ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
الذهاب إلى القناة على Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
إظهار المزيد3 306
المشتركون
-224 ساعات
-107 أيام
-3830 أيام
أرشيف المشاركات
# ከ መምህረ ቤተክርስትያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተገኙ እንቁ መጻሕፍት
©አነዚኽን ጣፋጭ ምግቦች ተመግበዋቸው ይኾን...?
📚#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ እና
# ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱ እና ትምህርቱ
#ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....አባ እለእስክንድሮስም አትናቴዎስን በመንበረ ፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርትና ሥርዓት እያስተማረ አሳደገው፤ እርሱም ተወዳጅ ልጅ ሆነው፡፡ ከዚሁም ጋር ሰዋስው፣ ፍልስፍና፣ ክሂሎተ ነቢብና ሌሎች በዘመኑ የነበሩ ትምህርቶችንም በሚገባ ተማረ፡፡ ቆይቶም ለመዓርገ ምንኵስና በቃ᎓᎓ በቅድስናው፣ በሞያውና በግብረ ገብነቱ እንከን የሌለው ወጣቱ አትናቴዎስ በ23 ዓመቱ ....]
#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ራሱን ከዚህ ዓለም የበለጠ ለመሰወርና ብቻውን ዘግቶ ለመኖር በመፈለጉ ወደ ዋሻ ውስጥ ገብቶ በብሕትውናና በጽኑ ትኅርምት ለሁለት ዓመት ሲጋደል ኖረ። በዚያም በትጋሃ ሌሊት፣ ለራሱ ዕንቅልፍ በመከልከል፣ በቀዊም፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቃል በማጥናት፣ በጸሎትና በተዘክሮ ኖረ በመቀጠልም ....]
【#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ】
[..ሁሉም የሌሊት ቅዠቶች ኖረዋል፡፡ ሌሊቱ አልፎ ቀኑ በመምጣቱ ከጨለማው ጋር አብረው የጠፉ ህልሞች ብቻ ነበሩ፡፡ ያለ መስሎ ታይቶ እንደጠፋ ጥላ፣ ወደ አየር ተኖ እንደጠፋ ጢስ፣ ሟሙቶ እንዳለቀ አረፋ፣ እንደተበጣጠሰ የሸረሪት ድር ነበሩ፡፡ ስለዚህ ሁል ጊዜ ይህንን መንፈሳዊ መዝሙር እንዘምራለን፡- “ሁሉ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ ነው” የሚለውን፡፡]››
👉መጻሕፍቱን በግዮን መጻሕፍት ያገኙታል !
ይደውሉልን !📞፦0913083816 https://t.me/GhionBookStore1623
➮#የተሰበሰብን_እኛም_የማይታመም_የርሱን ሕማሙን እንናገራለን፣ የማይሞት የርሱን ሞቱን እንናገራለን፣ ከደቀ መዛሙርቱ ጋራ በተቀመጠባት በዚያች ሌሊት በአባቱ ፈቃድ በራሱም ፈቃድ ሰውነቱን ለሞት ሰጠ ፣
➮ሁሉን የያዘውን ያዙት፣ ሁሉን የሚገዛውን አሠሩት፣ የሕያው የአምላክን ልጅ አሠሩት፣ በቁጣ ጐተቱት፣ በፍቅር ተከተላቸው፣ በሚሸልተው ፊት እንደማይናገር እንደ የዋህ በግ በኋላቸው እየተከተለ ወሰዱት።
#ሊቃነ_መላእክት በመፍራትና በመንቀጥቀጥ ከፊቱ የሚቆሙለትን በአደባባይ አቆሙት ፣ ኃጢአትን ይቅር የሚል ውን ኃጥእ አሉት፣ በመኳንንት በሚፈርደው በርሱ ፈረዱበት ፣
#ለሱራፌል ዘውድ የሚያቀዳጃቸውን የእሾህ ዘውድ አቀዳጁት፣ ለኪሩቤል የግርማ ልብስ የሚያለብሳቸውን ለመዘበት ቀይ ግምጃ አለበሱት ፣
#ኪሩቤል በእሳት ክንፍ ተሸፍነው ከፊቱ የሚሠወሩለትን እርሱን ክፉ ባሪያ እጁን
አጽንቶ ፊቱን ጸፋው፣
#የመላእክት ሠራዊት በፍጹም መደንገጥ ለሚሰግዱለት እየዘበቱበት በፊቱ ተንበረከኩ፣
#ይህን`ያህል ትሕትና እንደ ምን ያለ ትሕትና ነው? ይህን ያህል ትዕግሥት እንደ ምን ያለ ትዕግሥት ነው? ይህን ያህል ዝምታ እንደ ምን ያለ ዝምታ ነው?
