cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

የ ፀጋው ልጆች

የፀጋው ልጆች ነን በእምነት የዳንን እዚህ ቤት ፀጋ እና ምህረት ብቻ ይነገራል እግዚአብሔር የሰውን ልጆች ለማዳን የተጠቀመው ጥበብ ኢየሱስ ክርሰቶስ በደማቅ ይታያል ስለ እግዚአብሔር ፅድቅ 24 በቀን በሳምንት 7 ቀን በወር 30 ቀን በአመት 365 ቀን ስለ ኢየሱስ ብቻ በደማቅ ይወራል ይሰበካል ይነገራል በተጨማሪም 👉 መዝሙሮች ፅሁፎችን ግጥሞች ያገኙበታል ___________

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
3 710
المشتركون
+124 ساعات
+747 أيام
+11130 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
💢💢💢 Notcoin በተመጣጣኝ ዋጋ ልንገዛቹ መተናል notcoin ባሁን ሰዓት ተፈላጊነትን እያተረፈ የሚገኝ crypto currency እንደሆነ ይታወቃል ስለዚህ ያሎትን notcoin መሸጥ ካሰቡ 👉አንዱን notcoin be 2.15 ሂሳብ እንገዛዎታለን::       🪙100 notcoin =215 ብር       🪙1000 notcoin= 2150 ብር       🪙10000 notcoin= 21,500 ብር እንገዛለን telegram wallet verify ማድረግ አልቻላችሁ ወይም tonkeeper ላይ notcoin ያላችሁ መሸጥ የምትፈልጉ 👉 Inbox me 👉 Inbox me ✅ በእነዚህ user name መጥታችሁ ስትገበያዩ ገንዘባችሁ 100% ይሰጣችኋል @EtCurrency ✅ ክፍያው እንደ ስምምነታችሁ ይፈፀማል
340Loading...
02
አላህን ፈለኩት ኢየሱስን አገኘሁት ምስክርነት ||ከእስልምና ወደ ክርስትና || 〰️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️    🎙Nabeel Qureshi Amharic         〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️           🪐 ወንጌል ለአለም ሁሉ 🌍              ⚠️ሼር ያድርጉ ‼️     ✞●▬▬▬๑۩✞ ◒ ✞۩๑▬▬▬▬●✞  ━━━⊱📯✞•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•✞🍁⊰━━━ ━━━⊱📯✞•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•✞🍁⊰━━━ ━━━⊱📯✞•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•✞🍁⊰━━━           ✞●▬▬▬๑۩✞    ✞۩๑▬▬▬▬●✞                        ◒◒◒◒◒◒◒                             ◒◒◒◒                   🔺ይ🀄️ላ🀄️ሉን🔺                              🎯     ♡         ❍ㅤ      ⎙ㅤ  ⌲          ʲᵒᶦⁿ    ˡᶦᵏᵉ  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃ🔺 📼 360p, 💾 180.9MB
921Loading...
03
ተአምር ማርያም የመጽሐፉ ምንጭ / ደራሲው ማን ነው? ይድረስ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ  አማኞች ክፍል ሁለት ....(2) ተአምረ ማርያም በመጀመሪያ በግብጽ አገር ከመዓልቃ ከመንበረ ማርቆስ (እስክንድርያ ማለት ነው) የተገኘ በዐረብኛ ቋንቋ የተጻፈና በኋላ ወደ ግዕዝ ተተረጎመ የተባለ መጽሐፍ ነው። የጻፉት አባ አብርሃም፥ አባ ማርቆስና አባ ማቴዎስ የተባሉ [መነኮሳት] ሲሆኑ የጻፉትም ማርያም፥ አንዳንዴ ራሷ እየተገለጠች፥ ሌላ ጊዜ በሕልም፥ ሌላ ጊዜ በራእይ እየታየች እየተነጋገረቻቸው እንደሆነም በመቅድሙ ተጽፎአል። እነዚህ ሦስት መነኮሳት እነማን ስለመሆናቸው፥ መቼ ስለመኖራቸው፥ የት ስለመኖራቸው፥ የምን አገር ወይም የየትኛው ዐረብኛ ተናጋሪ አገር ሰዎች ስለመሆናቸው የሚናገርም ምንም ማብራሪያ በመጽሐፉ የለም። እነዚህ ጸሐፊዎች እነማን ናቸው ቢባል መታወቂያቸው ቢያንስ በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኝ መሆን ነበረበት፤ ግን የለም። ስለዚህ ስለ ደራሲዎቹ የምናውቀው ከስማቸው በቀር ሌላ የለም። በምዕ. 1 ደቅስዮስ የተባለ ሰው ታሪኳን ሲሰበስብ እንደተገለጠችለትና ስለጻፈላት እንዳመሰገነችውም ተጠቅሶአል። ይህ ደቅስዮስ ሰብሳቢም ጸሐፊም ተብሎአልና እንደ ሰብሳቢ ብቻ ሳይሆን ከነአባ አብርሃም ጋር እንደ ጸሐፊም የሚቆጠር ነው። በምዕ. 6 ደግሞ አንድ ሰው ሌላ መጽሐፍ፥ የፍልሰት መጽሐፍ እንዳገኘ ይናገራል። ቁ. 23 ላይ ይህን የጻፈ ዮሐንስ ነውም ይላል። ቁ. 18 ላይ እርሱ ራሱ የጻፈውን ነገረኝም ይላል። ስለዚህ ከነአባ አብርሃም በፊት የተጻፈ ያውም ዮሐንስ የተባለው ሐዋርያው ዮሐንስ ከሆነ፥ በሐዋርያው ዮሐንስ የተጻፈ የፍልሰት መጽሐፍም የነበረ ይመስላል። በምዕ. 7 ደግሞ ስንክሳርን በመጥቀስ ያንንም እንደ ምንጭ በመጥቀስ የማርያምን ዕርገት ይተርካል። ስለ ደራሲዎቹ ከስማቸው ውጪ ከመጽሐፉ ውስጥ የምናገኝላቸው ነገር የለም። ስምና ማዕረግ ብቻ ‘አባ እገሌ’ተብሎ ከመጠቀሱ በቀር ሌላ ያለመኖሩ ምንጩን ሆን ተብሎ የተድበሰበሰ ያደርገዋል። ‘አባ እገሌ’ደግሞ የመነኩሴ ሁሉ መጠሪያ ነው። በማን ዘመን መንግሥት ወይም በማን ዘመነ ጵጵስና ነበሩ? የት ነበሩ? እነዚህ ሰዎች ሌላ ምን ጻፉ? ቢባል አጥጋቢ ቀርቶ የማያጠግብም ማስረጃ አይገኝም። ምናልባት ኖሮ ቢሆን ከዚያ በመንደርደር የዘመኑን ታሪካዊ ስነ መለኮት በመቃኘት ነባራዊ እውነታ መጨበጥ ይቻል ነበር፤ ወይም ሌላ የጻፏቸው ሥራዎች ቢኖሩ የሰዎቹን ስነ መለኮታዊ አቋም በንጽጽር መገምገም ይቻል ነበር። ግን እነዚህ ነገሮች የሉም። የዐረብኛው የምንጭ ጽሑፍም መቼ እንደተጻፈ የሚያረጋግጥ ውጪያዊ ምስክር ወይም ውስጣዊ ማስረጃ አይገኝለትም። ከመጽሐፉ መግቢያ እንደሚገመተው የመጀመሪያውን የጻፉት በዐረብኛ ሳይሆን አይቀርም። እንደሚገመተው ያልኩት ግዕዙ ተተረጎመ የተባለው ከዐረብኛ መሆኑ እንጂ የምንጭ ቋንቋው ዐረብኛ ይሁን ወይም ራሱ ዐረብኛው ከሌላ ቋንቋ የተተረጎመ መሆኑን ስለማይናገር ነው። ከሆነ ዐረብኛ የግብጽ ቋንቋ የሆነውና ቅብጥ ወደ ኋላ ተገፍቶ ከመነጋገሪያ ቋንቋነት የተወገደው ከእስልምናና የዐረቦች ወረራና መስፋፋት በኋላ ስለሆነ ከ8ኛው ምዕት ዓመት በኋላ ይሆናል ማለት ነው። እንግዲህ በዐረብኛ መጻፋቸውና የተገኘው ከግብጽ መሆኑ የኢትዮጵያና የግብጽ አብያተ ክርስቲያናትን ቁርኝት ተንተርሶ አገሩን ግብጽ፥ ዘመኑንም ከእስልምና ወረራ በኋላ ጀምሮ እስከ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ባለው ጊዜ ነው ብሎ ሰፊ ግምት መቸር ይቻላል። በመቅድሙ የተነገረው ይህ የተተረጎመው መጽሐፍ የተገኘው ከመንበረ ማርቆስ መሆኑን ነው። ትርጉሙስ? ተአምረ ማርያም ተተረጎመ የተባለበት ዘመኑም ተጽፎአል። ግን ዋናው ከተጻፈ ከስንት ዘመናት በኋላ ስለመተርጎሙ ግምትም እንኳ መገመት አይቻልም። ተርጓሚዎቹ አባ ሚካኤልና አባ ገብርኤል የተባሉ ናቸው። አሁንም ከስማቸው ውጪ ስለሰዎቹ ከመጽሐፉ ውስጥ የምናገኘው ማንነታቸውን ገልጦ የሚያስረዳ ነገር የለም። ዘመኑስ? ተረጎሙት የተባለበት ጊዜ “ቆስጠንጢኖስ የተባለ ንጉሣችን በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን በነገሠም በ፯ ዓመት”ተብሎ ተጠቅሶአል። ቆስጠንጢኖስ ወይም ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ የነገሠው በኛ አቆጣጠር ከ፲፬፻፳፯-፲፬፻፷፩ ዓመተ ምሕረት ነው። የነገሠ 7ኛ ዓመቱ ፲፬፻፴፬ ዓ. ም. ነው ማለት ነው። በኋላ ላይ የምንጩን ድፍርስነት በተመለከተ አወዛጋቢና አጠያያቂ ነጥቦች አነሣለሁ። በአጭሩ ግን በመጽሐፉ ውስጥ ከተጻፈው የሚገኘው የተአምረ ማርያም ምንጭ፥ መነሻና የትርጉም ዘመን ይህ ነው። ክፍል ሦስት .....(3) የጸሐፊው / የጸሐፊዎቹ ባህርያት ፩]የተአምረ ማርያም ደራሲ እግዚአብሔርን የሚንቅ ሰው ነው። ይቀጥላል ........ Servant Mekete Debay ‌ሪስቶርሽን ክርስቲያን ሚንስትር ( Restoration Christian ministry) Tv ⛪️⛪️⛪️🔥🔥🔥🔥.........🇼‌🇪‌🇱‌🇱‌ 🇨‌🇴‌🇲‌🇪‌.......... https://t.me/Nn4F7fF https://t.me/Nn4F7fF
941Loading...
