cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ላሉት ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለንም።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
200
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
+330 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
ሞትህን አስብ ሰው ከተወለደበት ግዜ አንስቶ መኖሩን ሀ ብሎ ይጀምራል። ማንኛውም ሕጻን ከታቲ እስከ ባቢ እናም ከአቢ እስከ አሳቢ ድረስ ብዙ አይነት የእድገት ደረጃዎችን ያልፋል። ወላጆቹ ስለማይረዱት ነው እንጂ አንድ ልጅ ገና በሕጻንነቱ ነው ወደፊት ምን መሆን እንደምፈልግ ፍንጭ መስጠት የሚጀምረው ። ስለዚህ ወላጆችም ሆኑ አጠቃላይ ቤተሰብ የእርስ በእርስ የዓላማ መደጋገፍ ልኖር ያስፈልጋል። ያ ማለት ሁሉም በራሱ ራዕይና ዓላማ እንድጸና አንዱ ለአንዱ ድጋፍ መሆን ያስፈልጋል።ይህ የሚያስፈልገው አንድ ሰው የተፈጠረበትን ዓላማ በእውነታው አለም እንድኖር ስለምገባ ነው። እንግዲህ ዋና ሀሳቤ፦የምድር ሕይወት አንድ ቀን ያበቃል፡ ግን በመቃብርህ በላይ ምንድነው ምጻፈው? በእርግጥ የሆነ ነገርማ ይጻፋል እኮ! የምጻፈው ነገር ምንያህል ትርጉም አለው ለማለት ነው እንጂ!#  እንደ ማቱሳላ 969 አመት ኖሮ ሞተ እንድባልልህ ነው  ምትፈልገው? ወይስ እንደ ሔኖክ በጥቂት አመታት ውስጥ አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር አድርገህ የሚመሰከር ሕይወት ነው  ምትፈልገው? ስለዚህ "ሞትህን አስብ!" ስልህ ከሞት ቦኃላ በሰማያት ላይ ምን አለለህ ነው ዋናው አሳቤ። ታዲያ ከምድር በሻገር ሕይወት እንደምቀጥል ይህን ትልቅ ነገር አስብ። ያንን ማሰብ ነው ሰው መሆን።  ስወዳችሁ ስወዳችሁ በጣም አመሰግናለሁ❤ ደግሞ ሕይወታችሁን በጣም እወድላችኃለሁ❤ Share share 👇👇👇👇👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
731Loading...
02
ስኬትን ፍለጋ “ስኬትን ከፈለክ ስኬትን ዓላማህ አድርገህ አትያዝ፡፡ የምታምንበትንና የምትወደውን ነገር ከልብህ ስታደርግ ስኬት ራሱ ይመጣል” - David Frost ለትክክለኛ አላማ መቆም ስኬትን ይቀድማል እንጂ ስኬት አላማን አይቀድምም፡፡ አንዳንድ ሰዎች፣ “ቢሳካልኝ ኖሮ ይህንና ያንን አደርግ ነበር” በማለት በገንዘብና በተለያዩ አቅጣጫዎች “ቢሳካላቸው” ሊያደርጉ ስለሚፈልጉት የወደፊት አላማ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ አንድ ማስታወስ ያለባቸው እውነታ ግን አንድን አላማ ይዘው መስራታቸው ወደ ስኬት እንደሚወስዳቸው ነው፡፡ በሌላ አባባል፣ ተሳካላቸው በመባል የሚታወቁ ሰዎች ለስኬት የኖሩ ሰዎች ሳይሆኑ ለአንድ አላማ በጽንአት የኖሩ ናቸው፤ ያንን ሲያደርጉ ስኬት ተከተላቸው፡፡ ለስኬት የሚኖር ሰው ስኬት ያጣ ሲመስለው ያቆማል፡፡ ለአላማ የሚኖር ሰው ግን ስኬት ያላገኘ ቢመስለውም እንኳ ጉዞውን ይቀጥላል፣ ምክንያቱም አላማ የተሰኘውን የስኬቶችን ሁሉ ስኬት በእጁ ጨብጧልና ነው፡፡ “የምትወደውንና መልካም የሆነውን ነገር አድርግ፣ ያንን የምታደርገውን ነገር ደግሞ ውደደው” የሚለው አባባል እውነት ነው፡፡ ስኬትን ፍለጋ ከአላማህ ውጪ የሆነን “ታላቅ” ነገር ከማድረግ፣ አላማን በመከተል አስቸጋሪ ጎዳና መጓዝ ይመረጣል፡፡ From Dr.Mihrat Debebe በቅንነት ሼር ያድርጉልኝ 👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
680Loading...
03
ከአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር (“Trauma Bonding”) የመላቀቅ እርምጃዎች? 1. ችግሩ እንዳብን አምኖ መቀበል 2. የግል ቀይ መስመርን ማበጀት መማር 3. ከሰዎቹ ውጪ መኖር እንደምንችል ራስን መሳመን 4. የግል ሕይወት እድገት ላይ ማተኮር 5. የጤንነት አደጋ ላይ ከደረሰ መለየር 6. ለሰወቹ ስሜት ምንም ሃላፊነትን እንደሌለን መገንዘብ 7. ለስላሳ ግን ጠንካራ መሆን 8. ስሜታዊ በመሆን አቅርቦት አለመስጠት 9. እርዳታን መፈለግ ከዚህ በታች የቀረበላችሁን የቲክቶክ ሊንክ በመጫንና በመመልከት ራሳችሁን አንቁ! ከዶ/ር ኢዮብ ማሞ የ Counseling, Coaching and Mentorship አገልግሎቶች ከፈለጋችሁ ለመረጃው @DrEyobmamo ቴሌግራም inbox ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ https://t.me/Dreyob https://m.youtube.com/user/naeleyob623 https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
380Loading...
