ar
Feedback
ሳሌም የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሚዲያ/ SALEM GURAGE DIOCESE MEDIA

ሳሌም የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሚዲያ/ SALEM GURAGE DIOCESE MEDIA

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሳሌም የጉራጌ ሀገረ ስብከት የቴሌግራም ቻናል ነው።

إظهار المزيد
1 954
المشتركون
+324 ساعات
+107 أيام
+1830 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+59
في 0 قنوات
مايو '26
+90
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+93
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+108
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+82
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+81
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+80
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+61
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+44
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+73
في 2 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+187
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+38
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+63
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+27
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+65
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+111
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+72
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '25
+75
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+57
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+76
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+62
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+43
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+82
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+24
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+28
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+36
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+18
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+62
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+79
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+159
في 2 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+45
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+42
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+7
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+17
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+24
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+6
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+29
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+54
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+69
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+307
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
28 يونيو+4
27 يونيو+3
26 يونيو+3
25 يونيو+5
24 يونيو+1
23 يونيو+1
22 يونيو+1
21 يونيو+3
20 يونيو0
19 يونيو+4
18 يونيو0
17 يونيو0
16 يونيو+1
15 يونيو+4
14 يونيو+3
13 يونيو+1
12 يونيو0
11 يونيو+6
10 يونيو+1
09 يونيو+1
08 يونيو+2
07 يونيو0
06 يونيو+1
05 يونيو+3
04 يونيو+4
03 يونيو+2
02 يونيو+1
01 يونيو+4
منشورات القناة
2
+9
لا يوجد نص...
495
3
+9
لا يوجد نص...
432
4
የወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የሁለተኛውን ዙር የነገረ መለኮት ደቀ መዛሙርት በታላቅ ድምቀት አስመረቀ። ሰኔ ፳ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም ወልቂጤ በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ሣልሳይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የተመሠረተው የወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ፣ ለሦስት ተከታታይ ዓመታት በነገረ መለኮት ትምህርት ዘርፍ ሲያስተምራቸው የነበሩ የሁለተኛ ዙር ደቀ መዛሙርት በዛሬው ዕለት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል። የሀገርና የቅድስት ቤተክርስቲያን ተተኪ አገልጋዮችንና ምሁራንን በማፍራት ላይ የሚገኘው የዚህ ኮሌጅ ታሪካዊ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በከፍተኛ መንፈሳዊ ድምቀትና ሥርዓት የተከናወነ ሲሆን፤ በበዓሉ ላይ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ሣልሳይ (የኮሌጁ መሥራችና የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ)፣ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ (የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ) እና ብፁዕ አቡነ መቃሪዎስ (የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ) ተገኝተዋል። በተጨማሪም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ከፍተኛ ልዑካን እና የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አመራር አካላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው የመንግስት አካላት በክብር እንግድነት በመገኘት የሥነ-ሥርዓቱ ተካፋይ ሆነዋል። በዛሬው የምረቃ መርሐ ግብር ላይ መደበኛ የነገረ መለኮት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ 19 ደቀ መዛሙርት እንዲሁም ለአንድ ወር ተከታታይ የአጭር ጊዜ የአቅም ማጠናከሪያ ሥልጠና ሲከታተሉ የነበሩ 30 ካህናትና አገልጋዮች በብፁዓን አበው እጅ የዲፕሎማና የሰርተፍኬት የምስክር ወረቀት ተቀብለዋል። ይህ የምረቃ በዓል ኮሌጁ በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ዘርፍ እያበረከተ ያለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያሳይ ሲሆን፤ ተመራቂዎቹም ላለፉት ሦስት ዓመታት የቀሰሙትን ዕውቀት መሠረት በማድረግ ኦርቶዶክሳዊነትን ለማስፋፋትና ቅድስት ቤተክርስቲያንን በዕውቀት ለማገልገል የሚሰማሩበት ልዩ ምዕራፍ መሆኑ ተገልጿል። ኮሌጁ በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ዘርፍ እያበረከተ ያለው ይህ ከፍተኛ አስተዋጽኦ፣ በሀገረ ስብከቱም ሆነ በቤተክርስቲያኗ ውስጥ የሚታየውን የአገልጋይ እጥረት ለመቅረፍ ትልቅ ተስፋ የሰነቀ መሆኑም በዕለቱ ተነግሯል። በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ሰፋ ያለና ጥልቅ ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል። ለአጠቃላዩ ተመራቂዎች መንፈሳዊ መመሪያና አባታዊ መልዕክት ያስተላለፉት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ሣልሳይ፤ መነሻቸውን "ለክርስቶስ ወንጌል እንደሚገባ ኑሩ" (ፊል 1፥27) በሚለው የቅዱስ መጽሐፍ ቃል ላይ በማድረግ ይህ ዕለት የትምህርታቸው ማብቂያ ሳይሆን የአገልግሎታቸው ጅማሬ መሆኑን ተመራቂዎቹ አውቀው ሊያስቡበት እንደሚገባ አሳስበዋል። በጉባኤው ውስጥ የተማሩት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ምዕመናንን የሚጠብቁበት ክንድ በመሆኑ፣ የተቀሰመው ዕውቀት ከአገልግሎት የተለየ እንዳይሆንና በትምህርት ደረጃ ብቻ ሳይቀረጽ በተግባር ላይ ሊውል እንደሚገባም መመሪያ ሰጥተዋል። ተመራቂዎቹ ለምዕመናን ምሳሌ በመሆን መንፈሳዊ አገልግሎታቸውን በሓላፊነት ስሜትና በትጋት ሊወጡ እንደሚገባ የገለጹት ብፁዕነታቸው፣ የክህነት አገልግሎት ልዩ ክብር ያለው ቢሆንም ከሁሉ በላይ የመስዋዕትነትና የኃላፊነት ዋጋ መሆኑን፣ ያላችሁበት ዘመንም በብዙ ፈተናዎች የተከበበ መሆኑን በተለየ ሁኔታ መገንዘብና ማወቅ እንደሚገባ በጥብቅ አሳስበዋል። ታሪካዊው የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ቃለ ምዕዳንና አባታዊ ቡራኬ ተጠናቋል።
411
5
https://www.youtube.com/live/O2eNtVQmL24?si=1Px_T4KDgsn_wg2S
481
6
https://www.youtube.com/live/O2eNtVQmL24?si=8jYmgQL_W_vH4zar
554
7
لا يوجد نص...
499
8
https://youtu.be/srP92z4nNU0?si=5QUEVIWmhEc-bQb4
649
9
የብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ አባታዊ መልእክት ለአበሽጌ ወረዳ ካህናትና ምእመናን! " ለአንድ ሳምንት ምሕላ ያዙ" ➺➺➺➺➺➺➺➺➺➺➺➺➺ የተከበራችሁ የአበሽጌ ወረዳ ቤተክህነት ጽ/ቤት ሠራተኞች እና የአ
የብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ አባታዊ መልእክት ለአበሽጌ ወረዳ ካህናትና ምእመናን! " ለአንድ ሳምንት ምሕላ ያዙ" ➺➺➺➺➺➺➺➺➺➺➺➺➺ የተከበራችሁ የአበሽጌ ወረዳ ቤተክህነት ጽ/ቤት ሠራተኞች እና የአብያተ ክርስቲያናቱ ካህናት እንዲሁም ምዕመናን የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን:- በያዝነው ወርኃ ክረምት በወረዳው ወቅታዊው ዝናብ በማነሱ ምክንያት የተዘራው የበቆሎ ዘር በታለመው ሁኔታ ባለመሳካቱ መሬቱ እንደገና ተገልብጦ ለሌላ ሰብል እየተዘጋጀ መሆኑ ስንሰማ የሕዝባችን ድካም አሳዝኖናል። ይሁን እንጂ ተፈጥሮን የሚያዘው የፍጥረቱ ባለቤት ሁሉን ቻይ ልዑለ ባህርይ እግዚአብሔር ስለሆነ ተስፋ ባለመቁረጥ ለበጎ ነው ብሎ የሆነውን በእምነት በመቀበል፤ የቀጣዩን የሕዝባችን ድካም እንዲባርክ፣ ዝናሙንም፣ እንዲሰጥ ሁሉን ለሚችለው አምላክ አሁንም በእምነት ጽናት በጸሎት ማሳሰብ ይገባል። ጸሎቱም እንዲሰምር ንፁህ ልብ ያስፈልጋልና ንስሐ በመግባት በእግዚአብሔር ፊት በንፁህ ልብ ልንጸልይ ይገባል። ስለሆነም በዚህ መንፈስ ባሳሰብናችሁ መሰረት የአንድ ሳምንት ምህላን ያዙ:: "በተስፋ ደስ ይበላችሁ; በጸሎት ጽኑ..."  መልእክተ ጳውሎስ ዘሮሜ ምዕራፍ 12 እግዚአብሔር ሕዝባችንን ይባርክ ጸሎቱንም ይስማ አሜን:: አባ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀ/ስብከት ሊቀጳጳስ
935
10
+6
لا يوجد نص...
