Bashewam Primary & Junior School 1-8
الذهاب إلى القناة على Telegram
2 940
المشتركون
+624 ساعات
+577 أيام
+15730 أيام
أرشيف المشاركات
ተማሪዎች ውጤታቸውን ይህንን ማስፈንጠሪያ https://aa.ministry.et/#/result በመጫን መመልከት ይችላሉ።
Repost from አዲስ ነገር መረጃ
ተማሪዎች ውጤታቸው መመልከት ይችላሉ።
በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ ተደርጓል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ይህንን ማስፈንጠሪያ https://aa.ministry.et/#/result በመጫን መመልከት ይችላሉ።
@Addis_News
@Addis_News
👉🏆 ላለፉት አምስት ቀናት ከ ሰኔ 08-12/20108 ዓ.ም ሲሰጥ የቆየዉ የ2018 ዓ.ም የ 6ኛ እና የ 8ኛ ክፍል መልቀቂያ (ሚኒስትሪ) ፈተና በዛሬው ዕለት ሰኔ 12/2018 ዓ.ም በሰላም ተጠናቋል። 🏆 🏆❤️ 🙏🙏🙏
👉 ተማሪዎች ዝግጁ ሆነው በሰዓት እንዲደርሱ ክትትል ላደረጋችሁ ዉድ ወላጆች ፣ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ተማሪዎቹን ለፈተና ለማብቃት ንቁ ተሳትፎና የላቀ ሚና ላበረከታችሁ ዉድ-መ/ራን፣ ርዕሳነ መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ በፈተና ወቅት ያለምንም ስጋት ተማሪዎቻችንን ወደ ፈተና ጣቢያ ወስደን እንድንመልስ የሰርቨስ አገልግሎት በደስታ ፍቃድ ለሰጡን የት/ቤቱ መስራች እና ዋና አስተዳዳሪ አቶ በርታ ስፍር እንዲሁም የተቀላጠፈ የትራንስፖር አግልግሎት ለሰጣችሁ ሾፌሮች በትምህርት ቤቱ ስም እጅግ በጣም ከልብ እናመሰግናለን!!!🙏🙏🙏
👉 🏆መልካም ውጤት ለተማሪዎቻችን!!!🏆🏆🏆❤️
ት /ቤቱ
👉ጉዳዩ :- የቀጣይ የድርጊት መርሃ-ግብር ማሳወቅን ይመለከታል::❤️🏆
🙏 በቅድሚያ ለተከበራችሁ ዉድ ተማሪዎቻችን እንኳን በሰላም እና በጤና ለ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ሚኒስትሪ ፈተና አደረሳችሁ እያልን ከላይ ባለው የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት :-
✍️ሐሙስ ሰኔ 11/2018 ዓ.ም የሚጀምረዉ ፈተና የሚጠናቀቀዉ 10:00 ሰዓት ስለሆነ ምሳ ይዞ መምጣት ይጠበቅባችኅል::
✍️አርብ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም 5:00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል:: ስለሆነም እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃችሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እናሳውቃለን::
ማሳሰቢያ:-
✍ ዉድ ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ወደ ፈተና ጣቢያ ለመሄድ ምቹ እንዲሆን ት/ቤቱ ሰርቪስ ያዘጋጃ ሰልሆነ እንዳያመልጣችሁ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች ጠዋት 1:30 ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል።
✍ በፈተና ቀናት የት/ቤቱን ዋና ዩኒፎርም መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ ማታ ከመኝታ ሰዓት በፊት አዘጋጅታችሁ ስትመጡ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ወላጆች ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ ይሁን ።
🏆 ❤️ የምንወዳችሁ እና የምናከብራችሁ ዉድ የ8ኛ ከፍል ተማሪዎቻችን መልካም ጊዜ ነበረን...🙏❤️🏆
❤️🏆መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !❤️🏆
ት/ቤቱ
🏆 ❤️ We had a great time with our beloved and respected 8th grade students 🙏
❤️🏆Have a great exam season!❤️🏆🏆
👉ማሳሰቢያ:- የት/ቤቱን ሰርቪስ ለምትጠቀሙ ዉድ ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ::
ጉዳዩ:- ከተማ አቀፍ ፈተና ለሚፈተኑ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ትብብር እንድታደርጉ ስለመጠየቅ::
ከላይ እንደተገለፀዉ የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከሰኔ 08-12/2018 ዓ. ም ከተማ አቀፍ ፈተና የሚፈተኑ መሆኑ ይታወቃል:: ስለሆነም ተፈታኝ ተማሪዎችን ከጠቱ 2:00 በፊት ወደ መፈተኛ ጣቢያ በሰርቭስ መዉሰድ እንድንችል እናንተ ከዚህ በፊት ከቤት ወጥታችሁ ሰርቭስ ከምትጠብቁበት ሰዓት ቀደም ብላችሁ በመዉጣት ሹፌሮችን እንድትጠብቁና ለተፈታኝ እህት ወንድሞቻችሁ አስፈላጊዉን ትብብር እንድታደርጉ በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን::
ባሸዋም ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
የ2018 ዓ.ም ከ1ኛ-4ኛ ክፍል አራተኛ ሩብ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና መርሀ ግብር
ማሳሰቢያ ፡-
1.ፈተና የሚሰጠው ከ2፡30 እስከ 6፡20 ነው፡፡
2. ተማሪ ልጆዎ እንዲያጠና/እንድታጠና ያድርጉ፡፡
3. የትምህርት ቤት ክፍያ ያልከፈላችሁ የተማሪ ወላጆች እስከ ሰኔ 10 /2018 ዓ.ም ያለብዎትን ውዝፍ ክፍያ እንዲከፍሉ
እናሳስባለን ፡፡
4. በፈተና ቀናት ተማሪዎች የሚያስፈልጓቸውን የትምህርት ቁሳቁስ አሟልተው እንዲመጡ እናሳስባለን፡፡
5. ተማሪዎች ያለ በቂ ምክንያት ወይም ያለ ሐኪም ማስረጃ በፈተና ጊዜ መቅረት አይቻልም፡፡
6. ማክሰኞ 16/10/2018 ዓ.ም መምህራን ፈተና የሚያርሙበት ቀን ሲሆን ለተማሪ ትምህርት ዝግ ይሆናል ፡፡
7. ረቡዕ 17/10/2018 ዓ.ም የፈተና ወረቀት የሚመለስበት እና ተማሪዎች ከመምህራኖቻቸው ጋር ውጤት የሚናበቡበት ቀን ይሆናል ፡፡
ት/ቤቱ