04
10 አስገራሚ የማንበብ ጥቅሞች For more : @Bemnet_Library
510Loading...
05
ክርስቶስ የእውነተኛ ፍቅር ምሳሌ ነው በዓለማችን ላይ ብዙ ፍቅሮች አሉ ማለቴ ፍቅር የሰው ስም ሳይሆን የፍቅር አይነቶች ማለቴ ነው፡ እና ሁሉም ፍቅር መጀመሪያና መጨረሻ አለው ነገር ግን የሁሉም ፍቅሮች ባለቤትና መሠረት እንድሁም መነሻና መድረሻ ራሱ ፍቅር የሆነው የኢየሱስ ፍቅር ብቻ ነው ደግሞ የኢየሱስ ፍቅር መለኪያ ምዛኑ ምንም ሳይሆን ያው እንድሁ የሆነ ፍቅር ነው ርኅራኄ ነው ከዚያ ውጪ ምንም!! የሰው ልጆች የፍቅር ምዛኑ ዘር፣ ጎሳ፣ መልክ፣ ቀለም፣ሃብትና ዝና: ብቻ የተለያዩ ነገሮች ልሆኑ ይችላሉ ነገር ግን እነዚያ ነገሮች ሁሉም ገደብ አላቸው። መልክ ቢሆን ይጠወልጋል፣ዘር ቢሆን ይክዳል፣ሃብት ቢሆን ያልቃል፣ዝናም ቢሆን ይረግፋል፡ አዎ ሁሉም ነገር ዛሬ ትልቅና ግርም የሚለን ነገር ሁሉ ለጊዜው ነው በጊዜው እርፍ ይላል። የማያልቅ አንድ አለ፤ የዘላለም ፍቅር የሆነው ኢየሱስ፣ እንግዲህ እኛ እርስ በራሳችን ልንዋደድ ይገባናል። እውነተኛ ፍቅር ምንጩ ቅንነት ነው፣ ትህትና ነው፣ በጎነት ነው፣ ደግሞ መሠረቱም በልብ እንደመሆኑ ሁሉንም ሰው ይወዳል እናም ፍቅሩ ራሱ በርኅራኄ የተሞላ ነውና ብዙ ጊዜ በቸርነትና በሥጦታ ይገለጣል። እኛኮ ክርስቶስ ለኔ ርቃኑን ተሰቀለልኝ እያልን እንደመጣለን ግን በአጠገባችን የታረዘውን #ወንድም:ክርስቶስ አንመለከትም ደግሞም ከጎረቤት እስከ ጎዳና ዳር ብዙ ክርስቶሶች ተርበው ተጠምተው  እያየን አሯ ክርስቶስ ለኔ ነው የተጠማው እያልን ከንፈችንን እንሞጥጣለን!! ለነገሩማ ኢየሱስ እኮ መከራ የተቀበለው ፍቅሩን አሳይቶልን እኛም ለሌሎች ፍቅር እንድናጋራላቸው ዘንድ ነው። ሌላ ደግሞ በፍቅር ውስጥ ይቅርታ ትልቅ ስፍራ አለው እኛ ግን ይቅርታን በወጉ አናቅም ማለት ኢየሱስ በመስቀል ምህረት ሲያደርግልን እና ሲያስደርግልን ምንም ድርድርና ክርክር አላደርገውም ዛሬ ዛሬ ይቅርታ በማስፈርትና በተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች እየተደረጉ ይገኛል። ታድያ ፍቅርን ከይቅርታ ነጥሎ ማያት ከአይን ብሌን ቆብውን ማንሳት ነው!! ስለዚህ ሁለቱም የተጣመሩ ናቸው። በአጠቃላይ ፍቅራችን ያለግብዝነት ይሁን የሚወደንን ብቻ መውደድ ጨው ላይ ሱካር መጨመር ነውና ደካሞችን የተጣሉትንም እንቅረባቸው የልባችንን ማዕድ እናጋረው❤❤ share share🙏 God be we with us🙋💓💓❤ xuma hosehe🙏🙏❤❤ Share share 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
810Loading...
