ar
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

الذهاب إلى القناة على Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

إظهار المزيد
6 218
المشتركون
-324 ساعات
-337 أيام
-31730 أيام
أرشيف المشاركات
‼️ቅሬታ ማስገቢያ ሊንኩ ክፍት ስለተደረገ እየገባችሁ የተፈጠረውን ችግር አስገቡ። እንደ ትምህርት ቤት የተሳሳተባችሁ ከጓደኞቻችሁ እና ከትምህርት ቤታችሁ ጋር በመሆን አቤቱታችሁን ማስገባት አይረሳ።
+2
‼️ቅሬታ ማስገቢያ ሊንኩ ክፍት ስለተደረገ እየገባችሁ የተፈጠረውን ችግር አስገቡ። እንደ ትምህርት ቤት የተሳሳተባችሁ ከጓደኞቻችሁ እና ከትምህርት ቤታችሁ ጋር በመሆን አቤቱታችሁን ማስገባት አይረሳ። በዚህ አመት ጎልተው የታዩ የእርማት ስህተቶች ተስተካክለው ውጤታችሁ እንደገና ይሰራላችኋል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

❗️100% ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት!! ለ2ኛ ጊዜ ያስፈተናቸዉን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መልቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ (100%) በማሳለፉ እ
+3
❗️100% ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት!! ለ2ኛ ጊዜ ያስፈተናቸዉን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መልቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ (100%) በማሳለፉ እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን ይላል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

‼️ደሴ ከተማ እስካሁን በአማራ ክልል ከታየው ውጤት አኳያ 577 የደሴ ከተማ ቀዳሚ መሆኑ ገለፀ። ደሴ ከተማ ትምህርት መምሪያ በደሴ ከተማ የመምህር አካለወልድ ልዩ ት/ቤት ካስፈተና ቸው 61 ተማሪዎ
+3
‼️ደሴ ከተማ እስካሁን በአማራ ክልል ከታየው ውጤት አኳያ 577 የደሴ ከተማ ቀዳሚ መሆኑ ገለፀ። ደሴ ከተማ ትምህርት መምሪያ በደሴ ከተማ የመምህር አካለወልድ ልዩ ት/ቤት ካስፈተና ቸው 61 ተማሪዎች ውስጥ 60 ተማሪዎች 98.3% ያለፉ ሲሆን የከተማውን ከፍተኛ ውጤት በተፈጥሮ ሳይንስ 577 በማህበራዊ ሣይንስ 548 አስመዝግበዋል። ልዩ ት/ ቤቱ ተስፋ ሰጭና አዳሪ ት/ቤቶችን የሚከተል ለውጤታማነት መነሻ እንደሚሆኑ ማረጋገጫ ነው ተብሏል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

‼️ማሳሰቢያ ከደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ለተማሪዎቹ የተሰጠ ማሳሰቢያ ትምህርት ቤቱ "ሁላችሁም ተማሪዎች ጊዜ ገደቡ ሳያልፍ ቅሬታችሁን በተቀመጠዉ ሊንክ እንድታቀርቡ በማለት እናሳዉቃለን" በማለት
‼️ማሳሰቢያ ከደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ለተማሪዎቹ የተሰጠ ማሳሰቢያ ትምህርት ቤቱ "ሁላችሁም ተማሪዎች ጊዜ ገደቡ ሳያልፍ ቅሬታችሁን በተቀመጠዉ ሊንክ እንድታቀርቡ በማለት እናሳዉቃለን" በማለት አሳስቧል። ነገር ግን Compliant የምታስገቡበት ሊንክ እስካሁን ክፍት አልተደረገም። ከትምህርት ቤታችሁ ተማሪዎች ጋር በመተባበር ችግሩን የትምህርት ቤታችሁ አመራሮች ወደበላይ አካል እንዲያቀርቡ ግፊት አድርጉ። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

