ar
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

الذهاب إلى القناة على Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ʜᴀʟᴀʟ™

تُعد قناة ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 10 981 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 355 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 3 037 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 10 981 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 13 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -212، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -10، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 10.64‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.97‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 168 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 655 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 28.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 14 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

10 981
المشتركون
-1024 ساعات
-707 أيام
-21230 أيام
أرشيف المشاركات
ጭቅጭቁ እንዳለቀ በሰዓቱ ልታነሳቸዉ ምትችላቸዉ ነገራቶች ትዝ ሲሉህ 😢
ጭቅጭቁ እንዳለቀ በሰዓቱ ልታነሳቸዉ ምትችላቸዉ ነገራቶች ትዝ ሲሉህ 😢

ጭቅጭቁ እንዳለቀ በሰአቱ ልታነሳቸዉ ምትችላቸዉ ነገራቶች ትዝ ማለት ሲጀምሩ 😢
+1
ጭቅጭቁ እንዳለቀ በሰአቱ ልታነሳቸዉ ምትችላቸዉ ነገራቶች ትዝ ማለት ሲጀምሩ 😢

ነብዩ ሙሳ ☪ ለኹጥባ በቆሙበት ወቅት አንድ ሰዉ እንዲህ ሲል ይጠይቃቸዋል «ከሰዎች ሁሉም እጅግ እዉቀት ያለዉ ማነዉ ?» አለ ሙሳም «እኔ ነኝ» አለዉ አላህም ወህይ አድርጎለት ከሱ በእዉቀት ከሚበልጠዉ ሰዉ ጋር አገናኘዉ ልክ እንዲሁ እንደኔ አዋቂ የለም ያልክ ቀን ካንተ የሚበልጠዉ ተከስቶ prove ያረግልሀል ..

ነገ ሐሙስ ነው የቻለ ይፁም ያልቻለ ያስታውስ ና ሊላህ ብላቹ በዱዐቹ አትርሱኝ🙌

#አለማወቅህ ሚጀምረው አውቃለው ብለህ ያሰብክ ቀን ነው

Story

ኢናሊላህ 💔😢   በሪያድ ከተማ የተከሰተው አደጋ የ Mercedes እና Lexus መኪና ፊት ለ ፊት ተጋጭተው ነበር.. "አምቡላንስ አየሁ ከዛም የተሰበሰበ ህዝብ፣ አንድ ወጣትን ልጅ እድሜው 26 አካባቢ የሆነን ከመኪናው ሲያወጡት አየው፡፡ ሰውነቱ በደ* ም ተሸፍኗል አካላቱ ተቆ *ርጠዋል፣ እግሩም ጭምር ተቆር * ጧል እና እሱም እየጮኸ ነው"፡፡ ይለናል የታሪኩ ዘጋቢ ልጁም ወደ ወንድሙ እየተመለከተ ምናልባትም የቅርብ ቤተሰቡ ይሆናል "መሞት አልፈልግም፣በጣም ፈርቻለሁ ፣ እሳት ነው ምገባው እኮ" ይለዋል😭😭😭 እዛው ተኝቶም እየጮኸ "ሙሀመድ እኔኮ አልሰግድም ነበር ምናልባትም አካል ጉዳተኛ እሆን ይሆናል መሞት ግን አልፈልግም፣ ከዚህ ቡሃላ  እሰግዳለሁ፣ ወላሂ  እሰግዳለሁ ብቻ ግን መሞት አልፈልግም" ይላል😭😭😭 ሰወችም ተሰበሰቡ፣ እኔም ሁሉንም ክስተት እየተመለከትኩ አዛው ቆምኩ፣ በጣምም ፈርቻለሁ፡፡ በቦታው ላይ የሚታየው በሙሉ እጅግ በጣም ይዘገንናል፣ ያስፈራል የልጁም መድማት እየጨመረ መጣ ጩኸቱም _ ቀጠለ ሰውነቱም ወደ ሰማያዊ እየጠቆረ ሄደ፡፡ ሊያድኑት ግን አልቻሉም😭😭😭 አብሮት የነበረውም ልጅ እያለቀሰ “እሺ  ሸሀዳ በል   ላኢላሃኢለሏህ  በል…በል” ይለዋል ልጁ ግን እየጮኸ ነበር ምላሱም ከሊማውን ልትል አልቻለችም😭😭 አላሁ አክበር፣ በጣም ፈርቶ ነበር፣ ግን ነፍሱም ተወሰደች ድምፁም ተሰወረ😭😭 ግን....ግን ...ሸሀዳውን ማለት አልቻለም ነበር 😢   ከዚያም አልተንቀሳቀሰም፣ ሰውነቱም ደርቆ ቀረ ዶክተሮቹም ያላቸውን መሳሪያ ሁሉ አወጡ ልጁንም ቃሬዛ ላይ አስቀመጡትና ጭንቅላቱን ሸፈኑት ወደ ወንድሙም በመዞር “አለቀ” - “ወንድምህ የለም ዱዓ አድርግለት ልናድነው አልቻልንም ምክንያቱም ከጭንቅላቱ እና ከሰውነቱ ብዙ ደም ፈሷል” አሉት፡፡ ዘጋቢውም ይለናል፦ " በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰው ከፊት ለፊቴ እያየሁት ግን ሸሀዳን ለማለት ሳይችል ሞተ እህት ወንድሞቼ ሞት ድንገት ነው የሚመጣው፣ ሰላታችሁን ግን ጠብቁ፣ በፍፁም ከነገ ጀምሮ እሰግዳለሁ አትበሉ‼ የመጨረሻ ቀናችሁ መቼ እንደሆነ ማንም አያውቅም እኔም ከዚህ ክስተት ቡሃላ መተኛት አልቻልኩም እንደ ህፃን ሳለቅስ ነበር ልጁን ባላውቀውም ቃላቶቹን ግን በደንብ አስታዉስ ነበር...” እሰግዳለሁ፣ ወላሂ ከዚህ ቡሃላ እሰግዳለሁ፣ መሞት ግን አልፈልግም..….”😢 😢  😢   ያ አላህ መጨረሻችንን አሳምርልን ከመጥፎ አሟሟትም ጠብቀን🤲 اللهم إنا نسألك حسن الخاتمة اللهم لا تقبضنا من الدنيا إلا وأنت راضٍ عنا 🤲 ©Hijra Tube

