ar
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

الذهاب إلى القناة على Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ʜᴀʟᴀʟ™

تُعد قناة ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 001 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 340 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 3 034 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 001 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 10 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -210، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -17، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 9.33‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.94‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 026 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 654 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 23.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 11 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

11 001
المشتركون
-1724 ساعات
-637 أيام
-21030 أيام
أرشيف المشاركات
በቃ እየሞከርኩ ነው 😁
በቃ እየሞከርኩ ነው 😁

Repost from N/a
📣 ሙስሊም ሴት ተማሪ ነሽ? መልስሽ "አዎ!" ከሆነ ይህ መልዕክት ላንቺ ነው ‼️ https://t.me/+nBJgYsvprVs2OGVk https://t.me/+nBJgYsvprVs2OGVk መልስሽ አዎ ከሆነ ምን ትጠብቂያለሽ 👀

እንዴት ነው ግን ጭዌው ሚመጣላችሁ 😁
እንዴት ነው ግን ጭዌው ሚመጣላችሁ 😁

Being with you is haram but loving u isn't🙃. So I love you from afar for the sake of Allah🤌🏼 and i will wait for u until he reunites us in halal way...🫠🫶🏼

🌙[▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓▓] 87%🌙 🌙ረመዿን.................𝐋𝐎𝐀𝐃𝐈𝐍𝐆   [ ✓ ] የቁርኣን ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የሀዲስ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የሲራ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የፊቅህ ትምህርት [OPEN]   [ ✓ ] የዳዕዋ ትምህርት [OPEN]   🌙ከሁድሁድ ዋቭ 𝐎𝐏𝐄𝐍      ብቻ ተጫኑኑኑ👇👇 🌙𝐀𝐝𝐝 ሱናና 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                  👇👇 ©𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