04
ተአምረ    ማርያም ምንድነው   ነው? ክፍል አንድ ....(1) ይድረስ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ  አማኞች ተአምረ    ማርያም   የተባለው   መጽሐፍ   እንደ   ስያሜው ሁሉ   ማርያም   እንዳደረገቻቸው የሚነገሩ   የብዙ ተአምራት    መድብል   ነው።   ከተአምራቱ   በጣም   ጥቂቱን ሕጻኑ   ኢየሱስ ያደረጋቸው   ሲሆኑ   ብዙዎቹን   ማርያምና የማርያም   የተለያዩ   ስዕሎች   ናቸው   ያደረጉት።     አንዳንዱ ምዕራፍ   ምንም   ተአምርነት   የሌለበት፥   የተደረጉ   ነገሮች የተዘገቡበት    ዘገባ ቢሆኑም   በእያንዳንዱና   በሁሉም ምዕራፎች   መግቢያ   ወይም   እናት   ላይ   ማርያም ያደረገቻቸው    ተአምራት   እንደሆኑ   በቀይ   ቀለም   እየተጻፈ በአንቀጽ    ተቀምጦአል። ተአምር   ባልሆኑት   ላይ   በእናቱ   የማርያም   ተአምር   መሆኑን   መጻፉ   የግድ   መሆን ስላለበት    የተደረገ    ይመስላል።   ለምሳሌ፥   ሁለተኛው ተአምር   ወይም   ምዕራፍ   ማርያም ስለ   መጸነሷና   ስለ ልደቷ    የተነገረ    ሲሆን   ያው   የግዴታ   ልማድ   ሆኖ   ክብርት እመቤታችን   ያደረገችው   ተአምር   ተብሎ   ተጽፎአል።ይህ   ልማዳዊ   ብቻ   አጻጻፍ ካልሆነ   በቀር   እንደ   ምዕራፍ 2    መግቢያ   ማርያም   ገና   ከመጽጸነሷና   ከመወለዷ   በፊትም ተአምር   ታደርግ   ነበርና   ከልደቷ   በፊትም   ቀዳሚ ኅልውና   ነበራት   ማለትም   ሊሆን ነው። ከሆነ ዘላለማዊት ናት ሊሰኝም ነው ይህ ደግሞም ኑፋቄ ነው ።    👍👍👍👍👍👍👍👍 ✍servant  Mekete Debay ‌ሪስቶርሽን ክርስቲያን ሚንስትር ( Restoration Christian ministry) Tv ⛪️⛪️⛪️🔥🔥🔥🔥.........🇼‌🇪‌🇱‌🇱‌ 🇨‌🇴‌🇲‌🇪‌.......... ክፍል ሁለት ...(2) የመጽሐፉ ምንጭ / ደራሲው ማን ነው?  ይቀጥላል ..........👆👆👆👆👆 https://t.me/Nn4F7fF https://t.me/Nn4F7fF
742Loading...
05
ለ ቻናል ባለቤቶች የተዘጋጀ መወያያ ግሩፕ ነው ሁላችንም ቻናል የለን ብቻ እንቀላቀል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+tDFHTno0tDQ2MmZk
430Loading...
06
👉ምን አይነት ቻናል ይፈልጋሉ? ‽🤔 👉What kind of channel do you want? ‽🤔 👉Chaanaalii akkamii barbaadda? ‽🤔 wave @seer_lewi
950Loading...
