St. Mark School
Saint Mark school offers its service in accordance with national and Finland's curriculum. 👉 Join for latest update and info
إظهار المزيد539
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+27 أيام
+830 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailableShow in Telegram
🔍 Looking for Quality Daycare?
Enroll your child in our daycare! With safe play areas, educational games 📚, and a clean environment 🧼, we nurture your child’s growth and happiness 😊.
Follow us on Telegram for updates and tips! 📲 @stmarkdaycare
📞 Contact Us: 0912506470 / 0911481754
📍 Visit Us: Megenagna, Near to Johnny Garaj, Addis Ababa, Ethiopia
https://maps.google.com/maps?q=9.012485,38.806689&ll=9.012485,38.806689&z=16
إظهار الكل...
SMIS 2017RegChannel
Welcome to St. Mark Int. School Reg2017Hub! Stay updated with the latest information and updates on 2017 registration. Join us for timely alerts, helpful tips, and support.
*** በ2017 ዓ.ም በዚሁ ትምህርት ቤት ***
public poll
Grade 6
▫️ 0%
Grade 7
▫️ 0%
Grade 8
▫️ 0%
❌ አይቀጥልም/አትቀጥልም
▫️ 0%
👥 Nobody voted so far.
Grade 6
Grade 7
Grade 8
❌ አይቀጥልም/አትቀጥልም
*** በ2017 ዓ.ም በዚሁ ትምህርት ቤት ***
public poll
✅ ይቀጥላል /ትቀጠላለች – 3
👍👍👍👍👍👍👍 50%
@Anilagen, Selam, kealom
✅ ተጨማሪ ልጆችን አስመዘግባለሁ – 1
👍👍 17%
@Henlona
PreKG – 1
👍👍 17%
@yeshi_bekele
KG – 1
👍👍 17%
Ambachew
Prep
▫️ 0%
Grade 1
▫️ 0%
Grade 2
▫️ 0%
Grade 3
▫️ 0%
Grade 4
▫️ 0%
Grade 5
▫️ 0%
👥 6 people voted so far.
✍ 2👍 1
✅ ይቀጥላል /ትቀጠላለች – 3
✅ ተጨማሪ ልጆችን አስመዘግባለሁ – 1
PreKG – 1
KG – 1
Prep
Grade 1
Grade 2
Grade 3
Grade 4
Grade 5
Photo unavailableShow in Telegram
📌 ቀን ፡ዓርብ፣ግንቦት 16 2016 ዓ. ም
ለ ሴንት ማርክ ኢንተርናሽናል ስኩል ወላጆች አሳዳጊዎች
የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ልናጠናቅቅ የቀሩን ጥቂት ሳምንታት ብቻ ናቸው። በመሆኑም ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ዝግጅት እንዲሆነን የተለያዩ መጠይቆችን ስንልክ ቆይተናል ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ የ2017 ዓ.ም ምዝገባ ስለምንጀምር እና ቅድሚያ ለነባር ተማሪዎቻችንን ስለምንሰጥ እንዲሁም የክፍል ቁጥር ለመወሰን እንዲረዳን ከስር የተቀመጡት መጠይቆች ተዘርዝረዋል ስለሆነም መጠይቁን በመሙላት ለሰኞ ግንቦት 19 2016 ዓ.ም በልጆችዎ እንዲልኩልን ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን።
