ብሔራዊ ፈተናዎች የተወሰዱ ከ2000 በላይ ጥያቄዎችን እና መሠረታዊ የሕግ ፅንሰ-ሀሳቦችን በአንድ ቦታ በማጠቃለል በመጨረሻ ዓመት ለሚገኙ ተማሪዎች በቀጥታ እንዲጠቀሙበት ታስቦ ተዘጋጅቷል።
ለተፈታኝ ጓደኞቻችሁ ሼር አድርጓቸው።
#exit_exam
የመውጫ ፈተና በአንድ ቀን ተራዝሞ ሰኔ 4 ይጀምራል ሰኔ 3 ሊጀምር ታስቦ የነበረው ፈተናው በሬሜዲያል መራዘም ምክንያት በአንድ ቀን ተራዝሞ ይሰጣል።(ትምህርት ሚንስትር ግንቦት 2018
VIA አቶ ግርማይ ታደሰ
ከሌሎች ቻናል የተወሰደ ነው
Repost from የሕግ መረጃ/ Legal Info
🏛️ The 10th Ethiopian Law Schools National Moot Court Competition officially concluded today at Arba Minch University.
🏆 Final Results:
🥇 1st Place: Arba Minch University
🥈 2nd Place: Selale University
🥉 3rd Place: University of Gondar
📜 Best Memorial Awards:
• Applicant Memorial: Woldia University
• Respondent Memorial: University of Gondar
🎤 Best Orator Awards:
• Overall Best Orator: Arba Minch University
• Female Best Orator: Arba Minch University
Congratulations to all participants, coaches, judges, and organizers for making the competition a remarkable success. Your dedication to advocacy, legal reasoning, and academic excellence continues to strengthen the future of the legal profession in Ethiopia.
Be our family for better understanding of law
https://t.me/legal_infoo
https://t.me/legal_infoo
Repost from ETHIOPIAN LAW STUDENT ASSOCIATION
የውጭ አገር የሕክምና አገልግሎት ቅብብሎሽ ሥርዓት ማስፈፀሚያ መመሪያ ቁጥር 1128/2018
@EthiopianLawStudentAssociation
🚨 URGENT: SECURITY ALERT 🚨
Attention all Dear esteemed group members, Malicious hacker links circulating across various Telegram channels and groups. Your account security is at risk if you interact with these posts.
🛑 DO NOT CLICK
Suspicious Links: Avoid any links promising "Free Gifts," "Admin Access," or "Sensitive Content" from unknown users or bots.
Phishing Pages: Hackers are using fake login screens that look exactly like Telegram. They are designed to steal your OTP (One-Time Password) and Two-Step Verification codes.
🛡️ HOW TO PROTECT YOURSELF
NEVER Share Your Code: Telegram will never ask you to enter your login code on a website or via a chat link.🙏
Repost from MTU School of Law
We are deeply saddened to hear about the passing of Justice Seifedin Banti, our former student, who later served as a Judge with great respect and dedication.😭😭😭😭😭😭
It is painful to lose someone who once studied at Mizan- Tepi University and went on to serve the society in an esteemed judicial role. During this difficult time, we extend our heartfelt condolences to his family, friends, classmates, and all members of the MTU community. May God rest his soul in eternal peace!😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡😡
Instructions for the 3rd National Essay Competition (2026) – ELSA
Theme
"The Role of Youth in Advancing Transitional Justice in Ethiopia"
Participants may select one of the following sub-themes:
1 Youth Participation and Representation in Transitional Justice Processes
2 The Role of Digital Platforms in Enhancing Youth Participation in Transitional Justice
3 Legal Empowerment of Youth and Access to Transitional Justice Mechanisms
4 The Role of Youth Agency in the Documentation and Preservation of Human Rights Records during Transitions
5 Challenges and Risks Facing Youth in Transitional Justice Engagement
Eligibility
· Open to all undergraduate Ethiopian students from any social science discipline.
· Must be enrolled at an accredited institution in Ethiopia at the time of the award.
· Finalists must show current enrollment (e.g., enrollment letter or registration slips).
Format Requirements
· Length: Minimum 10, maximum 15 pages (excluding footnotes)
· Line spacing: 1.5
· File format: PDF
· Page size: Standard (8"x11" or A4)
· Font: Times New Roman, size 12
· Content: Must be result of research and analysis (not just literature review). Clear introduction, body paragraphs, concise conclusion, and proposed recommendations.
· Originality: Must be original work following academic standards with proper citation.
· Referencing style: Use a dedicated style (e.g., APA, Harvard, OSCOLA, etc.)
Evaluation Criteria
· Critical analysis of the issue
· Originality of ideas
· Relevance to the topic
· Adherence to submission guidelines
· Structure, coherence, organization, grammar, and overall writing quality
Submission Deadline
· Call released: April 27, 2026
· Submission deadline: May 25, 2026
· Winners announced: June 10, 2026
Limit
Each participant shall submit only one essay.
Submission Method
· Submit essay as an attachment to: ethiopianlawschoolsassociation@gmail.com
· CC to: makdamulugeta957@gmail.com
· Subject line: "National Essay Competition Submission 2026"
Personal Information to Include
In the body of the email and on the essay, provide:
· Full name
· Contact address
· Phone number
· Email address
Required Documentation
Submit either an enrollment letter or current registration slips along with the essay.
Awards
First Prize: ETB 15,000 + summer internship + conference presentation + certificate
Second Prize: ETB 12,000 + summer internship + conference presentation + certificate
Third Prize: ETB 10,000 + summer internship + conference presentation + certificate
All participants receive an official participation certificate.
Declaration (to be included on the last page of your essay)
Certification: I, ___, attest that the attached essay is my own original work. [Include your full name and the date you sent the essay.]
Contact for Questions
Phone: 0935467702 / 0900115123 (or use emails above)
Repost from ETHIOPIAN LAW STUDENT ASSOCIATION
የጥብቅና ጥበብና ልዕልና፡- የላቀ የሕግ ባለሙያ ለመሆን የሚያስችሉ ወርቃማ መርሆች
በአትዮጵያ የሕግ ሥርዓቱ ውስጥ ከ25 ዓመታት በላይ አሳልፌያለሁ። ለ19 ዓመት ተኩል በዳኝነት (ከዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት)፣ እንዲሁም ላለፉት 6 ዓመታት በጥብቅና ሙያ አገልግያለሁ። ከችሎቱ የሰብሳቢነት መንበር (Bench) እና ከጠበቆች መቆሚያ (Bar) ሆኜ ሁለቱንም ዓለማት ስመለከት የተገነዘብኩት አንድ ትልቅ ሀቅ አለ፦
👉 "የላቀ የሕግ ባለሙያ መሆን ከዕውቀት ባሻገር ጥበብና ሥነ-ምግባርን አዋህዶ መያዝን ይጠይቃል!" የሚል ነው፡፡
ይህች አጭር ጽሑፍ፣ አዲስ ወደ ሙያው ለሚቀላቀሉም ሆነ በሥራ ላይ ለሚገኙ የሕግ ባለሙያዎች፣ በሕግ ትምህርት ቤት የገበየነውን ጽንሰ-ሐሳብ ከተግባራዊው የዕለት ተዕለት የሙያ ሕይወታችን ጋር አናበን እንድንመለከት የምትረዳ ማስታወሻ ናት።
1. የሕግ ሥርዓቶቹን መዋቅራዊ አውድ ጠንቅቆ መረዳት
በጥብቅና ሙያ ወደር የለሽ ስኬት ለማስመዝገብ መጀመርያ መዋቅራዊ ዐውዱን መረዳት ያሻል፡-
የኮመን ሎው ሥርዓት (Common Law):- በዳኞች የቅድመ-ውሳኔ ልማዶች (Stare Decisis) እና በተፋላሚነት (Adversarial) መርህ ላይ ይመሠረታል።
የሲቪል ሕግ ሥርዓት (Civil Law):- እንደ ሀገራችን ኢትዮጵያ፣ ቀድመው በተሰነዱ ሕጎች (Codified statutes) እና ዳኛው የነቃ ተሳትፎ በሚያደርግበት አጣሪነትን መሠረት ባደረገ (Inquisitorial) ሥርዓት ላይ ይመረኮዛል።
2. መሠረታዊ የሙያ ሥነ-ምግባር መርሆች፦
"የሕግ ዕውቀት ያለ ሥነ-ምግባር፣ ልክ በእብድ እጅ እንዳለ ስለታም ሰይፍ (ወይም ልጓም እንደሌለው ፈረስ) ነው።" ይባላል፡፡ ዕውቀት 'አቅም' ሲሰጠን፣ ሥነ-ምግባር ደግሞ ያንን አቅም ለበጎ ዓላማ ብቻ እንድናውለው የሚቆጣጠርን 'ልጓም' ነው። የሕግ ዕውቀት ኖሮት ሥነ-ምግባር የጎደለው ባለሙያ፣ ሕግ ከማያውቅ ተራ ሰው ይልቅ ለፍትሕ ሥርዓቱ እጅግ አደገኛ ነው! የሚል እምነት ብዙዎች ዘንድ መኖሩም ይነገራል፡፡ በመሆኑም፦
በከፍተኛ ትጋት መሟገት፡- ደንበኛን በሕጉ ማዕቀፍ ውስጥ በቁርጠኝነት ማገልገል።
ሙያዊትህትና፡- ለዳኞችና ለሞያው አጋሮች የሚሰጥ ክብር የልዕልና እንጂ የድክመት መገለጫ አይደለም።
የጥቅምግጭት (Conflict of Interest)- ተቃራኒ ጥቅም ያላቸውን ወገኖች በአንድ ጊዜ ወክሎ መከራከር ፍጹምክልክል ነው።
3. የሕግ ሰነድ ዝግጅት የላቀ ክህሎት (Legal Writing)
የሕግ ሰነድ ግጥም አይደለም፤ አሻሚነትን በማስወገድ መልእክቱን በቀጥታ ማስተላለፍ አለበት። ሰነድ ሲያዘጋጁ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸውን ማዕቀፎች ይጠቀሙ፦
IRAC: ይህ የሚወከለው Issue (ጭብጥ)
Rule (ሕግ) ፣ Application (ምክንያት)፣ Conclusion (ድምዳሜ) የሚለውን ስልት ሲሆን፣
CREAC: ይህ ደግሞ Conclusion፣ Rule፣ Explanation ፣ Application፣ Conclusion የሚለውን የሚገልፅ ነው፡፡
4. የችሎት ፊት አሳማኝ የቃል ክርክር (Oral Advocacy)
ዳኛ ሆኜ ብዙ ጠበቆችን ታዝቤያለሁ። በችሎት ፊት የሚደረግ ስኬታማ የቃል ክርክር የሚከተሉትን ይጠይቃል፡-
ጉዳዩን ጠንቅቆ ማወቅ፡- ሰነድ በማንበብ ፍርድ ቤቱን አያሰልቹ። አይን አይኑን እያዩ ያስረዱ።
ቀጥተኛ ምላሽ፡- ዳኛ ሲጠይቅዎት አያምልጡ! በቀጥታ ይመልሱ።
ስልታዊ እምነት(Strategic Concession)፡- ደካማ ጎንን መቀበል ታማኝነትን በእጅጉ ከፍ ያደርጋል።
5. ጤናማ የደንበኛ ግንኙነት
ደንበኛን እንደ መዝገብ ቁጥር ሳይሆን እንደ ሰው ይመልከቱ። ሚስጥሩን ይጠብቁ። ስለሂደቱ ግልጽ የሆነ መረጃ ይስጡ። ከሁሉም በላይ ውል ከመፈረሙ በፊት ስለ ክፍያ ግልጽነት (Fee Transparency) ይኑርዎት፤ ይህ ሙያዊ ክብርን ያስጠብቃል።
6. ቀጣይነት ያለው ሙያዊ ዕድገት (CPD)
ሕግ ይለወጣል፣ ይሻሻላል፣ ይተረጎማል። ለውጡን ያልተከተለ ጠበቃ ደንበኛውን ይጎዳል።
የሰበር ውሳኔዎችን እና አዳዲስ ሕጎችን በቋሚነት ያንብቡ።
በልምምድ ችሎቶች (Moot Courts) ይሳተፉ፤ ከአንጋፋ ባለሙያዎች ይማሩ (Mentorship)።
ከእያንዳንዱ የችሎት ውሎ በኋላ ራስዎን ይገምግሙ (Reflection)። ሙያው ጥሪ ነው፣ ማደግ ደግሞ ግዴታ!