06
እንፋሎት ነን " ነገ የሚሆነውን አታውቁምና፥ ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።”— ያዕቆብ 4፥13-14        ስለነገ በእርግጠኝነት የምናውቀው ነገር ቢኖር አለማወቃችንን ነው። ስለ ነገ በዙሪያችን ካሉ ሰዎች መሀል አንዱም ዋስትና አይሰጠንም። ነገ በእግዚአብሔር የተጠቀለለች እርሱ ብቻ ያያትና የሚያውቃት ስጦታ ናት።      ህይወት ትነት መሆኑን አውቆ መኖር ከመኖር የተለየ ነው። እዚህ ያሉት የሚታዩት፣ ልትይዛቸው የምትጓጓላቸው ነገሮች ሁሉ ያልፋሉ። የሚጸናውን ነገር አጥብቀህ መያዝ አለብህ።  አስፈላጊ የሆነውን ነገር አጣጥሙ። ህይወት አጭር ናት፤ ዘላለማዊነት ረጅም ነው። እንደዚህ መኖር አለብን።       የምወዳቹ እህት እና ወድሞቼ ዛሬ ያዝኩት የምትሉት፣ አለኝ የምትሉት ገንዘብ ቢሆን ቁመና፣ ጤና ቢሆን ስራ፣ ሰው ቢሆን ንብረት ይቅርና እኛ ራሱ ትነት ነን። አሁን ታይተን በኋላ የምንሰወር፤ ነበሩ ለመባል ቅርብ የሆንን ነን። ታዲያ የማይዘልቅ ሐብት፣ የማይከርም ንብረት፣ ዘላለም የማያስቆጥር እውቀትና ሙያ ይዞ መኩራት ልክ አይደለም። እንኳን ያለን ነገር ሕይወታችንም አታኮራም።       ሕይወትን እንደ እንፋሎት ስትቆጥር ከሰው ጋር በፍቅር እንጂ በጸብ ለመኖር አትከጅልም፤ ከሰው ጋር በትህትና እንጂ በትዕቢት ለመኖር አታቅዱም። አዎ ሕይወት እንፋሎት መሆኗ ሲገባን ክርስቶስን እያሰባቹ ከሰውም ከእግዚአብሔርም ጋር በሰላም ትኖራለቹ።       ይህ የያዕቆብ ጥቅስ ልባችሁን ዘልቆ እንዲገባ መንፈስ ቅዱስ እንዲገልጥላችሁ እጸልያለሁ። ሕይወት በጭጋግ የተመላች እንፋሎት ናት። ሁሉ ለመጥፋት የሚቸኩል ነው። እዚህ ያለን ጊዜ ከዘላለም ህይወት አንጻር እጅግ ትንሽ ናት። ዛሬን በደንብ ልንወዳት፣ ዛሬን በጥሩ ሁኔታ እንድንኖር፣ ዛሬን በፍጹም ልባችን፣ በፍጹም ሃሳባችን፣ በፍጹም ኃይላችን እግዚአብሔርን ልንወድ ይገባል። ዛሬ በአካባቢያችን ያሉትን ሰዎች በደንብ ልንወድ ይገባል።       ዛሬ በገንዘባችን ላይ ልንሰለጥንበት ለወደቁት ረድተነው፣ ለተራቡት አጉርሰነው ሰጥተን እንጂ እኛ የማንበላውን ገንዘብ ለሌሎች በባንክ አስቀምጠን ማለፍ የለብንም። አልበላም አላበላም፤ አልጠጣም አላጠጣም ብላችሁ በባንክ የቆጠባችሁት ገንዘብ ስታልፉ የሚያዝበት ያልቆጠበው ያላጠራቀመው ሰው ነው። ሕይወት እስካለች ባላችሁ ነገር እዘዙበት እግዚአብሔርን የሚያስደስት ስራ ሰርታችሁ እለፉበት።      ክርስትና የመስጠት መርህ እንጂ የመቆጠብ መርህ አይደለም። መቆጠብ መርሁ ቢሆን እግዚአብሔር ያለውን አንድያ ልጁን በቆጠበው ነበር። ክርስትና ግን መርሁ መስጠት መቆረስ ነውና ያለውን ሰጥቶ ያልረካው እግዚአብሔር ልጁንም ሰጠን። ታዲያ በልጁ ሕይወት ያልሳሳ አምላክን እየተከተልን ገንዘብን ለምስኪኖች መቆጠብ፤ ማበረታቻ ቃልን ተስፋ ለቆረጡ ሰዎች መንፈግ ምን የሚሉት ህይወት ነው።       ወዳጆቼ የውሸት እየኖርን የእውነት እንዳንሞት እንጠንቀቅ።👈
763Loading...
07
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤ በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን !! በዓሉ የሰላም የደስታ የፍቅር የመተሳሰብና የመረዳዳት እንድሆንላችሁ እንመኛለን ። እንዲሁም በበዓሉ ወቅት ከምንበለውና ከምንጠጠው ሁሉ ለሌላቸው እንድናቆርስላቸው በታላቅ ፍቅር ጥሪ ለማስተላለፍ እንወዳለን ። አንድነት ።።።መልካም በዓል ።።።።በአማ ከአንድነት በአማ 🙏🙏❤ ከዋና ጽ/ቤት join us ..share..comment https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
1742Loading...
08
Media files
941Loading...
09
Media files
880Loading...