07
Billionaire 💰🤑 መሆን ከፈለጉ አንድ አስገረም መንገድ ልንገራችሁ ተጠቀሙበት 👇👇Step 1 👇👇 የምለውን በመጫን ይጀምሩ 10 minute left 👈👈👈
500Loading...
08
👉ምን አይነት ቻናል ይፈልጋሉ? ‽🤔 👉What kind of channel do you want? ‽🤔 👉Chaanaalii akkamii barbaadda? ‽🤔 wave @seer_lewi
1110Loading...
09
የፖርኖግራፊ እስራትን ለመስበር የሚረዱ አስር መንገዶች
640Loading...
10
የፖርኖግራፊ እስራትን ለመስበር የሚረዱ አስር መንገዶች
180Loading...
11
ሰላም ወዳጆቼ አንድ ድንቅ ቻናል ላስተዋውቃችሁ ለመንፈሳዊ ህይወታችሁ በጣም የሚጠቅም ስለሆነ ማንም join ሳይል እንዳያልፍ button ነክታችሁ መቀላቀል ትችላላችሁ
320Loading...
12
👉ምን አይነት ቻናል ይፈልጋሉ? ‽🤔 👉What kind of channel do you want? ‽🤔 👉Chaanaalii akkamii barbaadda? ‽🤔 wave @seer_lewi
430Loading...
13
የማንን ሙሉ አልበም ወይም ነጠላ ይፈልጋሉ የፈለጉትን የዘማሪ ስም ይምረጡ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇
590Loading...
14
የማንን መዝሙር ይፈልጋሉ???
220Loading...
15
የማንን መዝሙር ይፈልጋሉ???
540Loading...
16
Notcoin በ እጥፍ ጨምሮአል እናም ልቀንስ ስለምችል ፈጥነችሁ ብትሻጡት መልካም ነው ወደ ብር መቀየር ያልቻለችው መቀየር የምትፈልጉት ከለችሁ አሁኑኑ መቀየር ትችላላችሁ እኔ እገዛለሁ በ @seer_lewi አነግሩኝ
190Loading...
17
Notcoin በ እጥፍ ጨምሮአል እናም ልቀንስ ስለምችል ፈጥነችሁ ብትሻጡት መልካም ነው ወደ ብር መቀየር ያልቻለችው መቀየር የምትፈልጉት ከለችሁ አሁኑኑ መቀየር ትችላላችሁ እኔ እገዛለሁ በ @EtCurrency አነግሩኝ
860Loading...
18
Media files
2613Loading...
19
Media files
2512Loading...
20
Media files
2662Loading...
21
Media files
2572Loading...
22
Media files
2652Loading...
23
Media files
2642Loading...
24
Media files
2562Loading...
25
Media files
2502Loading...
26
Media files
2163Loading...
27
Media files
2363Loading...
28
Media files
2462Loading...
29
Media files
2083Loading...
30
.                   ILAALI                     °°°°°°°°           ዘማሪ ይትባረክ ታምሩ           °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°   New Amazing Gospel Song         🎼  𝙟𝙤𝙞𝙣👇 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚  🎼   ➥ @Yemezimur_Maikel   ➥ @Yemezimur_Maikel
2471Loading...
31
በእየሱስ አዳኝነት ተምነለህ በ አማላጅነቱስ????????
1700Loading...
32
Notcoin በ እጥፍ ጨምሮአል እናም ልቀንስ ስለምችል ፈጥነችሁ ብትሻጡት መልካም ነው ወደ ብር መቀየር ያልቻለችው መቀየር የምትፈልጉት ከለችሁ አሁኑኑ መቀየር ትችላላችሁ እኔ እገዛለሁ በ @EtCurrency አነግሩኝ
290Loading...
33
https://t.me/Hamster_kombat_bot/start?startapp=kentId1955662739 Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop! 💸 2k Coins as a first-time gift 🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
530Loading...
34
ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ኀይል የሌለውን ምንኛ ረዳኸው! ደካማውንስ ምንኛ አዳንኸው! ጥበብ የሌለውን ምንኛ መከርኸው! ታላቅ ዕውቀትንስ ምንኛ ገለጥህለት! ይህን ቃል እንድትናገር የረዳህ ማን ነው? የማንስ መንፈስ በአንደበትህ ተጠቀመ? “ከውሆችና በውስጣቸው ከሚኖሩ በታች ያሉ፣ የሙታን መንፈስ በጭንቅ ላይ ናቸው። ሲኦል በእግዚአብሔር ፊት ዕራቍቷን ናት፤ የጥፋትንም ስፍራ የሚጋርድ የለም። የሰሜንን ሰማይ በሕዋው ላይ ዘረጋው፤ ምድርንም እንዲያው በባዶው ላይ አንጠለጠላት። ውሆችን በደመናዎቹ ይጠቀልላል፤ ክብደታቸውም ደመናዎቹን አይሸነቍርም። ደመናዎቹን በላዩ ዘርግቶ፣ የሙሉውን ጨረቃ ፊት ይጋርዳል። ለብርሃንና ለጨለማ ድንበር ይሆን ዘንድ፣ በውሆች ላይ የአድማስ ክበብ አበጀ። የሰማይ ምሰሶዎች ይንቀጠቀጣሉ፤ በተግሣጹም ይደነግጣሉ። በኀይሉ ባሕርን ያናውጣል፤ በጥበቡም ረዓብን ይቈራርጣል። በእስትንፋሱ ሰማያትን አጠራ፤ እጁም ተወርዋሪውን እባብ ወጋች። እነዚህ የሥራው ዳር ዳር ናቸው፤ ስለ እርሱ የሰማነው ምንኛ አነስተኛ ነው! የኀይሉንስ ነጐድጓድ ማን ሊያስተውል ይችላል?”” ኢዮብ 26:1-14
3072Loading...