7. የዘመናችን ወሳኝ ትምህርት (The Contemporary Imperative)
ዛሬ ላይ የሕግ ሙያ ዓለም አቀፋዊ ሆኗል። የላቀ ጠበቃ ማለት በኮዱ ላይ የተጻፈውን የሚያነብ ብቻ ሳይሆን፦
ቴክኖሎጂን (Legal Tech) የሚጠቀም (E-filing, AIlegal research)
አማራጭ የግጭት መፍቻዎችን (ADR) የሚያበረታታ፣
ነፃ የሕግ አገልግሎት (Pro Bono) በመስጠት ማኅበራዊ ኃላፊነቱን የሚወጣ ነው።
ማጠቃለያ፡- የላቀ የሕግ ባለሙያ ማለት ቴክኒካዊ ዕውቀትን፣ ከሥነ-ምግባራዊ ታማኝነት ጋር አዋህዶ ለሕግ የበላይነት የሚቆም
ነው። ከእነዚህ ሙያዊ ግዴታዎች ባሻገር ደግሞ ባለሙያው የግብር ግዴታውን በሕጉ አግባብ መወጣት አለበት (በዚህ ዙሪያ
ባሉን የአሠራር ክፍተቶች ላይ ወደፊት ሰፋ ያለ ጽሑፍ ይዤ እመጣለሁ)።
ታዋቂው ጸሐፊ ራልፍ ዋልዶ ኤመርሰን እንዳለው፦
"The good lawyer is not the man who has an eye to every side and angle of contingency... but who throws himself on your part so heartily, that he can get you out of a scrape."
በሙያችን እንበርታ! ከልምዶቻችን እንማማር!
Judge Almaw Wolie
Former Judge at FSC
Repost from የሕግ መረጃ/ Legal Info
Channel Recommendations for Exit Exam takers
በቀን ውስጥ ብዙ ጥያቄዎች የሚሰሩበት ቻናል ነው! ተፈታኞች ታተርፉበታላቹ!
https://t.me/yegna_hg
ተማሪዎች የመራጭነት ምዝገባ እንዴት ማድረግ ይችላሉ?
➫ የመመዝገቢያ ፖርታሉ https://uni.mirchaye.nebe.org.et ላይ ይግቡ፣
➫ በሚመጣላችሁ ገፅ ላይ ቋንቋ ይምረጡ፣
➫ በፋይዳ አማካኝነት ወደ መለያ የሚለውን ይጫኑ፣
➫ 16 አኃዝ ያለውን የፋይዳ ቁጥር (FAN) ያስገቡ፣
➫ ከፋይዳ በስልካችሁ የሚላከውን ባለ 6 አኃዝ የአንድ ጊዜ ማረጋገጫ ቁጥር (OTP) ያስገቡ፣
➫ ከፋይዳ ያገኛችሁት መረጃ ትክክል ከሆነ "ይቀጥሉ” የሚለውን በመጫን “መገለጫዎን ይጨርሱ'' በሚለው ገፅ ውስጥ ስም፣ የአባት ስም፣ የአያት ስም በማስገባት በአካባቢው የሥራ ቋንቋ ትመዘግባላችሁ፡፡
➫ የአካል ጉዳት ካለ ከዝርዝሩ በመምረጥ “ያስገቡ” የሚለውን በመጫን ቋሚ የመራጭነት መታወቂያችሁን ታገኛላችሁ፡፡ ይህ መታወቂያ ቋሚ የመራጭነት መታወቂያችሁ ሲሆን መታወቂያችሁን በስላክቹ አውርዳችሁ ወይም አትማችሁ ልትይዙ ይገባል፡፡
DEAR LAW STUDENTS
Election 2018
We would like to remind all students that the registration required to participate in the 2018 election can be completed online today. Since the ICT Center and our WiFi is working, you can carry out your registration by bringing your national ID card.
✋✋7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ✋✋
👉ሊጠናቀቅ 4 ቀን ብቻ ቀረው👈
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለ7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ በመራጭነት የሚመዘገቡበት ሂደት ቀድሞ በተለጠፈው መሠረት ሲሆን አሁን የቀረው 4 ቀን ብቻ ስለሆነ ዋናው ግቢ ያላችሁ ተማሪዎች ዛሬ ማክሰኞ 8:00 ሰዓት ጀምሮ National Id እና የዩኒቨርሲቲ መታወቂያ በመያዝ Ict room ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
# ይሳተፉ!
# ይመዝገቡ!
# ይምረጡ!
✍️የተማሪዎች ሕብረት ጽ/ቤት
✋✋7th National Election✋✋
👉Only 4 days left 👈
The process for university students to register as voters for the 7th National Election is as previously announced, and now there are only 4 days left. We urge students on the main campus to register at the ICT room starting today,Tuesday, 8:00 local time with their National ID and University ID.
# Participate!
# Register!
# Vote!
✍️MTU students' union office
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