14 ቀን ብቻ ቀረን 😬

ዛሬ ጠዋት Exን ከ block አውጥቼው hi እንዴት ነክ አልኩት ከዛ ልክ typing... ሲል መልሼ block አደረኩት😎

« ልብ ስትታመም የሚጠቅማትን ነገር ትጠላለች ፤ የሚጎዳትን ደግሞ ትወዳለች ። »        ኢብኑ ተይሚይ'ያህ

photo content

photo content

ፋራ ነሽ
አጅነቢ አለመጨበጥ ፋራነት ከሆነ አዎ ፋራነታችንን እንቀበላለን ይቀልዳል እንዴ እሳትኮ ነው ጨብጪ የሚለው እና ሼም ይዟቹ እንዳትጨብጡ እጃቸውን ለሰላምታ ካነሱ ዝም ብላቹ ሂዱ እራሳቹን ነው መምሰል ያለባቹ  ይህን ስህተት መቼም እንዳትፈፅሙት በአላህ ይሁንብኝ እንኳን መጨበጥ ከነሱ ጋር ማውራት በራሱ እንደ እግር እሳት ነው ውስጣቹ ሚቃጠለው መጀመሪያኮ ምንም ማታውቅ ልጅ ቀስ እያለች ለሼም(ፋራ) እንዳትባል ብላ ማውራት ወይም እንደ ቀልድ በስልክ ማውራት ከዛ እላፊ የሆነ መግባባት ቀስ እያለ ከቤት መውጣት በአካል መገናኘት ከዛ መገባበዝ ከዛ መጨባበጥ ሌላም ሌላም ነገር ውስጥ ይገባል ጠብታ ውሀ ነው ቀስ እያለ ባልዲ የሚሞላው እና የሆነ ስዓት ላይ አላህ ካዘነልሽ ትነቂያለሽ የሚያምር የሚያስደስት ይመስለናላ ወላሂ ነው ምልሽ ቁጭት ና ጭንቀት ውስጥ ነው የሚከተን ይሄን ሁሉ የሚመጣው እህቶች ከኛ ነው መጀመሪያውኑ ኮስተር ብንል ፊት ባንሰጥ ዝም ብንል ማንም አይደርስብንም ካንቺ ወጪ ወደ ውጪ ምግብ አልበላ አለኝ 😂 ሳይሽ ደስ ይለኛል ተጨነኩልሽ🤣.... እያለ አንቺን ያሰማምጥና በእጁ ያደርግሻል ሴትም አይደለን ያሳዝነኛል እንላለን ከባዱ ነገር ደሞ እያመንን እንመጣለን 😓 ውሸታም በይው ሲጀመር ውሸት ምግቡንም ቅጥቅጥ አድርጎ ነው የሚበላው ያንቺን ፊት ሳይሆን ኳስ ሲያይ ነው ደስ የሚለው እና ሲጀመር ምንም የማታውቀውን ልጅ ከቤት መውጣት ብቻ ብዙ ነገርን ያስተምራትና ከዛ ሲሰለቸው (ከእጁ ስትገቢ) ይተውሻል ከዛ አንቺ እኔ እንምፈልጋት አይነት ሴት አይደለሽም ይልሻል መጀመሪያ እንደዛ እንዳልተለማመጠ እምነትሽን ሲያገኝ ይከዳሻል እና ማንንም እንዳትሰሚ በተለይ በንግግራቸው ሊማርክሽ የሚሞክሩትን
ከሀራም ግንኙነት ኸይር አለ ብለሽ አታስቢ ላንቺ ኸይሩ በበሩ በኩል የሚመጣው ነው
እስከዛው በመስኮት በኩል ማንንም አታስተናግጂ እንደው ካለም አሁን ጊዜው ስላልሆነ ስለመሸ ጠበቅ አድርገሽ ዝጊው ሲጀመር ወንድ ልጅ typing ላይ ሳይሆን ሂሳብ መስራት ላይ ነው ጎበዠ ሊሆን የሚገባው እና በዱዐ እንበራታ🙌 ከሉዑል የበለጠ የተከበርሽዋ እህት ሆይ ሰዎች ጋር ያለሽን ግንኙነት ከተቆራረጠ ቡኋላ ለመመለስ ጥፋትሽ እስኪገባሽ ታረፍጃለሽ ከገባሽም ቡኋላ ብዙ ትለፊያለሽ ግን ወደ መጀመሪያው ለመመለስ ከባድ ነው ግን አላህ ጋር መቼም አይረፍድም ጥፋትሽ ገብቶሽ ይቅርታ ስትጠይቂው ለመቅረብ ስትሞክሪ በእጥፋ ይቀርብሻል🤍
እና ወንድሞች የእኔ ብትሆን ኖሮስ የሚል ህሊና ያድለን!

Repost from N/a
✅ወንዶች ሆይ💎😬ማስተዳዳር ብትችሉ ስንት ሚስት እንዲኖራቹ ነው ምትፈልጉት❓ 💎𝐀𝐝𝐝 ሱናና 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 👇👇 ©𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver
ወንዶች ሆይ💎😬ማስተዳዳር ብትችሉ ስንት ሚስት እንዲኖራቹ ነው ምትፈልጉት❓ 💎𝐀𝐝𝐝 ሱናና 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                👇👇 ©𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver

እስኪ ምን ይዓጅባቹሀል ?

ያረብ በጤና አትፈትነን 😭

Reeepost ዝም ብለሽ አላህ እንደኸለቀሽ አትቀመጪ ቢያንስ የሆነ ምግብ እንኳን መስራት ልመጂ @halal_post

መጅኑኑ ለይላ የለይላ ፍቅር በጣም ሲጎዳው እሷን ለመርሳት ይወስናል ግና አንድ ቀን ለይላ መታመሟን ይሰማል የዛኔ እንዲ ይላል ልቤ ሆይ ለይላን ከረሳኋት አንተም እንደምትረሳት ቃል አልገባህልኝም ወይ እና ምን ነክቶህ ነው ስሟ በተጠራ ቁጥር ምትቀልጠው እንደው ለለይላ ስል ምናል ሀኪም በሆንኩኝ ምናለ መድሀኒት በሆንኩ

رسالة صوتية00:07

- አንድ ነገር የከጀለ ሰው ሊያገኘው ይጥራል - በተመሳሳይ የሆነን ነገር የሰጋ ሰው ደግሞ በተራው ይሽሽዋል - ፈላጊው ትግል ካደረገ ፣ በአላህ ከታገዘ እንዲሁም ኢስቲግፋርን እና ትግሉን ካዘወተረ ፦ አላህ (ሱ.ወ)  በዚህ ሰው አዕምሮው ውል ብሎ የማያውቅን  ሲሳይን ሊሰጠው ተገቢ ነው።                        መጅሙዑል ፈታዋ(5/62)