671
11
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ፣ የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ መሥራችና የበላይ ሓላፊ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰብሳቢ የአድባራትን የእርሻ+9
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ፣ የቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ መሥራችና የበላይ ሓላፊ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰብሳቢ የአድባራትን የእርሻ ልማት እንቅስቃሴ ጎበኙ። ብፁዕነታቸው በጉብኝታቸው አድባራት እያከናወኑአቸው ያሉ ተስፋ ሰጪ የግብርና ሥራዎች በመመልከት በቀጣይ ሊሠሩ የሚገባቸውን ሥራዎች አቅጣጫ አመላክተዋል። ዝርዝሩን እንመለስበታለን። ለፈጣን መረጃ ሳሌም የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሚዲያ። ቤተሰብ ይሁኑ። የማኅበራዊ ሚዲያዎቻችን። Facebook; https://www.fb.com/GurageDiocese Telegram; https://t.me/GurageDiocese Tiktok; tiktok.com/@guragediocese Instagram; instagram.com/gurage_diocese YouTube; https://youtube.com/@guragediocese
648
12
https://youtu.be/VTGJIiGbp8I?si=RNDOIzdrSvFGJtNI
700
13
ከዕቅድ አስተቃቀድ እና ከሪፖር አዘገጃጀትና አቀራረብ ጋር ተያይዞ ያሉ ውሱንነቶችን ለመቅረፍ እንዲቻል በጉራጌ ሀገረ ስብከት በወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ለሀገረ ስብከቱ የሥ+5
ከዕቅድ አስተቃቀድ እና ከሪፖር አዘገጃጀትና አቀራረብ ጋር ተያይዞ ያሉ ውሱንነቶችን ለመቅረፍ እንዲቻል በጉራጌ ሀገረ ስብከት በወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ለሀገረ ስብከቱ የሥራ ሓላፊዎች፣ ለወረዳ አብያተ ክህነት የሥራ ሓላፊዎች፣ ለአድባራት አስተዳዳሪዎችና ለአንድ ወር የካህናት ሥልጠናቸውን እየተከታተሉ ለነበሩ ካህናት ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል። ሥልጠናው የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ከመታቀዱ በፊት በአስፈጻሚ አካላት የሚስተዋሉ ክፍተቶችን በማስወገድ የሁሉንም አስፈጻሚ አካል ክህሎት ወደ ተመሳሳይነት ማምጣቱ ተገቢ መሆኑን በማመን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ልዩ መመሪያ የተዘጋጀ ነው። ሰኔ ፲፭ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም ወልቂጤ
997
14
በጉራጌ ሀ/ሰብከት የአዲስ አበባ ንዑስ ጽ/ቤት ሰንበት ትምህርት ቤቶችና ማኅበራት አንድነት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ኃይል ቅ/ራጉኤል የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተካሄ+6
በጉራጌ ሀ/ሰብከት የአዲስ አበባ ንዑስ ጽ/ቤት ሰንበት ትምህርት ቤቶችና ማኅበራት አንድነት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ኃይል ቅ/ራጉኤል የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተካሄደ። በጉባኤውም መልአከ ሰላም አባቃለ ጽድቅ ሙሉጌታ (ዶ/ር) "የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ" በሚል ርእስ ትምህርተ ወንጌል ተሰጥቶ የንዑስ ጽ/ቤቱ ዓመታዊ ሪፖርት ቀርቧል። ከአንድነቱ ሰብሳቢ በመጋቤ ሐዲስ ጸጋው ወ/ትንሣኤ የጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መመርያ ኃላፊ ኅብረቱን ማጠናከር እንደሚገባና ቀጣይ ሊሠሩ በታሰቡ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ እና መልእክት የተላለፈ ሲሆን በመጨረሻም መጋቤ ትፍሥሕት ባሕራን ሀብቴ የጉራጌ ሀገረ ስብከት የሰው ሀብት አስተዳደር እና የማኅበራት ምዝገባና ክትትል ዋና ክፍል ኀላፊ የሀገረ ስብከቱ መልእክት እና መመሪያ አስተላልፈው የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል።
1 122
15
በተጨማሪም መጋቤ ስብሐት ሣህሉ ተሰማ "ዓብይ ስሙ ለእግዚአብሔር" በሚል ኃይለ-ቃል፣ የእግዚአብሔርን ታላቅነት እንዲሁም በቅዱሳን መላእክት በኩል የሚደረገውን መለኮታዊ ጥበቃ፣ ምሕረትና ፍርድ የሚያዘ+8