10
#የሚደንቅ ቀን በትላንትናው ዕለት አንድነት በጎ አድራጎት ማኀበር የስቅለትና የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ አባላቱ ልዩ የሕብረት ጊዜ ማሳለፍ ችለዋል። በዕለቱም ደማቅ ጊዜ ያሳለፉ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ ጥቂት እንግዶችና ከ90% በላይ የማኀበሩ አባላት መገኘት ችለዋል ። በፕሮግራሙ ዝግጅት ላይ የተካተቱ ነገሮችን ለማስታወስ ያክል ፦የውይይትና የስብሰባ ጊዜ፣ የአባላት እርስ በርስ የመተዋወቅ ጊዜ ፣ ስለ ማኀበሩ ያላቸውን ቦታ በቃላት የሚገልጽበት ጊዜ ፣ ደግሞ ለማኅበሩ እድገት ትልቅ ሚና ለመጫወት ቃል የመግባት ጊዜ ፣ የመመካከርና የጭውውት ጊዜ እንዲሁም አዝናኝና አስተማሪ ጥያቄዎችን የመጠያየቅ ጊዜ እያለ ፍጻሜውን በጋራ የphoto ጊዜ በማድረግ ተጠናቋል ። በአጠቃላይ ከሚባለው በላይ #አስደማሚ ጊዜ እንደነበር የፕሮግራሙ ታዳሚዎች በግልጽ አስታያየት መስጠት ችለዋል ። የፕሮግራሙ ክፍል ሁለት በቀጣይ ወር ከልዩ #ሥልጠና ጋር የሚካሄድ ሲሆን ከዚያ በፊት ደግሞ በመጪው በትንሣኤ በዓል ዕለት በአንዲት #ተፈናቃይ እናት ቤት በዓልን አብሮ ለማሳለፍ ታቅዶ እየተዘጋጀበት ይገኛል ። ስለሆነም ከአሁን ጀምሮ የማኀበሩ አባል በመሆንም ሆነ ስፖንሰር በመሆን በዚህ ሥራ ላይ የበኩላችሁን ትብብር ለማድረግ እንድትችሉ በታላቅ ፍቅር ጥሪ እናቀርባለን ። ከማኅበሩ ዋና ጽ/ቤት https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
1092Loading...
11
እንደምን ከረማችሁ ወዳጆች ከነገ ጀምሮ ስለ ሕማማት ሳምንት በጣም ምገራርሙ ትምህርቶችን እንከፋፈላለን በደምብ ለመከታተል ሞክሩ ! ደግሞ ወዳጆቻችንን በመጋበዝ እንድንተባበር በጌታ ፍቅር እጠይቃችኋለሁ የሕማማት ሳምንት ትምህርት በተላይ ጌታችን ኢየሱስ በሕይወቱ ማብቂያ ላይ የተናገራቸው የኑዛዜ ንግግሮችም ስለሆኑ ትኩረት ልሰጥበት ይገባል ። እንግዲህ በትዕግሥትና በትህትና እንትጠብቁኝ በጌታ ፍቅር እጠይቃችኋለሁ ። I love so much in the chirst name Join us https://t.me/ZOEEternallife Join us https://t.me/ZOEEternallife
701Loading...
12
#ሊሞቱ_የደረሱ_ሰዎች_የሚቆጫቸው_10_ነገሮች በተለያየ ህመም ምክኒያት በህይወት ጥቂት ጊዜ የቀራቸው ሰዎች ቀሪ ጊዜያቸውን ያለ ስቃይ እንዲያሳልፉ ህክምና የሚያገኙበት ቦታ Hospice ይባላል። ሆስፒስ ውስጥ የሚሰሩ የጤና ባለሞያዎች እነዚህን ከጥቂት ሳምንታት እስከ ጥቂት ወራት የቀራቸው ሰዎች በህይወታቸው ምን እንደሚቆጫቸው ጠይቀዋቸው የሚከተሉትን 10 ነጥቦች አግኝተዋል። 1) ደስተኛ አልነበርኩም- ህይወቴን በሚገባ enjoy አላደረግሁም። 2) በእውቀት ራሴን አላሳደግሁም። ለመማር ብዙ እድል ነበረኝ ግን አልተማርኩም። 3) እራሴን አልተንከባከብኩም-ጥሩ እንቅልፍ አልተኛሁም፤ ስፖርት አልሰራሁም፤ አመጋገቤ ላይ አልተጠነቀቅኩም፤ የጤና ምርመራ በሰአቱ አላደረግሁም። 4) የኖርኩት በቂምና በጥላቻ ነው-ሁሉም ነገር እንደዚህ ማለፉ ለማይቀር ለምን በቂምና በጥላቻ ራሴንም ሰዎችንም ጎዳሁ? 5) ለቤተሰቤ ጊዜ አልሰጠሁም-ላይ ታች ስል ከልጆቼ ጋር አልተጫወትኩም፤ ወላጆቼን እንደምወዳቸው አልነገርኳቸውም። አብሬያቸው ጊዜ አላሳለፍኩም። 6) ሰዎችን አልረዳሁም- ብዙ የእኔን እርዳታ የሚፈልጉ ሰዎች ነበሩ። አቅሙ እያለኝ እኔ ግን 'ቢዚ' ስለነበርኩ አልደረስኩላቸውም። 7) ህልሜን አልኖርኩም- ለብዙ አመታት ለአንድ መስሪያቤት ተቀጥሬ ነው የሰራሁት እንጂ የራሴን ህልም አልኖርኩም። 8) ያለምክኒያት ነው የለፋሁት- በማይጠቅሙኝ ነገሮች ተጠምጄ በጣም ስለፋ ነበር። 9) ለሰዎች ፍቅሬን አልገለፅኩም- ለምወዳቸው ሰዎች 'እወድሀለሁ' ወይም 'እወድሻለሁ' አላልኩም።ፍቅሬን ከመግለፅ ይልቅ እኮሳተራለሁ። 10) ሀይማኖትን እንቅ ነበረ- መንፈሳዊነትን እጠላ ነበር። አሁን መጨረሻዬ ላይ እስከምደርስ ወደ አምላኬ ዞር አላልኩም ነበር። ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ Dawit Dreams ላይ ከተናገረው የተወሰደ። ሞት መቼ እንደሚመጣ አይታወቅም። በየሰአቱ በአለማችን 7500 ሰዎች ይሞታሉ። በየቀኑ በአለም አቀፍ ደረጃ 180ሺ ሰዎች ይሞታሉ። ሞት ማን ጋር መቼ እንደሚመጣ አይታወቅም።  ደስተኛ ሆነን፣ ህልማችንን እየኖርን፣ ራሳችንን እየተንከባከብን፣ብዙም ኮስታራ ሳንሆን፣ ከምንወዳቸው ሰዎች ጋር ጊዜ እያሳለፍን በይቅርታ ልብ እንዲሁም በመንፈሳዊነት መኖር ሞት ሲመጣ እዳንፀፀት የሚያግዙ ነጥቦች ይመስሉኛል። @UoG_Psych
710Loading...
