cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

መንፈስቅዱስ 😭

Follow us on :-tiktok.com/@halwot5 https://www.instagram.com/@halwot5 https://www.youtube.com/@HALWOT5 “ሁሉም በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ፤ መንፈስም እንዲናገሩ በሰጣቸው መጠን በሌሎች ቋንቋዎች ይናገሩ ጀመር።” — ሐዋርያት 2፥4 (አዲሱ መ.ት) 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
9 274
المشتركون
+324 ساعات
+2267 أيام
+1 15030 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱📱 በቀላሉ በስልካችን የተለያዩ አገልግሎቶችን በማንኛውም ሰዓት የሚያደርሱን 💁🏻‍♀የቴሌግራም ቻናሎችን ልጦቁማቹ የምትፈልጉትን አገልግሎት መርጣቹ ተቀላቀሉ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇
إظهار الكل...
👍 2
📖አዳዲስ ስብከቶች📖
👨‍🏫ተከታታይ መንፈሳዊ ትምህርቶች👨‍🏫
💿አዳዲስ መዝሙሮች💿
📀ቆየት ያሉ መዝሙሮች📀
📺የአገልጋዮች interview📺
📺የዘማሪዎች interview📺
📝የመዝሙር ግጥሞች📝
📒መንፈሳዊ ልቦለድ📒
🎥መንፈሳዊ ፊልሞች🎥
💎8D Gospel Songs💎
❓Bible Quote✅
💊አነቃቂ መልዕክቶች💊
🗞አጫጭር መንፈሳዊ መልዕክቶች🗞
❇️ሁሉንም አገልግሎቶች ለማግኘት❇️
⚜️ “በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥
👉🏻 እውነተኛ የሆነውን ነገር ሁሉ፥ 👉🏻 ጭምትነት ያለበትን ነገር ሁሉ፥ 👉🏻 ጽድቅ የሆነውን ነገር ሁሉ፥ 👉🏻 ንጹሕ የሆነውን ነገር ሁሉ፥ 👉🏻 ፍቅር ያለበትን ነገር ሁሉ፥ 👉🏻 መልካም ወሬ ያለበትን ነገር ሁሉ፥ 👉🏻 በጎነት ቢሆን ምስጋናም ቢሆን፥ 👉🏻 እነዚህን አስቡ፤” (ፊልጵስዩስ 4፥8)                ⚜️@HALWOT5⚜️               ⚜️ @HALWOT5  ⚜️         🎯     ♡         ❍ㅤ      ⎙ㅤ  ⌲         ʲᵒᶦⁿ    ˡᶦᵏᵉ   ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃ
إظهار الكل...
መንፈስቅዱስ 😭

Follow us on :-tiktok.com/@halwot5

https://www.instagram.com/@halwot5

https://www.youtube.com/@HALWOT5

“ሁሉም በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ፤ መንፈስም እንዲናገሩ በሰጣቸው መጠን በሌሎች ቋንቋዎች ይናገሩ ጀመር።” — ሐዋርያት 2፥4 (አዲሱ መ.ት) 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥

👍 2
እግዚአብሄር እዚህ ድረስ ያመጣን ትቶን ሊሄድ አይደለምና ሁሌም በእርሱ ደስ ይበለን🙏
إظهار الكل...
🙏 15👍 3
በእግዚአብሔር መንግሥት በማእድ መቀመጥ የሚችሉ ሰዎች የተባረኩ ናቸው።
إظهار الكل...
🙏 8🔥 5
⭕️🛑⭕️🛑⭕️🛑⭕️🛑⭕️🛑⭕️🛑 🔸በምትኖሩበት አከባቢ የሚገኙ የተለያዩ ቸርቾች የሚያዘጋጁትን የኮንፍራንስ ፕሮግራም ማስታወቅያዎችን የሚያደርሱ ቻናሎች ልጦቁማቹ 📛ከእናንተ የሚጠበቀው አሁን የምትኖሩበትን ቦታ በመጫን የሚመጣላቹሁን ቻናሎች መቀላቀል ብቻ 🌆የት ነው የምትኖሩት🏘 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
إظهار الكل...
🏠አዲስ አበባ🏠
🏠ሀዋሳ🏠
🏠ባህር ዳር🏠
🏠ሆሳዕና🏠
🏠ናዝሬት/አዳማ🏠
🏠አርባ ምንጭ🏠
🏠ወለጋ🏠
🏠ጎንደር🏠
🏠ዲላ🏠
🏠ወላይታ ሶዶ🏠
🏠ጅማ🏠
🏠መቀሌ🏠
🏠ጂንካ🏠
🏠ነቀምት🏠
🏠አሶሳ🏠
🏠አንቦ🏠
🏠ጅግጅጋ🏠
🏠ባሌ🏠
🏠ቦረና🏠
🏠ደብረ ብርሃን🏠
🏠ሞጆ🏠
🏠ወንጂ🏠
🏠ደብረ-ዘይት🏠
🏠አርሲ🏠
🏠አክሱም🏠
🏠ወሎ🏠
🏠ሀረር🏠
🏠ድሬዳዋ🏠
🏠ሎጊያ🏠
🏠መቱ🏠
⚜️ በመንፈስ መቀጣጠል
ኦሪት ዘሌዋውያን 6:12 ፤ እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ይነድዳል፥ አይጠፋም፤ ካህኑም ማለዳ ማለዳ እንጨት ያቃጥልበታል፤
- እሳቱ ሁሌም ከላይ ነው ❗ ዘወትር ማቀጣጠል ግን የካህኑ ስራ ነው። - ለጌታ በመገዛትና ለቅድስና በመጨከን ቃሉን በማንበብ በመፀለይ ከቅዱሳን ጋር ህብረት በማድረግ እሳቱን እለት እለት አቀጣጥሉት።
ወደ ሮሜ ሰዎች 12:11 …በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ለጌታ ተገዙ
                ⚜️@HALWOT5⚜️               ⚜️ @HALWOT5  ⚜️         🎯     ♡         ❍ㅤ      ⎙ㅤ  ⌲         ʲᵒᶦⁿ    ˡᶦᵏᵉ   ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃ
إظهار الكل...
መንፈስቅዱስ 😭