‼️" መቶ ፐርሰንት ያደረግነው ዩኒቨርሲቲዎቹን ማመን ስላቃተን ነው ! " - የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የሬሜዲያል ፕሮግራምን በተመለከተ ለምን 100% ፈተናው ከማዕከል እንደተደረገ ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተውበታል። ምን አሉ ? " ሬሜዳያ የጀመርንበት ምክንያት ወድቀዋል እነዚህ ልጆች ወድቀውም ግን እስኪ አንድ ዓመት ቀጥቅጠን እናስተምራቸውና ችሎታውን ይዘው በሚቀጥለው ዓመት ፍሬሽ ማን ሆነው መግባት ከቻሉ ከሌላው ጋር ተወዳድረው መማር የሚችሉ ልጆች ይሆናሉ ብለን ነበር። በዛ ምክንያት መጀመሪያ ላይ  እዛው ኮሌጅ ውስጥ ስለሚማሩ 30 ፐርሰንት ፈተናው ከዛው ከኮሌጁ ቢሰጥ የተቀረው 70 ፐርሰንት ግን በማዕከል ደረጃ ማትሪክ እንደሚሰጠው ይሰጥ ብለን ነበር። እና ይሄ የድሮ አመል አለቅ ብሎ አንዱ ያመጣው ችግር ብዙዎቹ ዩኒቨርሲቲዎች ከ30 ፤ 30 ነው ለሁሉም ተማሪዎች የሰጡት ፤ ማለት ፈተናው ትክክለኛ የብቃት መለኪያ መሆኑ ቀርቶ ዩኒቨርሲቲዎቹ ተማሪ እየቀነሰባቸው ስለሄደ ያንን መሙያ ነበር ያደረጉት። ለጠየቁ ሰዎች የምትላቸው መቶ ፐርሰንት ያደረግነው ምክንያቱም ዩኒቨርሲቲዎቹን ማመን ስላቃተን ነው። ስለዚህ ከማዕከል ሁሉም እኩል የሆነ ፈተና ቢፈተን ይሻላል። የምንፈልገው ጥራት ያለው ተማሪ እንዲገባ ነው እዛ ቦታ ላይ፤ የቀየርነው በሱ ምክንያት ነው። ሁለተኛ ስንጀምርም ያልነው ሪሜዲያል ሁሌም የምናደርገው አይደለም እንደውም ለአንድ ጊዜ ብለን ነበር የጀመርነው። ውጤቱ በጣም አስደንጋጭና የወረደ ስለሆነ ነበር የቀጠልነው አሁን የምናደርገው እየጨመርነው ነው የምንሄደው። በሬሚዲያል የሚገባውን ተማሪ የመግቢያ [ውጤት] ቁጥሩን ከፍ እያደረግነው እንሄዳለን። በተወሰኑ ዓመታት ሬሜዲያል እንዲቆም ነው የምንፈልገው። ሬሚዲያል ቋሚ የሆነ የማስተካከያ መንገድ አይደለም ስለዚህ ኮምፒውተር ተበላሽቶብን ምናምን የሚለውን ተወውና . .  አልፈዋል ወደ 50, 60 በመቶ አልፏል። እያጠራ የምትሄደው እሱን ስታደርግ ነው። ፈተናውን ጠንከርም ያደረግነው ፍሬሽማን ሲገቡ ከሌሎቹ ዘንድሮ አልፈው ከሚገቡት ጋር ተወዳዳሪ ሆነው መቀመጥ እንዲችሉ ነው። በኋላ እንዲወድቁ አንፈልግም። ገንዘብ ካጠፋንባቸው በኋላ ጊዜ ካጠፋንባቸው በኋላ ዩኒቨርስቲ ከገቡ እንዲያልፉ ውጤታማ ሆነው እንዲጨርሱ ነው የምንፈልገው። ለዛ የሚያስፈልገው ክህሎት እንዲኖራቸው። ይሄ ከበፊት ጀምሮ ተዛብቶ የነበረው ነገር አላለቀም ገና የቀረ ቅሪት አለ እሱን እያስተካከልን ነው። " https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

" የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ውጤት ችግር አለበት " - ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል። ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይን
+1
" የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ውጤት ችግር አለበት " - ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል። ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይንስ የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ጋር በተያያዘ ችግር እንዳለ ተማሪዎቹ እና ወላጆቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። " ከ60 የታረመው ውጤት ወደ 100 ስኬል ተቀይሮ አልተሰራም። እንዳለ ነው የተቀመጠው። በዚህም የሁለተኛ ዙር ተፈታኞች የፊዚክስ ትምህርት ፈተና ውጤት ዝቅተኛ ሆኖ ተመዝግቧል። የበርካታ ተማሪዎች ውጤት ወርዷል። የሚመለከተው አካል ይይልን፣ ይስተካከል " ሲሉ ጠይቀዋል። ተማሪዎቹ ስላነሱት ጉዳይ የሚመለከታቸው የትምህርት ተቋማትን  የጠየቅን ሲሆን፤ ሁለት የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎቹ ጥያቄ በነሱ ተፈታኞች ላይ ያጋጠመ እንደሆም አመልክተዋል። የፊዚክስ ፈተና ጉዳይን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጥያቄውን ያቀረበ ሲሆን ምላሽ ሲሰጥ እናቀርባለን። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