ማሳሰቢያ፡
1. በአሁኑ ሰዓት የተለያዩ የምዝገባ ጥያቄዎች እየመጡ ስለሆነ መጠይቁን ሞልተው መላክዎን አይርሱ
2. ይህንኑ መጠይቅ ከሞሉ በኋላ በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ያለውንም መሙላትዎን አይርሱ
3. ትምህርት ያልጀመሩ እና በትምህርት ቤታችን የማይማሩ ወንድምና እህት ለማስመዝገብ ፍላጎት ካላችሁ በአካል ወይም በቴሌግራም በተላከላችሁ ሊንክ መሰረት ማስመዝገብ ትችላላችሁ።
የት/ት ቤቱ አስተዳደር
👇👇👇
Photo unavailableShow in Telegram
✅ቀን ፡- 15/09/2016 ዓ.ም _ ማስታወቂያ
ሰላም የተከበራችሁ ወላጆች እና አሳዳጊዎች እንደሚታወቀው ትምህርት ቤታችን በ2016 ዓ.ም እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ሶስተኛውን የዓመቱ መጨረሻ ቅዱስ ቁርባን በኅብረት የመቀበል መርሐ ግብር በ17/09/2016 ዓ.ም በቦሌ መድኃኔ ዓለም ይከናወናል። ይህን ቀን የመረጠንበት ምክኒያት አለን። በቤተ ክርስቲያናችን ሥርዓት መሠረት ጥንተ ጰራቅሊጦስ ማለትም መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት የወረደበት ቀን ግንቦት 18 ቀን ነው። ስለዚህ ልጆቻችንን በዚህ ታላቅ የበዓል ዋዜማ ብናስቁርባቸው በረከቱ ብዙ ነው።ስለዚህ የተከበራችሁ ወላጆች ነገ በተቻለ መጠን ሰዓታችሁን አመቻችታችሁ ልጆቻችሁን በሰዓቱ ይዛችሁ መጥታችሁ የዓመቱን የመጨረሻ የቁርባን መቀበል መርሐ ግብር ብናከናውን መልካም ነው።
መልካም በዓል
ትምህርት ቤቱ
Photo unavailableShow in Telegram
ቅዱስ ቁርባን
ቅዳሜ፣ ግንቦት 17 ፣2016 ዓ.ም
ደብረ ሳሌም ቦሌ መድኃኔ ዓለም ወአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
✅ቀን ፡- 14/09/2016 ዓ.ም _ ማስታወቂያ
የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የአራተኛው ሩብ ዓመት ክፍያን እስከ ነገ ሐሙስ ፣ግንቦት 15፣ 2016 ዓ.ም ድረስ ሙሉ በሙሉ ክፍለው እንዲያጠናቅቁ ስንል በትህትና እናስታውስዎታለን። ክፍያውን በዚህ ቀነ ገደብ አለማጠናቀቅ የልጅዎን የትምህርት ቤት እንቅስቃሴ ማገድን ጨምሮ ለፈተና መቀመጥ እንደማይቻል ከውዲሁ እናሳሰባለን።
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር!
Photo unavailableShow in Telegram
✅ቀን ፡- 14/09/2016 ዓ.ም _ ማስታወቂያ
የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ4ተኛ ሩብ ዓመት ክፍያ ከመጋቢት 30 እስከ ሚያዚያ 4 2016 ዓ.ም ክፍያን የሚጠናቀቅበት እንደሆነ በ28/07/2016ዓ.ም በቴሌግራምና በኮሚኒኬሽን ደብተር ያሳወቅን ቢሆንም ክፍያ ላልፈፀሙ ወላጆች እስከ ረቡዕ ማለትም 7/09/2016ዓ.ም ክፍያው ካልተፈፀመ ተማሪው ለፈተና እንደማይቀመጥ ለማሳወቅ እንወዳለን።የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ4ተኛ ሩብ ዓመት ክፍያ ከመጋቢት 30 እስከ ሚያዚያ 4 2016 ዓ.ም ክፍያን የሚጠናቀቅበት እንደሆነ በ28/07/2016ዓ.ም በቴሌግራምና በኮሚኒኬሽን ደብተር ያሳወቅን ቢሆንም ክፍያ ላልፈፀሙ ወላጆች እስከ ረቡዕ ማለትም 7/09/2016ዓ.ም ክፍያው ካልተፈፀመ ተማሪው ለፈተና እንደማይቀመጥ ለማሳወቅ እንወዳለን።
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር!