cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Bethel primary school

Bethel primary school discussion group

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
230
المشتركون
+124 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
+1530 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ለጊዜው የመጣው እና መደራጀት የሚችሉት sheet 1 ላይ ያሉ ብቻ ናቸው። 2 & 3 በቀጣይ ይጠብቃሉ። በመሆኑም "የመጣ" በሚለው sheet 1 ላይ ያላችሁ እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም ድረስ ኮ/ቀ/ክ/ከተማ (ቤተል) 6ኛ ፎቅ ቤቶች ማደራጃ ፅ/ቤት አስፈላጊውን ማስረጃ /originals ጨምሮ ይዛችሁ በመቅረብ እንድትመዘገቡ ስንል እናሳውቃለን። የኮ/ቀ/ክ/ከተማ መ/ራን ማህበር
إظهار الكل...
👍 2
mederajtene betemelekete (2).xlsx0.73 KB
Photo unavailableShow in Telegram
የ2017 የትምህርት ዘመን የተከለሰ የትምህርት ካላንደር
إظهار الكل...
መምህራን በማህበር ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ የተጀመረው ምዝገባ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም የሚጠናቀቅ በመሆኑ እስካሁን ያልተመዘገቡ መምህራን እድሉን በአግባቡ እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበ ፡፡ (ሰኔ11/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም ከከተማው እና ከክፍለከተማ የመምህራን ማህበር አመራሮች ጋር በመሆን መምህራን በማህበር ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ለማስቻል እየተከናወኑ በሚገኙ ተግባራት ዙሪያ ውይይት አካሂዱዋል፡፡ መምህራን የቤት ባለቤት በመሆን የተጣለባቸውን ትውልድ መገንባት ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ ከተያዙ አማራጮች መካከል አንዱ በማህበር ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ማስቻል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ገልጸው በፕሮግራሙ መምህራን ቅድሚያ ተደራጅተው ቁጠባ መጀመር የሚችሉበት አማራጭ የተካተተ እንደመሆኑ እስካሁን ያልተመዘገቡ መምህራን የመደራጀት መብታቸውን ተጠቅመው እስከ ሰኔ 30 ድረስ በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡ ዶክተር ዘላለም አክለውም በየትምህርት ቤቱም ሆነ በክፍለከተማ እና ከተማ ደረጃ የሚገኙ የመምህራን ማህበር አደረጃጀቶች ከህብረት ስራ ኮሚሽን እና ከትምህርት ጽህፈት ቤት አመራሮች ጋር በመሆን ቤት የሌላቸው መምህራን ተደራጅተው የቤት ባለቤት ለመሆን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ እንዲመዘገቡ ተገቢውን ድጋፍና ክትትል ማድረግ እንደሚገባቸው ጠቁመው ቀድመው 30 በመቶውን ቆጥበው ዝግጁ ለሆኑ ማህበራት መሬት ማቅረብን ጨምሮ ወደ ሌሎች ተግባራት የሚገባ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር ፕሬዘዳንት አቶ ድንቃለም ቶሎሳ በበኩላቸው ሙያ ማህበሩ ከተቋቋመለት አላማ እንዱ የአባላቱን መብትና ጥቅም ማስከበር እንደመሆኑ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን መምህራን በማህበር ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ በቀረበው አማራጭ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተለያዩ ተግባራት በመከናወን ላይ መሆናቸውን ገልጸው እስካሁን ያልተመዘገቡ መምህራን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መሰረት እስከ ሰኔ 30 በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
إظهار الكل...
Addis Ababa Education Bureau | WhatsApp Channel

Addis Ababa Education Bureau WhatsApp Channel. This channel intertain Educational activeties of Addis Ababa education bureau. 972 followers

😢 1
Photo unavailableShow in Telegram
የሚኒስትሪ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ❷ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ ➌ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ❹ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ❺ በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ❻ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ❼ ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ❽ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው የክብ ሳጥን መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ (Eraser/Rubber) ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ❾ መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ➓ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡
إظهار الكل...
👍 3
ለማስታወስ
የ6ኛ ክፍል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መካከለኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 12 - 14/2016 ዓ.ም ይሰጣል።
إظهار الكل...
00:03
Video unavailableShow in Telegram
እንኳን ለኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል አደረሰዎ! በዓሉ የሠላም፣ የፍቅር፣ የደስታ እና የመተሳሰብ እንዲሆንልዎ ከልብ እንመኛለን! ኢድ ሙባረክ! የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጸ/ቤት
إظهار الكل...
eid-mubarak.mp42.55 KB
G6 Exam 2016
إظهار الكل...
Env. Science Exam G6-2015.pdf5.18 KB
የ6ኛ ክፍል  የክለሳ ጥያቄ መለማመጃእያንዳንዱ የትምህርት አይነት 400 ያላነሱ ጥያቄዎች የያዘ
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.