35
ብዙወቻችን የምናውቀው ነገር ግን የልተጠቀምንበትን ገንዘብ 🏦🤑 የምታገኙበትን መንገድ ለሰየቹ 👇👇ጀምር👇👇 የምለውን ተጭነችሁ ተከተሉኝ
550Loading...
36
t.me/BlumCryptoBot/app?startapp=ref_joSAgyuDsj Join me on Blum and let's earn together! Use my invite link to join the fun. 🌟
1150Loading...
37
https://t.me/hamster_kombaT_bot/start?startapp=kentId6839563688
1290Loading...
38
የምትወዱት Tv መርጣችሁ ሙሉውን ፕሮግራም መከታተል ትችላላችሁ 👇👇👇👇👇
820Loading...
39
online ለሆናችሁ ብቻ በኢትዮጵያ 🇪🇹 ተወዳጅነትን ያገኙ የቴሌግራም ቻናል ላስተዋውቃችሁ ከ1ሺ በላይ ተከታይ ያለችው በ @seer_lewi አነግሩኝ
250Loading...
40
🛑🛑🛑🛑BREAKING NEWS 🤑🤑አሁን Online ላላችሁ ብቻ 💸የካርድ ሽልማት አለ። ካርዱ ሊለቀቅ ❽ ደቂቃ ብቻ ነው የቀረው Join ብላችሁ ጠብቁ ማየት ማመን ነው👑
390Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
💢💢💢 Notcoin በተመጣጣኝ ዋጋ ልንገዛቹ መተናል notcoin ባሁን ሰዓት ተፈላጊነትን እያተረፈ የሚገኝ crypto currency እንደሆነ ይታወቃል ስለዚህ ያሎትን notcoin መሸጥ ካሰቡ 👉አንዱን notcoin be 2.15 ሂሳብ እንገዛዎታለን::       🪙100 notcoin =215 ብር       🪙1000 notcoin= 2150 ብር       🪙10000 notcoin= 21,500 ብር እንገዛለን telegram wallet verify ማድረግ አልቻላችሁ ወይም tonkeeper ላይ notcoin ያላችሁ መሸጥ የምትፈልጉ 👉 Inbox me 👉 Inbox me ✅ በእነዚህ user name መጥታችሁ ስትገበያዩ ገንዘባችሁ 100% ይሰጣችኋል @EtCurrency ✅ ክፍያው እንደ ስምምነታችሁ ይፈፀማል
إظهار الكل...
51:46
Video unavailableShow in Telegram
إظهار الكل...