#አርሲልዩትምህርትቤት የአርሲ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች (100%) ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ማለፋቸውን ገል
#አርሲልዩትምህርትቤት የአርሲ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች (100%) ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ማለፋቸውን ገልጿል፡፡ https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

#YihuneWolduMatasebiya ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ካስፈተናቸው 52 ተማሪዎች ሙሉ ለሙሉ ውጤት ማምጣታቸው ተገለፀ። ከነዚህ ውስ
#YihuneWolduMatasebiya ይሁኔ ወልዱ መታሰቢያ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ካስፈተናቸው 52 ተማሪዎች ሙሉ ለሙሉ ውጤት ማምጣታቸው ተገለፀ። ከነዚህ ውስጥ 21ተማሪ ከ500በላይ ውጤት ያመጡ ሲሆን ቀሪዎቹ ከ408አስከ 499ድረስ ውጤት ያመጡ መሆኑን የትምህርት ቤቱ ምክትል ርእሰ መምህር አቶ ፍቅር በላይ ገልጸዋል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

#ወላይታሊቃ ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ያስፈተናቸውን ሁሉንም ተማሪዎች በከፍተኛ ውጤት በማሳለፍ ውጤታማነቱን አስቀጥሏል፡፡ የትምርት ቤቱ የዓመቱ ከፍተኛ ው
#ወላይታሊቃ ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ያስፈተናቸውን ሁሉንም ተማሪዎች በከፍተኛ ውጤት በማሳለፍ ውጤታማነቱን አስቀጥሏል፡፡ የትምርት ቤቱ የዓመቱ ከፍተኛ ውጤት 560/600 (93%) ላይ ሲሆን ይህም በትምህርት ቤቱ ታሪክ ከፍተኛው ውጤት ሆኖ ተመዝግቧል:: እንኳን ደስ አላችሁ! https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

577👏👏 #Anna Anna Biruk ADera ከ መምህር አካለወልድ ትምህርት ቤት 577 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች። Physics 100 አምጥታለች👏👏👏 https://t.me/+uXs
577👏👏 #Anna Anna Biruk ADera ከ መምህር አካለወልድ ትምህርት ቤት 577 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች። Physics 100 አምጥታለች👏👏👏 https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

ውጤት መታየት ጀምሯል👏👏👏👏👏 በኔትዎርክ መጨናነቅ ምክንያት ላይሰራላችሁ ስለምችል ተረጋግታችሁ ሞክሩ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደ
ውጤት መታየት ጀምሯል👏👏👏👏👏 በኔትዎርክ መጨናነቅ ምክንያት ላይሰራላችሁ ስለምችል ተረጋግታችሁ ሞክሩ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡ አድራሻዎቹ፡ 1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot 3.  አጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡  6284 መልካም እድል 🫶 https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

#Caala_Garrama #SocialScience ከማህበራዊ ሳይንስ ክፍትን ውጤት ያስመዘገበዉ ተማሪ ጫለ ገራማ የ አምቦ ቦርዲንግ ት/ት ተማሪ 562 አስመዝግቧል። 👉 English 92 👉 Maths
#Caala_Garrama #SocialScience ከማህበራዊ ሳይንስ ክፍትን ውጤት ያስመዘገበዉ ተማሪ ጫለ ገራማ የ አምቦ ቦርዲንግ ት/ት ተማሪ 562 አስመዝግቧል። 👉 English 92 👉 Maths 93 👉 SAT. 91 👉 Geo, 97 👉 Hist 92 👉 Eco, 97 ---------------- Total 562/600 https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