13
ክፍል 10 👍.....እንደቀጠለ ነው ሐይሚ የተስፍሽን ተጣረች፡ ወዬ ! ወዬ...አቤታ አበዛ። ሐይሚን አሁንም ብስጭት እያከነፋት ነው ፡ ንዴትና ቁጣም ግንፍልፍል ይልባታል። ፊቱዋ ተጨማዶ ፡ ጸጉሩዋ መንጨባረር ጀምሯል። ምክንያቱም የምረዳት ሰው አላገኘችምና ። የክርስቲ ቢሽቂያ ፣ ከቡና ቤቱ የወጣው የወጣቱ ጉዳይና የብሬ መመጻደቅ ተደራርቦባት ትንሽ በልቡዋ ተናጠች ። ነገር ግን አሁንም ዝምታን መረጠች ። ለምን ? ግን ለምን ...ዝም ! ዝምታ ግን አመራጭ ይሆናል ? በአንድ ዓይኑዋ ክፋት እያየች ! በአንደኛዋ ደግሞ ሽንገላን እየተመለከተች ! በሁለቱም ዓይኖቹዋ ደግሞ ያልበሰለ ክርስቲያን ! ግን ለምን ዝም ትላለች ? እውነትን አፍኖ፡ደብቆ፡ አምቆ ከመያዝ አውጥቶ ተናግረው ከእውነት ጋር መሞት አይሻልም ። ለነገሩማ ውሸት ደምቆ ሸብርቆ ቢኖር ብብለጨለጭ ለጊዜው ነው ይሞታል ። እውነት ግን ብጓሳቆልም ቀና ይላል ፣ ብታፈንም ይወጣል ፣ ብሞትም ሕያው ሆኖ ይነሳል ። ለውሸት ከሞት በኃላ ዋስትና የለውም ! እውነት ግን ትንሣኤ አለው ! እኛስ ከእውነት ጋር ሞተን ብንነሳ አይሻልም ? የውሸት አባት ሳይጣን ነው ፤ የእውነት አባትም ባለቤትም ራሱም እውነት የሆነ ኢየሱስ ብቻ ነው ። ።።።።።።። ይቀጥላል ።።።።።።..... https://t.me/FishTemesgen share comment like subscribe
620Loading...
ሞትህን አስብ ሰው ከተወለደበት ግዜ አንስቶ መኖሩን ሀ ብሎ ይጀምራል። ማንኛውም ሕጻን ከታቲ እስከ ባቢ እናም ከአቢ እስከ አሳቢ ድረስ ብዙ አይነት የእድገት ደረጃዎችን ያልፋል። ወላጆቹ ስለማይረዱት ነው እንጂ አንድ ልጅ ገና በሕጻንነቱ ነው ወደፊት ምን መሆን እንደምፈልግ ፍንጭ መስጠት የሚጀምረው ። ስለዚህ ወላጆችም ሆኑ አጠቃላይ ቤተሰብ የእርስ በእርስ የዓላማ መደጋገፍ ልኖር ያስፈልጋል። ያ ማለት ሁሉም በራሱ ራዕይና ዓላማ እንድጸና አንዱ ለአንዱ ድጋፍ መሆን ያስፈልጋል።ይህ የሚያስፈልገው አንድ ሰው የተፈጠረበትን ዓላማ በእውነታው አለም እንድኖር ስለምገባ ነው። እንግዲህ ዋና ሀሳቤ፦የምድር ሕይወት አንድ ቀን ያበቃል፡ ግን በመቃብርህ በላይ ምንድነው ምጻፈው? በእርግጥ የሆነ ነገርማ ይጻፋል እኮ! የምጻፈው ነገር ምንያህል ትርጉም አለው ለማለት ነው እንጂ!#  እንደ ማቱሳላ 969 አመት ኖሮ ሞተ እንድባልልህ ነው  ምትፈልገው? ወይስ እንደ ሔኖክ በጥቂት አመታት ውስጥ አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር አድርገህ የሚመሰከር ሕይወት ነው  ምትፈልገው? ስለዚህ "ሞትህን አስብ!" ስልህ ከሞት ቦኃላ በሰማያት ላይ ምን አለለህ ነው ዋናው አሳቤ። ታዲያ ከምድር በሻገር ሕይወት እንደምቀጥል ይህን ትልቅ ነገር አስብ። ያንን ማሰብ ነው ሰው መሆን።  ስወዳችሁ ስወዳችሁ በጣም አመሰግናለሁ❤ ደግሞ ሕይወታችሁን በጣም እወድላችኃለሁ❤ Share share 👇👇👇👇👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
إظهار الكل...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ላሉት ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለንም።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

