Bole Community General Secondary School
الذهاب إلى القناة على Telegram
1 344
المشتركون
+324 ساعات
+147 أيام
+3330 أيام
أرشيف المشاركات
ቀን 21/06/2016 ዓ/ም
።።።።።። ማስታወቂያ።።።።።።።
ውድ የተከበራችሁ የት/ቤታችን የተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ
ቅዳሜ ማለትም በ23/06/2016 የተባለው የወላጆቾ ስብሰባ በበዓል ምክንያት ወደ ቀጣይ ቅዳሜ 30/06/216 ማለፉን በአክብሮት እንገልፃለን።
ት/ቤቱ
ቀን 21/06/2016 ዓ/ም
።።።።።። ማስታወቂያ።።።።።።።
ውድ የተከበራችሁ የት/ቤታችን የተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ
ዓርብ ማለትም በ23/06/2016 ዓ/ም ከጧቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ የ2016 ዓ/ም የአንደኛ መንፈቅ ዓመት የተማሪዎች ውጤት ዙሪያ ውይይት ስላለ ሁሉም የት/ቤታችን የተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ በት/ቤቱ ቤተ-መጽሕፍት አደራሽ እንድትገኙ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ፦ መቅረት አይቻልም!
................ ሰዓት ይከበር!............
በተባለው ቀን ያልተገኘ ወላጅ/አሳዳጊ ለሚፈጠር ችግር ተጠያቂ ነው።
የትምህርት ቤታችን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምዝገባ ከነገ ማለትም 05/06/2016 ዓ/ም በOne line ስለሚጀመር ሁላችሁም ይህንን አውቃችሁ በወጣላችሁ ፕሮግራም መሠረት እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡
(ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ቦሌ ህብረተሰብ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤት ሁለተኛውን ዙሪ ት/ት ለትውልድ ወደ ስራ በመግባት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ 26 ተሽከርካሪ ወንበር 103 የስብሰባ ወንበር 4 መሳቢያ ያላቸው 4 ጠረጴዛ አጠቀላይ በድምሩ (620,000) የሚያወጣ ንብረት በሞዴል ተረክበዋል።
የሞደዴል ፈተና ፕሮግራም መሆኑን አውቃችሁ በደንብ እንድታጠኑ ት/ቤቱ በጥብቅ ያሳውቃል ።
12 ኛ ክፍል ለምታስተምሩ የትምህርት ቤታችን መ/ራን ። ከዚህ በታች በሰንጠረዡ በተዘረዘሩት የት/ርት ዓይነቶች ለ1ኛ መንፈቅ ዓመት ለሚዘጋጀው ሞዴል ፈተና ያመች ዘንድ አሁን የደረሳችሁበትን እና በጥር ወር ልትሸፍኑት ያቀዳችሁትን የት/ርት ሽፋን ሞልታችሁ ለማክሰኞ (16/04/2016) ጠዋት በ 2:30 ሰዓት እንድታቀርቡ መልዕክቴ ይድረሳችሁ።
ቦሌ ህብረተሰብ አ/ሁለተኛ ደረጃ ሐሙስ ኤች አይ ቪ አርብ ከሰዓት የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰብችና ህዝቦች ቀን በደማቅ ሁኔታ በተለያዪ ዝግጅቶች ተከበረ።
በ2015 ዓ.ም. ማትሪክ ተፈትናችሁ ከቴክኒክና ሙያ የሚያስገባ ውጤት የመጣላችሁ ተማሪዎች ምስራቅ አጠቃላይ ስለተመደባችሁና አርብ 28/03/2016 በት/ት ቤቱ ቦሌ ኮሚኒት ኦሬንቴሽን ስለሚሰጥ ጠዋት 2:30 እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ።