አላህን_ፈለኩት_ኢየሱስን_አገኘሁት_ምስክርነት_ከእስልምና_ወደ_ክርስትና_Nabeel_Qureshi_.mp4180.48 MB
👌 2
ተአምር ማርያም የመጽሐፉ ምንጭ / ደራሲው ማን ነው? ይድረስ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ  አማኞች ክፍል ሁለት ....(2) ተአምረ ማርያም በመጀመሪያ በግብጽ አገር ከመዓልቃ ከመንበረ ማርቆስ (እስክንድርያ ማለት ነው) የተገኘ በዐረብኛ ቋንቋ የተጻፈና በኋላ ወደ ግዕዝ ተተረጎመ የተባለ መጽሐፍ ነው። የጻፉት አባ አብርሃም፥ አባ ማርቆስና አባ ማቴዎስ የተባሉ [መነኮሳት] ሲሆኑ የጻፉትም ማርያም፥ አንዳንዴ ራሷ እየተገለጠች፥ ሌላ ጊዜ በሕልም፥ ሌላ ጊዜ በራእይ እየታየች እየተነጋገረቻቸው እንደሆነም በመቅድሙ ተጽፎአል። እነዚህ ሦስት መነኮሳት እነማን ስለመሆናቸው፥ መቼ ስለመኖራቸው፥ የት ስለመኖራቸው፥ የምን አገር ወይም የየትኛው ዐረብኛ ተናጋሪ አገር ሰዎች ስለመሆናቸው የሚናገርም ምንም ማብራሪያ በመጽሐፉ የለም። እነዚህ ጸሐፊዎች እነማን ናቸው ቢባል መታወቂያቸው ቢያንስ በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኝ መሆን ነበረበት፤ ግን የለም። ስለዚህ ስለ ደራሲዎቹ የምናውቀው ከስማቸው በቀር ሌላ የለም። በምዕ. 1 ደቅስዮስ የተባለ ሰው ታሪኳን ሲሰበስብ እንደተገለጠችለትና ስለጻፈላት እንዳመሰገነችውም ተጠቅሶአል። ይህ ደቅስዮስ ሰብሳቢም ጸሐፊም ተብሎአልና እንደ ሰብሳቢ ብቻ ሳይሆን ከነአባ አብርሃም ጋር እንደ ጸሐፊም የሚቆጠር ነው። በምዕ. 6 ደግሞ አንድ ሰው ሌላ መጽሐፍ፥ የፍልሰት መጽሐፍ እንዳገኘ ይናገራል። ቁ. 23 ላይ ይህን የጻፈ ዮሐንስ ነውም ይላል። ቁ. 18 ላይ እርሱ ራሱ የጻፈውን ነገረኝም ይላል። ስለዚህ ከነአባ አብርሃም በፊት የተጻፈ ያውም ዮሐንስ የተባለው ሐዋርያው ዮሐንስ ከሆነ፥ በሐዋርያው ዮሐንስ የተጻፈ የፍልሰት መጽሐፍም የነበረ ይመስላል። በምዕ. 7 ደግሞ ስንክሳርን በመጥቀስ ያንንም እንደ ምንጭ በመጥቀስ የማርያምን ዕርገት ይተርካል። ስለ ደራሲዎቹ ከስማቸው ውጪ ከመጽሐፉ ውስጥ የምናገኝላቸው ነገር የለም። ስምና ማዕረግ ብቻ ‘አባ እገሌ’ተብሎ ከመጠቀሱ በቀር ሌላ ያለመኖሩ ምንጩን ሆን ተብሎ የተድበሰበሰ ያደርገዋል። ‘አባ እገሌ’ደግሞ የመነኩሴ ሁሉ መጠሪያ ነው። በማን ዘመን መንግሥት ወይም በማን ዘመነ ጵጵስና ነበሩ? የት ነበሩ? እነዚህ ሰዎች ሌላ ምን ጻፉ? ቢባል አጥጋቢ ቀርቶ የማያጠግብም ማስረጃ አይገኝም። ምናልባት ኖሮ ቢሆን ከዚያ በመንደርደር የዘመኑን ታሪካዊ ስነ መለኮት በመቃኘት ነባራዊ እውነታ መጨበጥ ይቻል ነበር፤ ወይም ሌላ የጻፏቸው ሥራዎች ቢኖሩ የሰዎቹን ስነ መለኮታዊ አቋም በንጽጽር መገምገም ይቻል ነበር። ግን እነዚህ ነገሮች የሉም። የዐረብኛው የምንጭ ጽሑፍም መቼ እንደተጻፈ የሚያረጋግጥ ውጪያዊ ምስክር ወይም ውስጣዊ ማስረጃ አይገኝለትም። ከመጽሐፉ መግቢያ እንደሚገመተው የመጀመሪያውን የጻፉት በዐረብኛ ሳይሆን አይቀርም። እንደሚገመተው ያልኩት ግዕዙ ተተረጎመ የተባለው ከዐረብኛ መሆኑ እንጂ የምንጭ ቋንቋው ዐረብኛ ይሁን ወይም ራሱ ዐረብኛው ከሌላ ቋንቋ የተተረጎመ መሆኑን ስለማይናገር ነው። ከሆነ ዐረብኛ የግብጽ ቋንቋ የሆነውና ቅብጥ ወደ ኋላ ተገፍቶ ከመነጋገሪያ ቋንቋነት የተወገደው ከእስልምናና የዐረቦች ወረራና መስፋፋት በኋላ ስለሆነ ከ8ኛው ምዕት ዓመት በኋላ ይሆናል ማለት ነው። እንግዲህ በዐረብኛ መጻፋቸውና የተገኘው ከግብጽ መሆኑ የኢትዮጵያና የግብጽ አብያተ ክርስቲያናትን ቁርኝት ተንተርሶ አገሩን ግብጽ፥ ዘመኑንም ከእስልምና ወረራ በኋላ ጀምሮ እስከ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ባለው ጊዜ ነው ብሎ ሰፊ ግምት መቸር ይቻላል። በመቅድሙ የተነገረው ይህ የተተረጎመው መጽሐፍ የተገኘው ከመንበረ ማርቆስ መሆኑን ነው። ትርጉሙስ? ተአምረ ማርያም ተተረጎመ የተባለበት ዘመኑም ተጽፎአል። ግን ዋናው ከተጻፈ ከስንት ዘመናት በኋላ ስለመተርጎሙ ግምትም እንኳ መገመት