Follow us on :-tiktok.com/@halwot5

https://www.instagram.com/@halwot5

https://www.youtube.com/@HALWOT5

“ሁሉም በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ፤ መንፈስም እንዲናገሩ በሰጣቸው መጠን በሌሎች ቋንቋዎች ይናገሩ ጀመር።” — ሐዋርያት 2፥4 (አዲሱ መ.ት) 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥

🚩 ሐዋሪያው ጳውሎስ በእስልምና (ክፍል 3) እስላማዊ ምንጮች ሐዋሪያው ጳውሎስ የአላህ መልእክተኛ መሆኑን እንደሚናገሩ ባለፉት ተከታታይ ክፍሎች ለማየት ሞክረናል። ዛሬም እንዲሁ ተጨማሪ ማስረጃዎችን ለማየት እንሞክራለን እጅግ ተአማኒ የሚባሉት የኢስላም ምንጮች፥ ስለ ሐዋሪያው ጳውሎስ ከአውንታዊ ነገሮች በቀር ስለእሱ አንድም አሉታዊ ነገር ሲናገሩ አናይም። ይህ እስልምና በጊዜው የሚለዋወጥ ሀይማኖት ለመሆኑ አስረጅ ነው። " ወደእነርሱ ሁለትን ሰዎች በላክንና ባስተባበሉዋቸው ጊዜ በሶስተኛም በአበረታንና እኛ ወደ እናንተ መልክተኞች ነን ባሏቸው ጊዜ (የኾነውን ምሳሌ ግለጽላቸው)፡፡ " ሱራ 36:14 ▶️ አላህ የላከው ሶስተኛው መልእክተኛ ሐዋሪያው ጳውሎስ መሆኑን የሚናገሩ ተጨማሪ ምንጮችን እንመልከት፦ 11. Fath al-Bari Sharh Sahih Bukhari, by Ibn Hajar Asqalani The name of the three apostles, Sadiq, Saduk and Shalum. Ibn Jurayj said from Wahab Ibn Sulayman from Shu’ayb al-Jaba’ie, the name of the messengers was Simon and John, and the name of the third is #Paul. And from Qatada they were messengers from The Messiah. የሦስቱ ሐዋርያት ስም ሳዲቅ ፣ ሳዱቅ እና ሻሉም ነው፡፡ ኢብኑ ጁራይጅ ከዋሀብ ኢብኑ ሱለይማን ከሹአይብ አል-ጃባኢ እንደተናገሩት የመልእክተኞቹ ስም ስምዖን እና ዮሐንስ ሲሆን የሦስተኛውም ስም #ጳውሎስ ነው፡፡ ቃታዳ እንዳለው ከመሲሑ የመጡ መልእክተኞች ነበሩ፡፡ 👉 http://islamport.com/w/srh/Web/2747/3604.htm 12. Al-Dar Al-Manthur Fil-Tafsir bil-Ma’thur, by Jalal Al-Din Suyuti ✏️ 1. And Ibn Abi Hatim reported from Shu’ayb al-Jaba’ie, he said: The name of the Messengers where it is said (We sent them two) are Simon and John. The name of the (Third) is #Paul. ኢብን አቢ ሀቲም ከሹዓይብ አል-ጀባዒ እንደዘገበው፦ (ሁለት መልእክተኞችን ላክን) በሚለው ላይ፥ የመልእክተኞቹ ስም ስምዖን እና ዮሐንስ ነው። የሶስተኛው ደግሞ #ጳውሎስ ነው ✏️ 2. Reported by Ibn Mundir from Sa’id Ibn Jubayr:- on the verse (When we sent to them two messengers) He said: The name of the third with which they were strengthened was #Paul. ኢብን ሙንዲር ከሰኢድ ኢብን ጁባይር እንደዘገበው፦ (ወደ እነሱ ሁለት መልእክተኞችን በላክን ግዜ) በሚለው አንቀጽ ላይ እንዲህ አለ፦ እነሱን ያበረታንበት የሶስተኛው ስም #ጳውሎስ ነው 👉 http://islamport.com/l/tfs/677/5644.htm 13. Tafsiru Tafsir Sadar Al-Muta’lihin, by Al-Shayrazi Shuayba said: The names of the first two messengers were Simon and John. The name of the third was #Paul. Ibn Abbass and Ka’ab said: The first two were Sadiq and Saduq and the third was Shalum. ሹአይባ እንዳለው፦ የመጀመሪያዎቹ ሁለት መልእክተኞች ስሞች ስምዖን እና ዮሐንስ ነው። የሶስተኛው ደግሞ #ጳውሎስ ነው። ኢብን አባስ እና ከአባ እንዳሉት፦ የመጀመሪያዎቹ ሰዲቅ እና ሱዱቅ ሲሆኑ ሶስተኛው ደግሞ ሻሉም ነው። 