👍 1
ስኬትን ፍለጋ “ስኬትን ከፈለክ ስኬትን ዓላማህ አድርገህ አትያዝ፡፡ የምታምንበትንና የምትወደውን ነገር ከልብህ ስታደርግ ስኬት ራሱ ይመጣል” - David Frost ለትክክለኛ አላማ መቆም ስኬትን ይቀድማል እንጂ ስኬት አላማን አይቀድምም፡፡ አንዳንድ ሰዎች፣ “ቢሳካልኝ ኖሮ ይህንና ያንን አደርግ ነበር” በማለት በገንዘብና በተለያዩ አቅጣጫዎች “ቢሳካላቸው” ሊያደርጉ ስለሚፈልጉት የወደፊት አላማ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ አንድ ማስታወስ ያለባቸው እውነታ ግን አንድን አላማ ይዘው መስራታቸው ወደ ስኬት እንደሚወስዳቸው ነው፡፡ በሌላ አባባል፣ ተሳካላቸው በመባል የሚታወቁ ሰዎች ለስኬት የኖሩ ሰዎች ሳይሆኑ ለአንድ አላማ በጽንአት የኖሩ ናቸው፤ ያንን ሲያደርጉ ስኬት ተከተላቸው፡፡ ለስኬት የሚኖር ሰው ስኬት ያጣ ሲመስለው ያቆማል፡፡ ለአላማ የሚኖር ሰው ግን ስኬት ያላገኘ ቢመስለውም እንኳ ጉዞውን ይቀጥላል፣ ምክንያቱም አላማ የተሰኘውን የስኬቶችን ሁሉ ስኬት በእጁ ጨብጧልና ነው፡፡ “የምትወደውንና መልካም የሆነውን ነገር አድርግ፣ ያንን የምታደርገውን ነገር ደግሞ ውደደው” የሚለው አባባል እውነት ነው፡፡ ስኬትን ፍለጋ ከአላማህ ውጪ የሆነን “ታላቅ” ነገር ከማድረግ፣ አላማን በመከተል አስቸጋሪ ጎዳና መጓዝ ይመረጣል፡፡ From Dr.Mihrat Debebe በቅንነት ሼር ያድርጉልኝ 👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
إظهار الكل...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ላሉት ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለንም።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

Repost from Dr. Eyob Mamo
ከአሰቃቂ ሁኔታ ትስስር (“Trauma Bonding”) የመላቀቅ እርምጃዎች? 1. ችግሩ እንዳብን አምኖ መቀበል 2. የግል ቀይ መስመርን ማበጀት መማር 3. ከሰዎቹ ውጪ መኖር እንደምንችል ራስን መሳመን 4. የግል ሕይወት እድገት ላይ ማተኮር 5. የጤንነት አደጋ ላይ ከደረሰ መለየር 6. ለሰወቹ ስሜት ምንም ሃላፊነትን እንደሌለን መገንዘብ 7. ለስላሳ ግን ጠንካራ መሆን 8. ስሜታዊ በመሆን አቅርቦት አለመስጠት 9. እርዳታን መፈለግ ከዚህ በታች የቀረበላችሁን የቲክቶክ ሊንክ በመጫንና በመመልከት ራሳችሁን አንቁ! ከዶ/ር ኢዮብ ማሞ የ Counseling, Coaching and Mentorship አገልግሎቶች ከፈለጋችሁ ለመረጃው @DrEyobmamo ቴሌግራም inbox ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ https://t.me/Dreyob https://m.youtube.com/user/naeleyob623 https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
إظهار الكل...
Dr. Eyob Mamo

Life skill development! You can contact me @DrEyobmamo

10 አስገራሚ የማንበብ ጥቅሞች For more : @Bemnet_Library
إظهار الكل...
