Bashewam Primary & Junior School 1-8
الذهاب إلى القناة على Telegram
2 753
المشتركون
+224 ساعات
+17 أيام
+4530 أيام
أرشيف المشاركات
ባሸዋም ትምህርት ቤት የወላጅ ትምህርት ቤት የግንኙነት ቀን
ለተከበሩ የተማሪ
ወላጅ አሳዳጊ/
ቀን 11/06/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
ጉዳዩ - የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሜስተር የወላጅ ት/ቤት የግንኙነት ጊዜ ጥሪን ይመለከታል
የባሸዋም ትምህርት ቤት የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሜስተር የወላጅ ትምህርት ቤት ግንኙነ ( OPEN HOUSE DAY) ቅዳሜ የካቲት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ይከናወናል፡፡ በመሆኑም በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡30 በልጅዎ መማሪያ ክፍል ተገኝተዉ ስለ ልጅዎ መማርና ባህርይ ሁኔታ ከመምህራን ጋር በመወያየትና በሁለተኛዉ ሴሜስተር _ ለመማር ማስተማሩ ሂደት መሻሻል የበኩልዎን አስተያየት በመስጠት የልጅዎን የዉጤት መግለጫ ሪፖርት ካርድ እንዲወስዱ በአክብሮት ጠርተንዎታል፡፡
ከሰላምታ ጋር!
ማሳሰቢያ፡ እባክዎ የትምህርት ቤት ክፍያ አስከ የካቲት 2017 ዓ.ም ድረስ ያለዉን ማጠናቀቅዎን ያረጋግጡ ፡፡
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ፡ እንደሚታወቀው የት/ቤት ክፍያ ለመቀበል ባንኮች በየወሩ፡በትምህርትቤታችን ውስጥ ፡እስከ ቀን 10 እንደሚገኙ ይታወቃል በተጨማሪም፡በነገዉ ዕለት 11/06/2017ዓ.ምእንደሚገኙ እየገለፅን፡ ወርሃዊ፣የትራንስፖርት እና የቅዳሜ ድጋፋ ት/ት(tutotial)ክፍያ በወቅቱ እንዲከፍሉ በጥቅ እናሳስባለን።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