👉 https://www.altafsir.com/Tafasir.asp?tMadhNo=0&tTafsirNo=40&tSoraNo=36&tAyahNo=14&tDisplay=yes&Page=2&Size=1&LanguageId=1 14. Tafsir Fath Al-Qadir, by Al-Shawkhani It was said and the name of the two was John and Simon. The names of the three were said to be Sadiq, Musaduk, and Shalum, as stated by Ibn Jarir and others. And it is said Simon and John and #Paul (we strengthened with a third), AS IS READ BY THE MAJORITY. የሁለቱ ስም ዮሐንስ እና ስምዖን ነው። በኢብን ጃሪር እና በሌሎቹ እንደተባለው የሶስቱ ስም ሳዲቅ፥ ሙሰዱቅ እና ሻሉም ናቸውም ተብሏል። #በአብላጫው አፈታት ግን ስምዖን፥ ዮሐንስ እና #ጳውሎስ ናቸው። [ባብላጫው አፈታት ሶስተኛው ሰው ጳውሎስ ነው ማለቱን ልብ ይሏል] 👉 http://islamport.com/l/tfs/736/2237.htm 15. Tafsir Ruh al-Ma’ani, by Imam al-Alusi In his message to the Roman King, the Apostle #Paul said: The Spirit testifies to our souls that we are the children and loved ones of Allah, among others. ሐዋሪያው #ጳውሎስ በመልእክቱ ለሮማው ንጉስ እንዲህ አለ፦ የአላህ ልጆች እና ተወዳጆች መሆናችንን መንፈስ ለነፍሶቻችን ይመሰክራል። 👉 http://islamport.com/w/tfs/Web/2393/1372.htm 16. Al-Tafsir Al-Maraghi, by Ahmad Bin Mustafi Al-Maraghi It is well known that the first two messengers were John and #Simon and the third messenger is Paul. የመጀመሪያዎቹ ሁለት መልእክተኞች ዮሐንስ እና ስምዖን ሶስተኛውም መልእክተኛ ጳውሎስ መሆኑ በደንብ ይታወቃል 👉 http://islamport.com/l/tfs/727/4056.htm 17. Tafsir Al-Tahrir Wal-Tanwir, by Ibn Aashur So it is stated in the Book of Acts of the Apostles that some Greeks are the people of the city (Lystra). They saw a miracle from the #Prophet_Paul and they said in a Greek tongue: The gods were like people and came down to us! They were called (Barnabas) (Zeus), that is, Jupiter, and (Hermes), that is Mercury, and the priest of Zeus came to them with oxen to slaughter before them and wreaths to put on them. When they saw that (Paul and Barnabas) tore their clothes apart and cried: “We are human beings like you, we preach to you to return from these falsehoods to the living God who created the heavens and the earth, etc.” ሼር ያድርጉ ‼️ ━━━⊱📯✞•እውነት እውነቱንᴼᵀᶜ•✞🍁⊰━━━
إظهار الكل...
👍 4