አይቻልም። ተርጓሚዎቹ አባ ሚካኤልና አባ ገብርኤል የተባሉ ናቸው። አሁንም ከስማቸው ውጪ ስለሰዎቹ ከመጽሐፉ ውስጥ የምናገኘው ማንነታቸውን ገልጦ የሚያስረዳ ነገር የለም። ዘመኑስ? ተረጎሙት የተባለበት ጊዜ “ቆስጠንጢኖስ የተባለ ንጉሣችን በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን በነገሠም በ፯ ዓመት”ተብሎ ተጠቅሶአል። ቆስጠንጢኖስ ወይም ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ የነገሠው በኛ አቆጣጠር ከ፲፬፻፳፯-፲፬፻፷፩ ዓመተ ምሕረት ነው። የነገሠ 7ኛ ዓመቱ ፲፬፻፴፬ ዓ. ም. ነው ማለት ነው። በኋላ ላይ የምንጩን ድፍርስነት በተመለከተ አወዛጋቢና አጠያያቂ ነጥቦች አነሣለሁ። በአጭሩ ግን በመጽሐፉ ውስጥ ከተጻፈው የሚገኘው የተአምረ ማርያም ምንጭ፥ መነሻና የትርጉም ዘመን ይህ ነው። ክፍል ሦስት .....(3) የጸሐፊው / የጸሐፊዎቹ ባህርያት ፩]የተአምረ ማርያም ደራሲ እግዚአብሔርን የሚንቅ ሰው ነው። ይቀጥላል ........ Servant Mekete Debay ‌ሪስቶርሽን ክርስቲያን ሚንስትር ( Restoration Christian ministry) Tv ⛪️⛪️⛪️🔥🔥🔥🔥.........🇼‌🇪‌🇱‌🇱‌ 🇨‌🇴‌🇲‌🇪‌.......... https://t.me/Nn4F7fF https://t.me/Nn4F7fF
إظهار الكل...
‌ሪስቶሬሽን ክርስቲያን ሚንስትር ( Restoration Christian ministry) Tv መከተ ደባይ⛪️🔥🔥🇼‌🇪‌🇱‌🇱‌ 🇨‌🇴‌🇲‌🇪‌( RCM )TV

🇼‌🇪‌🇱‌🇱‌ 🇨‌🇴‌🇲‌🇪 ‌ሪስቶሬሽን ማለት ማፍረስ ማለት አይደለም ይልቁን የፈረሰውን መገንባት መልሶ ማቆምማለት ነው ። አስተያየት ከልት መከተ ደባይ በ0979520917/0985107568 አላማ 1.የእግዚአብሔርን ቃል (የወንጌሉን) እውነት ። አገልግሎት ለመርዳት CBE 1000289887408

ተአምረ    ማርያም ምንድነው   ነው? ክፍል አንድ ....(1) ይድረስ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ  አማኞች ተአምረ    ማርያም   የተባለው   መጽሐፍ   እንደ   ስያሜው ሁሉ   ማርያም   እንዳደረገቻቸው የሚነገሩ   የብዙ ተአምራት    መድብል   ነው።   ከተአምራቱ   በጣም   ጥቂቱን ሕጻኑ   ኢየሱስ ያደረጋቸው   ሲሆኑ   ብዙዎቹን   ማርያምና የማርያም   የተለያዩ   ስዕሎች   ናቸው   ያደረጉት።     አንዳንዱ ምዕራፍ   ምንም   ተአምርነት   የሌለበት፥   የተደረጉ   ነገሮች የተዘገቡበት    ዘገባ ቢሆኑም   በእያንዳንዱና   በሁሉም ምዕራፎች   መግቢያ   ወይም   እናት   ላይ   ማርያም ያደረገቻቸው    ተአምራት   እንደሆኑ   በቀይ   ቀለም   እየተጻፈ በአንቀጽ    ተቀምጦአል። ተአምር   ባልሆኑት   ላይ   በእናቱ   የማርያም   ተአምር   መሆኑን   መጻፉ   የግድ   መሆን ስላለበት    የተደረገ    ይመስላል።   ለምሳሌ፥   ሁለተኛው ተአምር   ወይም   ምዕራፍ   ማርያም ስለ   መጸነሷና   ስለ ልደቷ    የተነገረ    ሲሆን   ያው   የግዴታ   ልማድ   ሆኖ   ክብርት እመቤታችን   ያደረገችው   ተአምር   ተብሎ   ተጽፎአል።ይህ   ልማዳዊ   ብቻ   አጻጻፍ ካልሆነ   በቀር   እንደ   ምዕራፍ 2    መግቢያ   ማርያም   ገና   ከመጽጸነሷና   ከመወለዷ   በፊትም ተአምር   ታደርግ   ነበርና   ከልደቷ   በፊትም   ቀዳሚ ኅልውና   ነበራት   ማለትም   ሊሆን ነው። ከሆነ ዘላለማዊት ናት ሊሰኝም ነው ይህ ደግሞም ኑፋቄ ነው ።    👍👍👍👍👍👍👍👍 ✍servant  Mekete Debay ‌ሪስቶርሽን ክርስቲያን ሚንስትር ( Restoration Christian ministry) Tv ⛪️⛪️⛪️🔥🔥🔥🔥.........🇼‌🇪‌🇱‌🇱‌ 🇨‌🇴‌🇲‌🇪‌.......... ክፍል ሁለት ...(2) የመጽሐፉ ምንጭ / ደራሲው ማን ነው?  ይቀጥላል ..........👆👆👆👆👆 https://t.me/Nn4F7fF https://t.me/Nn4F7fF
إظهار الكل...
