617
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
-130 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Repost from Mereja TV
00:46
Video unavailableShow in Telegram
በመጨረሻም ድሉ የኛ ነው‼️ 💪
okCQl7iEIgoyUrqf0jikQWlCbJYF6CAjBAEIQ0.mp42.26 MB
Repost from Mereja TV
00:27
Video unavailableShow in Telegram
ዲሌት ይበዛዋል ስትራቴጂህ .....
6.65 MB
Photo unavailableShow in Telegram
ሰበር ዜና!
የአፋር ጀግኖች ከፋኖ ጎን በመሰለፍ የብርሃኑ ጁላን ጦር በረኸት ላይ ሲያራግፉት ውለዋል!
በረኸት ላይ ትውልድ የሚዘክረው ታሪክ ተሰርቷል። የብርሀኑ ጁላ ወታደር ከምንጃር አረርቲ ወደ በረኸት በመንቀሳቀስ ከ 30/2016 ዐ.ም ጀምሮ እስከዚህ ሰዓት ድረስ ቆስጤ ገብርኤል እና ምንታምር አካባቢ በከባድ መሳሪያ በመታገዝ ከባድ ውጊያ እያካሄደ ነው።
በዚህ ውጊያ እስከ አሁን ሰዓት ድረስ ሁለት ዙ 23 የጫነ ኦራል እና 3 ፓትሮል በፋኖ ተማርኳል። በሺህ የሚቆጠር ወታደር እስከ ወዲያኛው ተሸኝቷል። 3 ፋኖ ብቻ ተሰውቷል። በዛሬው ውጊያ የአፋር የምድር ድሮኖች የቀድሞው የአፋር ልዩ ሀይል አባላትና እና የአፋር ወጣቶች ከፋኖ ጎን በመሆን በውጊያው ተሳትፈዋል። እስከዚህ ሰዓት ድረስም የብርሀኑ ጁላን ጦር እየቀጠቀጡት ይገኛሉ።
የምንጃር ሸንኮራ ፋኖ ለበረኸት ወረዳ እገዛ እያደረገ ነው። በአሁን ሰአት ወደ በረኸት የተንቀሳቀሰው ጦር ምንጃር ከአረርቲ ከተማ ወጣ ብሎ ከትናንት ምሽት ጀምሮ የብርሀኑ ጁላ ጦር ቆረጣ ውስጥ ስለገባ መውጫ መግቢያ አጥቷል። ከቆረጣ ለመውጣት ሙከራ አድርጎ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ተመልሷል።
እስከ አሁኑ ሰአት ድረስ አረርቲ ከከብት ተራ ዝቅ ብሎ ብዛት ያለው የብርሀኑ ጁላ ወታደር ሬሳ ወድቆ ይገኛል። በዚህ የተበሳጨው ይህ ወራሪ ሀይል በሚያሳዝን ሁኔታ የገበሬውን ሰብል እና ቤት በከባድ መሳሪያ እያቃጠለ ይገኛል።
👍 1
Repost from Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
የፍልስጤሙ ሃማስ ቡድን እስራኤል ላይ ለምን ጥቃት ከፈተ? ማወቅ ያለብን ነጥቦች
በእስራኤል ላይ ድንገተኛ ጥቃት የከፈተው ሃማስ "ለመጨረሻ ጊዜ በቃን ብለን ተነስተናል" ብሏል። የእስራኤል መከላከያ ሚንስቴር ሃማስ “ከባድ ስህተት ሰርቷል፤ የእስራኤል ጦርነቱን ታሸንፋለች” ብሏል።
ሃማስ እስራኤል ላይ ጦር እንዲመዝ ያደረገውን አንኳር ነጥቦች በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://am.al-ain.com/article/why-hamas-attack-israel
የፍልስጤሙ ሃማስ ቡድን እስራኤል ላይ ለምን ጥቃት ከፈተ? ማወቅ ያለብን ነጥቦች
የእስራኤል መከላከያ ሚንስቴር ሃማስ “ከባድ ስህተት ሰርቷል፤ የእስራኤል ጦርነቱን ታሸንፋለች” ብሏል
Repost from Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
Photo unavailableShow in Telegram
በህዝባቸው ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት ያላቸው የሀገራት መሪዎች እነማን ናቸው
የአንድ ሀገር ህዝቦች በመሪያቸው ያላቸው የመተማመን ደረጃ ላይ በመመስረት ያላቸው ተቀባይነት መጠን በመቶኛ ተቀምጧል።
ዎርልድ ኦፍ ስታስትክስ ይዞት በወጣው መረጃ መሰረት የሩሲያ ዜጎች በፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ ያላቸው የመተማመን ደረጃ እና ተቀባይነት ከፍተኛው መሆኑ ታውቋል።
መሪዎቹ በህዝባቸው ዘንድ ያላቸው መጠን (በመቶኛ) በተከታዩ ሊንክ ያንብቡ፤ https://am.al-ain.com/article/world-leaders-approval-rating
Repost from Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
ከመቅደላ የተዘረፈው ታቦት ለንደን ለሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተሰጠ
ብሪታንያ ከ150 ዓመት በፊት ከመቅደላ የዘረፈቻቸውን ቅርሶች ለኢትዮጵያ መልሳለች
ታቦቱ በቤተ ክርስቲያኗ አቀባበል ተደርጎለታል
ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ👉
https://am.al-ain.com/article/britain-repatriate-looted-heritages-to-ethiopia
ከመቅደላ የተዘረፈው ታቦት ለንደን ለሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተሰጠ
ታቦቱ በቤተ ክርስቲያኗ አቀባበል ተደርጎለታል
ከመቅደላ የተዘረፈው ታቦት ለንደን ለሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተሰጠ፡፡
ብሪታንያ በአጼ ቴዎድሮስ ዘመን ከመቅደላ ከወሰደቻቸው ቅርሶች መካከል የተወሰኑትን ከሰሞኑ ለኢትዮጵያ አስረክባለች፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ወደ ጦርነት የገቡ አካላትን ለማስታረቅ ጠየቀች
በ1868 ዓ.ም በአጼ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት በብሪታንያ ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ ቅርሶች መመለሳቸውን በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡
ከተመለሱት ቅርሶች መካከል በ1868 ዓ.ም ከመቅደላ የተዘረፈ የመድሃኒያለም ታቦት፣ የልኡል አለማየሁ የጸጉር ዘለላ፣ ከብር የተሰሩና በነሃስ የተለበጡ ሦስት ዋንጫዎች እንዲሁም በዘመኑ ጦርነት ላይ የዋለ የጦር ጋሻ ይገኙበታል፡፡
ከነዚህ ቅርሶች መካከል አንዱ የሆነው ታቦት በለንደን የሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያ ሲደርስ በዚህ መልኩ ዝግጅት ተደርጓል፡፡
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.