ክርስቶስ የእውነተኛ ፍቅር ምሳሌ ነው በዓለማችን ላይ ብዙ ፍቅሮች አሉ ማለቴ ፍቅር የሰው ስም ሳይሆን የፍቅር አይነቶች ማለቴ ነው፡ እና ሁሉም ፍቅር መጀመሪያና መጨረሻ አለው ነገር ግን የሁሉም ፍቅሮች ባለቤትና መሠረት እንድሁም መነሻና መድረሻ ራሱ ፍቅር የሆነው የኢየሱስ ፍቅር ብቻ ነው ደግሞ የኢየሱስ ፍቅር መለኪያ ምዛኑ ምንም ሳይሆን ያው እንድሁ የሆነ ፍቅር ነው ርኅራኄ ነው ከዚያ ውጪ ምንም!! የሰው ልጆች የፍቅር ምዛኑ ዘር፣ ጎሳ፣ መልክ፣ ቀለም፣ሃብትና ዝና: ብቻ የተለያዩ ነገሮች ልሆኑ ይችላሉ ነገር ግን እነዚያ ነገሮች ሁሉም ገደብ አላቸው። መልክ ቢሆን ይጠወልጋል፣ዘር ቢሆን ይክዳል፣ሃብት ቢሆን ያልቃል፣ዝናም ቢሆን ይረግፋል፡ አዎ ሁሉም ነገር ዛሬ ትልቅና ግርም የሚለን ነገር ሁሉ ለጊዜው ነው በጊዜው እርፍ ይላል። የማያልቅ አንድ አለ፤ የዘላለም ፍቅር የሆነው ኢየሱስ፣ እንግዲህ እኛ እርስ በራሳችን ልንዋደድ ይገባናል። እውነተኛ ፍቅር ምንጩ ቅንነት ነው፣ ትህትና ነው፣ በጎነት ነው፣ ደግሞ መሠረቱም በልብ እንደመሆኑ ሁሉንም ሰው ይወዳል እናም ፍቅሩ ራሱ በርኅራኄ የተሞላ ነውና ብዙ ጊዜ በቸርነትና በሥጦታ ይገለጣል። እኛኮ ክርስቶስ ለኔ ርቃኑን ተሰቀለልኝ እያልን እንደመጣለን ግን በአጠገባችን የታረዘውን #ወንድም:ክርስቶስ አንመለከትም ደግሞም ከጎረቤት እስከ ጎዳና ዳር ብዙ ክርስቶሶች ተርበው ተጠምተው  እያየን አሯ ክርስቶስ ለኔ ነው የተጠማው እያልን ከንፈችንን እንሞጥጣለን!! ለነገሩማ ኢየሱስ እኮ መከራ የተቀበለው ፍቅሩን አሳይቶልን እኛም ለሌሎች ፍቅር እንድናጋራላቸው ዘንድ ነው። ሌላ ደግሞ በፍቅር ውስጥ ይቅርታ ትልቅ ስፍራ አለው እኛ ግን ይቅርታን በወጉ አናቅም ማለት ኢየሱስ በመስቀል ምህረት ሲያደርግልን እና ሲያስደርግልን ምንም ድርድርና ክርክር አላደርገውም ዛሬ ዛሬ ይቅርታ በማስፈርትና በተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች እየተደረጉ ይገኛል። ታድያ ፍቅርን ከይቅርታ ነጥሎ ማያት ከአይን ብሌን ቆብውን ማንሳት ነው!! ስለዚህ ሁለቱም የተጣመሩ ናቸው። በአጠቃላይ ፍቅራችን ያለግብዝነት ይሁን የሚወደንን ብቻ መውደድ ጨው ላይ ሱካር መጨመር ነውና ደካሞችን የተጣሉትንም እንቅረባቸው የልባችንን ማዕድ እናጋረው❤❤ share share🙏 God be we with us🙋💓💓❤ xuma hosehe🙏🙏❤❤ Share share 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
إظهار الكل...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ላሉት ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለንም።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

👍 1
እንፋሎት ነን " ነገ የሚሆነውን አታውቁምና፥ ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።”— ያዕቆብ 4፥13-14        ስለነገ በእርግጠኝነት የምናውቀው ነገር ቢኖር አለማወቃችንን ነው። ስለ ነገ በዙሪያችን ካሉ ሰዎች መሀል አንዱም ዋስትና አይሰጠንም። ነገ በእግዚአብሔር የተጠቀለለች እርሱ ብቻ ያያትና የሚያውቃት ስጦታ ናት።      ህይወት ትነት መሆኑን አውቆ መኖር ከመኖር የተለየ ነው። እዚህ ያሉት የሚታዩት፣ ልትይዛቸው የምትጓጓላቸው ነገሮች ሁሉ ያልፋሉ። የሚጸናውን ነገር አጥብቀህ መያዝ አለብህ።  አስፈላጊ የሆነውን ነገር አጣጥሙ። ህይወት አጭር ናት፤ ዘላለማዊነት ረጅም ነው። እንደዚህ መኖር አለብን።       የምወዳቹ እህት እና ወድሞቼ ዛሬ ያዝኩት የምትሉት፣ አለኝ የምትሉት ገንዘብ ቢሆን ቁመና፣ ጤና ቢሆን ስራ፣ ሰው ቢሆን ንብረት ይቅርና እኛ ራሱ ትነት ነን። አሁን ታይተን በኋላ የምንሰወር፤ ነበሩ ለመባል ቅርብ የሆንን ነን። ታዲያ የማይዘልቅ ሐብት፣ የማይከርም ንብረት፣ ዘላለም የማያስቆጥር እውቀትና ሙያ ይዞ መኩራት ልክ አይደለም። እንኳን ያለን ነገር ሕይወታችንም አታኮራም።       ሕይወትን እንደ እንፋሎት ስትቆጥር ከሰው ጋር በፍቅር እንጂ በጸብ ለመኖር አትከጅልም፤ ከሰው ጋር በትህትና እንጂ በትዕቢት ለመኖር አታቅዱም። አዎ ሕይወት እንፋሎት መሆኗ ሲገባን ክርስቶስን እያሰባቹ ከሰውም ከእግዚአብሔርም ጋር በሰላም ትኖራለቹ።       