በተጨማሪም መጋቤ ስብሐት ሣህሉ ተሰማ "ዓብይ ስሙ ለእግዚአብሔር" በሚል ኃይለ-ቃል፣ የእግዚአብሔርን ታላቅነት እንዲሁም በቅዱሳን መላእክት በኩል የሚደረገውን መለኮታዊ ጥበቃ፣ ምሕረትና ፍርድ የሚያዘክር መንፈሳዊ ትምህርት አስተምረዋል። ‎ ‎ ‎ ‎የደብሩ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያንና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች በጋራ በመሆን፣ ዕለቱን የሚመጥንና ልብን የሚመስጥ ያሬዳዊ ወረብና መዝሙር አቅርበው የበዓሉን መንፈሳዊ ድምቀት ይበልጥ ከፍ አድርገውታል። ‎ ‎ ‎የቃል ኪዳኑ ታቦት በደማቅ እልልታና መዝሙር ታጅቦ ዑደት አድርጎ  ወደ መንበረ ክብሩ ከተመለሰ በኋላ፣ የዕለቱ የቅዳሴ ጸሎት በብፁዕነታቸው መሪነት ተከናውኖ፣ ከ200 በላይ ምእመናን ሥጋና ደሙን በመቀበል የመርሐ-ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል። ‎ ‎በአጠቃላይ በወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን የተከበረው ይኸው የሰኔ 12 የቅዱስ ሚካኤል የንግሥ በዓል፣ የእግዚአብሔር ቸርነትና የቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት በጉልህ የተገለጠበትና በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ-ሥርዓት ተጠናቋል። ‎ ‎ሳሌም ሚዲያ ‎
1 106
16
https://youtu.be/BknNYYZC8OA?si=lRaMiBndFlrqkoaG
1 270
17
ዓላማችን ሰርቶ፣ ደክሞና ለውጥ አምጥቶ ውጤት ማስረከብ ነው" — ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ሰኔ ፰ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም ወልቂጤ) ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት የሀገረ ስብከቱና የወረዳ አብያተ ክህነት የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተከናወነ። ብፁዕነታቸው በመክፈቻ ንግግራቸው ባሳለፍናቸው ሦስት ሳምንታት የሀገረ ስብከቱን ዋና ዋና ክፍሎች እና የዘርፍ ሓላፊዎች የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ የቆየ መሆኑን አውስተው አምስቱ ዘርፎች ማለትም የአስተዳደር ዘርፍ፣ የመንፈሳዊ ዘርፍ፣ የኢኮኖሚያዊ ዘርፍ፣ የማኅበራዊ ዘርፍና የጽ/ቤት ዘርፍ በስሮቻቸው ያሉ 26ቱም ዋና ዋና ክፍሎች ሪፖርቶቻቸው መደመጡን አብራርተዋል። ብፁዕነታቸው የመድረኩን ዋና ዓላማ በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ ቤተ ክርስቲያናችን የ10 ዓመቱ መሪ እቅድ አቅዳ እያከናወነች ነው ያሉ ሲሆን ይኼ መሪ እቅድ በታቀደለት መጠን መተግበር እንዲችል የዘመነ አካሄድና አተገባበር ልንከተል ይገባ ብለዋል። ይህ የ2018 ዓ.ም አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በወረዳ አብያተ ክህነት ደረጃ የተከናወኑ ተግባራትና የመጡ ውጤቶች ለመለካት ከማስቻሉም በላይ ምን ጠንካራ ጎን እንዳለን፣ ምን ደግሞ የምናሻሽለው ድክመት እንዳለብን አውቀን የቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጥ ያስችለናል ብለዋል። ብፁዕነታቸው ንግግራቸውን ሲቀጥሉ በ2018 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም የተመዘገቡ ስኬቶች፣ ያጋጠሙ ችግሮች እና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች በጥልቀት መመርመር እንዳለባቸው ገልጸው፤ "የእኛ ዋና ዓላማ ደክመን፣ ሰርተንና ለውጥ አምጥተን ውጤት ማስረከብ ነው" ብለዋል። አያይዘውም ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል እና ደካማ ጎኖችን በመለየት ማስተካከል እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል። ለቀጣዩ የ2019 ዓ.ም የሥራ ዘመን የሚዘጋጀው ዕቅድ፣ አሁን ከተሰጡት ገንቢ አስተያየቶች እና ግብረ-መልስ ጋር ተጣምሮ መዘጋጀት እንዳለበት መመሪያ ሰጥተዋል። ብፁዕነታቸው በማጠቃለያቸው ላይ እንደገለጹት፣ ይህ የሪፖርትና የዕቅድ ግምገማ እንደተጠናቀቀ፣ በሁሉም ወረዳ አብያተ ክህነት ዋና ከተማዎች ውስጥ የሚገኙ አድባራት ከበላይ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ተመሳሳይ የሆነ የሪፖርት ግምገማ ያከናውናሉ ብለዋል። በመጨረሻም ይህ እየተደረገ ያለው ጥረት ሁሉ ለሃይማኖት፣ ለሀገርና ለሕዝብ የሚጠቅም በመሆኑ፣ እያንዳንዱ አካል የተጣለበትን ኃላፊነት በቁርጠኝነት እንዲወጣ አባታዊ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
1 217
18
+7
لا يوجد نص...
1 103
19
https://youtu.be/LQuDu62kkwc?si=PslIjMws99b0Uv3d
768
20
+1
لا يوجد نص...
1 107