#ካሊድ_በሽር👏 የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ የኦሮሚያ
#ካሊድ_በሽር👏 የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ይፋ ባደረገው መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር ፦ - እንግሊዘኛ 96፣ - ሒሳብ 100፣ - ፊዚክስ 100 - ኬሚስትሪ 98፣ - ባዮሎጂ 99፣ - አፕቲትዩድ 98 አምጥቷል፡፡ የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ደቱ ዲቦ " ተማሪ ካሊድ በሽር በትምህርቱ በጣም ጎበዝ፣ ጥሩ ሥነ ምግባር ያለው እና አርአያ የሆነ ተማሪ ነው " ሲሉ ለኤፍ ኤም ሲ ተናግረዋል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

‼️ለ2018 የትምህርት ዘመን የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ወደ 22 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እሰከ ትናንትናው ዕለት ድረስ የተመዘገቡ
‼️ለ2018 የትምህርት ዘመን የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ወደ 22 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እሰከ ትናንትናው ዕለት ድረስ የተመዘገቡት ተማሪዎች ቁጥር 22 ሚሊዮን 479 ሺህ 299 የደረሰ ሲሆን ይህም ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተመዘገቡት 15.3 ሚሊዮን ተማሪዎች ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል ብለዋል። ሚኒስትሩ ለውጡ የመጣው ከዚህ ቀደም ግጭትን ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶች በተፈጠረው መስተጓጎል ምክንያት ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ሕጻናት ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመለሱ በጋራ የተደረገው ጥረት ውጤት እንደሆነ አመላክተዋል። ምዝገባው አሁንም እንደቀጠለ በመሆኑ፤ የመጨረሻው የተማሪዎች ቁጥር በቀጣይ ቀናት የበለጠ ከፍ ሊል እንደሚችል አስረድተዋል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

🏆 ታላቅ ስኬት! ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎች ይፋ ሆኑ! በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች
+1
🏆 ታላቅ ስኬት! ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎች ይፋ ሆኑ! በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች መካከል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ይፋ ተደርገዋል። የላቀ ውጤት ያስመዘገቡት ተማሪዎች: * ሃይማኖት ዮሃንስ ውብሸት - ከብስራት ገብርኤል ትምህርት ቤት (ተፈጥሮ ሳይንስ) 579 አስመዝግባለች። * ሲምቦ ደረጀ አያና - ከቅዱስ ዮሀንስ ባፕቲስት ደላሳል ካቶሊክ ትምህርት ቤት (ማህበራዊ ሳይንስ) 548 አስመዝግባለች። በታላቅ ትጋትና ጥረት ይህን ውጤት በማስመዝገብ ለራሳቸው፣ ለቤተሰቦቻቸው እና ለትምህርት ቤቶቻቸው ክብር ላመጡት ሃይማኖት እና ሲምቦ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን!(ጉርሻ ) https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

‼️የ12ኛ ክፍል ውጤትዎን ይመልከቱ! የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ መስከረም 5/2018 ዓ.ም ከ6:00 ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል። በሚከተሉት አ
‼️የ12ኛ ክፍል ውጤትዎን ይመልከቱ! የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ መስከረም 5/2018 ዓ.ም ከ6:00 ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል። በሚከተሉት አማራጮች ውጤታችሁን ተመልከቱ፦ ► በፖርታል 👉 https://result.eaes.et ► በአጭር የፅሑፍ መልዕክት 👉 6284 ► በቴሌግራም ቦት 👉 https://t.me/EAESbot ከውጤት መግለጫ ፖርታል እና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማተም እንደምትችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መሔድ ሳያስፈልጋችሁ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ Compliant የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ትችላላችሁ። አገልግሎቱ በቅሬታችሁ ላይ ምላሽ ቅሬታቸውን ባቀረቡበት ተመሳሳይ አድራሻ የሚያሳውቅ መሆኑን ገልጿል።

‼️የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
‼️የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

‼️የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk
+2
‼️የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል። https://t.me/+uXs4lxNd76QyMThk

👏 Kalid Bashir (ከፍተኛ ውጤት) ✅ FROM DODOLA IFA BORU SPECIAL BOARDING SECONDARY SCHOOL 591/600 አረ ወገን አጨብጭብ😊👏👏👏👏
👏 Kalid Bashir (ከፍተኛ ውጤት) ✅ FROM DODOLA IFA BORU SPECIAL BOARDING SECONDARY SCHOOL 591/600 አረ ወገን አጨብጭብ😊👏👏👏👏

Mark Tech Info | Mark Technology Information - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @marktechinfo