Reflection of Christ Glory ፪cor ፫:፩፰
@NazrawitRCG “እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።” — 2ኛ ቆሮ 3፥18
إظهار المزيد1 029
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+37 أيام
-530 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Ahun live lay 🔥
ሰለ ህልም ( dream) እናማራለን
By Nazrawit
🥰 2🔥 1
Repost from Armatem Revival 🇪🇹🇪🇹🔥🇪🇷🇪🇷⛈🔥🔥
https://t.me/hsychristefamilyes?livestream=5692b9f8c768cff26c
Live jemrenal join us for pray 🙏🙏🔥🔥
Armatem Revival 🇪🇹🇪🇹🔥🇪🇷🇪🇷⛈🔥🔥
@Alizazi @bekiti ሳኦልም ዳዊትን ያመጡት ዘንድ መልእክተኞችን ሰደደ የነቢያት ጉባኤ ትንቢት ሲናገሩ ሳሙኤልም አለቃቸው ሆኖ ሲቆምወደ አርማቴምም አገር ወደ ነዋትዘራማ ሄደ የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ደግሞ ወረደ እርሱም ሄደ ወደ አርማቴምም አገር ወደ ነዋትዘራማ እስኪመጣ ድረስ ትንቢት ይናገር ነበር። 1ሳሙ19፥20 አርማቴም revival ብቻ ምን አለፋክ ክብር አለ!
የፍጥረት ናፍቅት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ ነው።
ለምንድነው ፍጥረት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ በናፍቆት የሚጠብቀው?
የእግዚአብሔር ልጆች ሲገለጡ ምን ይፈጠራል?
የእግዚአብሔር ልጅ ነህ/ሽ?
ከእግዚአብሔር በመወለድ የእግዚአብሔርን ዘር ተካፍለሃል/ሻል?
ፍጥረት በናፍቆት እየጠበቃችሁ ነው🔥🔥🔥🔥🔥
መስማት ያለባችሁ ትምህርት እና ፀሎት ነው እየሰማችሁ አብራችሁኝ ተቀጣጠሉ🔥🔥🔥🔥🔥🔥
❤ 2🔥 1
إظهار الكل...
❤ 15👍 2🥰 2