ከአላህ ለአላህ ወደ አላህ ማን ነበር ያለዉ ?

እህቴ ሆይ🌸 የህይወት አጋርሽን በሚዲያ እና በተለያዩ መንገዶች መፈለግሽን አቁሚ ። አላህ በፃፈው ቀን ቢሆን እንጂ አይመጣም ደግሞ ላንቺ የተሻለው በቤተሰብ ሚመጣው ምክንያቱም እነሱ ካንቺ የተሻለ ያገናዝባሉ ታዲያ እንዳትረሺ አንቺ ማግባት እንፈልጋለን ለሚሉት ሁሉ "አባቴ እኔ በወለደ ጊዜ እኔን ተንከባክቦ ማሳደግ ግዴታው ነበር አሁን ደግሞ ለሚፈልገው ሰው መዳር መብቱ ነው" በያቸው 🥀የሚያከብርሽ ከተከበረ ቦታ ሲያገኝሽ ነው ።
@ibaduallah

What's wrong with fat gurl men's

አሚን በለኝ ወንድሜ ዱንያህን ሳይሆን ዲንህን ወዳ ምትመጣዋን ይስጥህ ከጭቅጭቅ ዉይይት ምትመርጠዋን ( ወፈር ያለችዋን ) ለልጆቿ እናት መሆን ምትችለዋን ይጀባህ 🫠❤️
አሚን በለኝ ወንድሜ ዱንያህን ሳይሆን ዲንህን ወዳ ምትመጣዋን ይስጥህ ከጭቅጭቅ ዉይይት ምትመርጠዋን ( ወፈር ያለችዋን ) ለልጆቿ እናት መሆን ምትችለዋን ይጀባህ 🫠❤️

ነገ ሰኞ ነው የቻለ ይፁም ያልቻለ ያስታውስ 🙌

መህሩ ትንሽ አላነሰም ወይ 😁
መህሩ ትንሽ አላነሰም ወይ 😁

😭😂
😭😂

🥀የነብዩላህ ሙሳ በትር ወደ ምን ተለወጣ⁉️ ♨️ቀላል ጥያቄ ነው ሁላችሁም ተሳተፉ‼️

ወዳጅህ ሚስጥርህን ቢያባክንብህ አትናደድ አንተ መያዝ ያቃተህን ጉዳይ እሱ የመያዝ ግዴታ የለበትም

إذا متُّ فادفنِي حذاءَ حليلتي يخالطُ عظمي في الترابِ عظامها ولا تدفننِّي في البقيع فإنَّني أريدُ إلى يومِ الحسابِ التزامها ورتِّب ضريحي كيفمَا شاءه الهَوى تكون أمَامي أو أكونُ أمامها لعلَّ إلهَ العرش يجبرُ صدعتي فيُعلِي مقامي عنده ومقامَها - ومَات ودُفن بجوارها

ወዳጅ ከወዳጅ ሲለያይ ደርሶ ምን ከሞት ብሶ ታየ ሲከብድ 🥺💔