‌ሪስቶሬሽን ክርስቲያን ሚንስትር ( Restoration Christian ministry) Tv መከተ ደባይ⛪️🔥🔥🇼‌🇪‌🇱‌🇱‌ 🇨‌🇴‌🇲‌🇪‌( RCM )TV

🇼‌🇪‌🇱‌🇱‌ 🇨‌🇴‌🇲‌🇪 ‌ሪስቶሬሽን ማለት ማፍረስ ማለት አይደለም ይልቁን የፈረሰውን መገንባት መልሶ ማቆምማለት ነው ። አስተያየት ከልት መከተ ደባይ በ0979520917/0985107568 አላማ 1.የእግዚአብሔርን ቃል (የወንጌሉን) እውነት ። አገልግሎት ለመርዳት CBE 1000289887408

ለ ቻናል ባለቤቶች የተዘጋጀ መወያያ ግሩፕ ነው ሁላችንም ቻናል የለን ብቻ እንቀላቀል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+tDFHTno0tDQ2MmZk
إظهار الكل...
Christian wave folder

꧁𓊈𒆜𝕝𝕖𝕨𝕚𒆜𓊉꧂ invites you to join this group on Telegram.

Photo unavailableShow in Telegram
👉ምን አይነት ቻናል ይፈልጋሉ? ‽🤔 👉What kind of channel do you want? ‽🤔 👉Chaanaalii akkamii barbaadda? ‽🤔 wave @seer_lewi
إظهار الكل...
🎸🎸የመዝሙር🎷🎷
✝✝የስብከት☦☦
🛐🛐የጸሎት🛐🛐
🚸የወጣቶች 🚸
🔞🔞የምክር 🚷🚷
🈯️💹በተለየዩ ቋንቋዎች🈹🈲
🈴የአማርኛ 🈴
🅾Affan Oromo🅾
🈂የትግርኛ🈂
🛗በደቡብ ቋንቋዎች🛗
🚾Hadyyisa🛅
🆖ጉራግኛ🆖
🛜Kambatissa🛜
🈸Wolayitigna🈸
🉑Gamogna🉑
🈳Gediogna🈳
🌐🌐ሁሉንም አንድ ላይ🌐🌐
Billionaire 💰🤑 መሆን ከፈለጉ አንድ አስገረም መንገድ ልንገራችሁ ተጠቀሙበት 👇👇Step 1 👇👇 የምለውን በመጫን ይጀምሩ 10 minute left 👈👈👈
إظهار الكل...
Step 1
Photo unavailableShow in Telegram
👉ምን አይነት ቻናል ይፈልጋሉ? ‽🤔 👉What kind of channel do you want? ‽🤔 👉Chaanaalii akkamii barbaadda? ‽🤔 wave @seer_lewi
إظهار الكل...
🎸🎸የመዝሙር🎷🎷
✝✝የስብከት☦☦
🛐🛐የጸሎት🛐🛐
🚸የወጣቶች 🚸
🔞🔞የምክር 🚷🚷
🈯️💹በተለየዩ ቋንቋዎች🈹🈲
🈴የአማርኛ 🈴
🅾Affan Oromo🅾
🈂የትግርኛ🈂
🛗በደቡብ ቋንቋዎች🛗
🚾Hadyyisa🛅
🆖ጉራግኛ🆖
🛜Kambatissa🛜
🈸Wolayitigna🈸
🉑Gamogna🉑
🈳Gediogna🈳
🌐🌐ሁሉንም አንድ ላይ🌐🌐
Photo unavailableShow in Telegram
የፖርኖግራፊ እስራትን ለመስበር የሚረዱ አስር መንገዶች
إظهار الكل...
PART 1
Photo unavailableShow in Telegram
የፖርኖግራፊ እስራትን ለመስበር የሚረዱ አስር መንገዶች
إظهار الكل...
PART 1