ይህ የያዕቆብ ጥቅስ ልባችሁን ዘልቆ እንዲገባ መንፈስ ቅዱስ እንዲገልጥላችሁ እጸልያለሁ። ሕይወት በጭጋግ የተመላች እንፋሎት ናት። ሁሉ ለመጥፋት የሚቸኩል ነው። እዚህ ያለን ጊዜ ከዘላለም ህይወት አንጻር እጅግ ትንሽ ናት። ዛሬን በደንብ ልንወዳት፣ ዛሬን በጥሩ ሁኔታ እንድንኖር፣ ዛሬን በፍጹም ልባችን፣ በፍጹም ሃሳባችን፣ በፍጹም ኃይላችን እግዚአብሔርን ልንወድ ይገባል። ዛሬ በአካባቢያችን ያሉትን ሰዎች በደንብ ልንወድ ይገባል።       ዛሬ በገንዘባችን ላይ ልንሰለጥንበት ለወደቁት ረድተነው፣ ለተራቡት አጉርሰነው ሰጥተን እንጂ እኛ የማንበላውን ገንዘብ ለሌሎች በባንክ አስቀምጠን ማለፍ የለብንም። አልበላም አላበላም፤ አልጠጣም አላጠጣም ብላችሁ በባንክ የቆጠባችሁት ገንዘብ ስታልፉ የሚያዝበት ያልቆጠበው ያላጠራቀመው ሰው ነው። ሕይወት እስካለች ባላችሁ ነገር እዘዙበት እግዚአብሔርን የሚያስደስት ስራ ሰርታችሁ እለፉበት።      ክርስትና የመስጠት መርህ እንጂ የመቆጠብ መርህ አይደለም። መቆጠብ መርሁ ቢሆን እግዚአብሔር ያለውን አንድያ ልጁን በቆጠበው ነበር። ክርስትና ግን መርሁ መስጠት መቆረስ ነውና ያለውን ሰጥቶ ያልረካው እግዚአብሔር ልጁንም ሰጠን። ታዲያ በልጁ ሕይወት ያልሳሳ አምላክን እየተከተልን ገንዘብን ለምስኪኖች መቆጠብ፤ ማበረታቻ ቃልን ተስፋ ለቆረጡ ሰዎች መንፈግ ምን የሚሉት ህይወት ነው።       ወዳጆቼ የውሸት እየኖርን የእውነት እንዳንሞት እንጠንቀቅ።👈
إظهار الكل...
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤ በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን !! በዓሉ የሰላም የደስታ የፍቅር የመተሳሰብና የመረዳዳት እንድሆንላችሁ እንመኛለን ። እንዲሁም በበዓሉ ወቅት ከምንበለውና ከምንጠጠው ሁሉ ለሌላቸው እንድናቆርስላቸው በታላቅ ፍቅር ጥሪ ለማስተላለፍ እንወዳለን ። አንድነት ።።።መልካም በዓል ።።።።በአማ ከአንድነት በአማ 🙏🙏❤ ከዋና ጽ/ቤት join us ..share..comment https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
إظهار الكل...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ያሉትን ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለን።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤

👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
1
👍 1
#የሚደንቅ ቀን በትላንትናው ዕለት አንድነት በጎ አድራጎት ማኀበር የስቅለትና የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ አባላቱ ልዩ የሕብረት ጊዜ ማሳለፍ ችለዋል። በዕለቱም ደማቅ ጊዜ ያሳለፉ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ ጥቂት እንግዶችና ከ90% በላይ የማኀበሩ አባላት መገኘት ችለዋል ። በፕሮግራሙ ዝግጅት ላይ የተካተቱ ነገሮችን ለማስታወስ ያክል ፦የውይይትና የስብሰባ ጊዜ፣ የአባላት እርስ በርስ የመተዋወቅ ጊዜ ፣ ስለ ማኀበሩ ያላቸውን ቦታ በቃላት የሚገልጽበት ጊዜ ፣ ደግሞ ለማኅበሩ እድገት ትልቅ ሚና ለመጫወት ቃል የመግባት ጊዜ ፣ የመመካከርና የጭውውት ጊዜ እንዲሁም አዝናኝና አስተማሪ ጥያቄዎችን የመጠያየቅ ጊዜ እያለ ፍጻሜውን በጋራ የphoto ጊዜ በማድረግ ተጠናቋል ። በአጠቃላይ ከሚባለው በላይ #አስደማሚ ጊዜ እንደነበር የፕሮግራሙ ታዳሚዎች በግልጽ አስታያየት መስጠት ችለዋል ። የፕሮግራሙ ክፍል ሁለት በቀጣይ ወር ከልዩ #ሥልጠና ጋር የሚካሄድ ሲሆን ከዚያ በፊት ደግሞ በመጪው በትንሣኤ በዓል ዕለት በአንዲት #ተፈናቃይ እናት ቤት በዓልን አብሮ ለማሳለፍ ታቅዶ እየተዘጋጀበት ይገኛል ። ስለሆነም ከአሁን ጀምሮ የማኀበሩ አባል በመሆንም ሆነ ስፖንሰር በመሆን በዚህ ሥራ ላይ የበኩላችሁን ትብብር ለማድረግ እንድትችሉ በታላቅ ፍቅር ጥሪ እናቀርባለን ። ከማኅበሩ ዋና ጽ/ቤት https://t.me/tobecharitable https://t.me/tobecharitable
إظهار الكل...
አንድነት በጎ አድ. ማኀበር

❤አቅመ ደካሞችን መርዳት፦ ሥነ ልቦናዊ እኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ውስጥ ያሉትን ሰዎች እንደርስላቸዋለን እንረዳቸዋለን።❤ አንድነት በጎ አድራጎት ማኅበር (አበአማ)❤