#ይህን ያህል ቸርነት እንደ ምን ያለ ቸርነት ነው ፣ ይህን ያህል ሰውን ማፍቀር እንደምን ያለ ፍቅር ነው?
➮#ፍቅር_የአምላክን_ልጅ ከዙፋኑ ሳበው እስከ ሞትም አደረሰው፣ በደል የሌለበትን እንደ በደለኛ ሰቀሉት ፣ ሕይወትን የሠራውን ከበደለኞች ጋር ቈጠሩት
#አዳምን የፈጠሩ እጆች በመስቀል ቀኖት ተቸነከሩ፣ ወዮ፣ በገነት የተመላለሱ እግሮች በመስቀል ቀኖት ተቸነከሩ፣ ወዮ፣
በአዳም ፊት የሕይወት መንፈስን እፍ ያለ አፍ ከሐሞት ጋራ የተቀላቀለ የኮመጠጠ መጸጻን ጠጣ፣ ወዮ፣
⩩የወልድን_መከራውን_የሚናገር_ምን አፍ _ነው፣ ምን ከንፈር ነው፣ ምን አንደበት_ነው?
#የፍቁር የጌታ ሕማማት በተነገረ ጊዜ ልብ ይለያል ሕሊናም ይመታል፣ ነፍስም ትንቀጠቀጣለች፣ ሥጋም ይደክማል ፣
# የማይሞተው ሞተ፣ ሞትን ይሽረው ዘንድ ሞተ፣ ሙታንን ያድናቸው ዘንድ ሞተ፣
የምትወዱት ሰዎች ፈጽሞ አልቅሱለት ፣
ወየው፣ ወየው፣ ወየው አማኑኤል አምላካችን
‟ወየው፣ ወየው፣ ወየው መድኃኒታችን ኢየሱስ፣
‟ወየው፣ ወየው፣ ወየው ፣ ንጉሣችን ክርስቶስ፣
‟ወየው፣ ወየው፣ ወየው ፣ ጻድቃን ከዕንጨት አወረዱት፣ ሥጋውንም ለመገነዝ ከርቤ የሚባል የጣፈጠ ሽቱንና ንጹሕ በፍታን አመጡ፣....
[ቅዳሴ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ]
Repost from ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
#ሥርዓተ_ጸሎት_ወስግደት_ዘዕለተ_ዓርብ (#ስቅለት)
#ዐርብ_ዘነግህ (አንድ ሰዓት)
ቅድመ ወንጌል፦
"ተንሥኡ ላዕሌየ ሠማዕተ ዐመፃ፣ወዘኢየአምር ነበቡ ላዕሌየ፣ ተንሥኡ ላዕሌየ ሠማዕተ ዐመፃ"
መዝ.34፤11-12)
ትርጉም፡ "የክፋት ምስክሮች ተነሡብኝ፥ የማላውቀውንም በእኔ ላይ ተናገሩ። ስለ በጎ ክፋትን መለሱልኝ፥ ነፍሴንም ልጆችን አሳጡአት።"
ዘማቴዎስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ይሰቅልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን፡፡ (ማቴ.26፤1-14)
ዘማርቆስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አወጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ውስተ ዐውደ ምኵናን፡፡ (ማር.15፤1-5)
ዘሉቃስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ሐመይዎ ለኢየሱስ ወመጠውዎ ለጲላጦስ፡፡ (ሉቃ.22፤66-71፣ 23፤1-12)
ዘዮሐንስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ወነበረ ዓውደ ሶቤሃ፡፡ (ዮሐ.18፤28-30
#ዓርብ_ዘሠለስት (ሦስት ሰዓት)
"ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ፣ ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጽኡኒ፣ ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ›› (መዝ.34፤1-30)
ትርጉም: አቤቱ፥ የሚበድሉኝን በድላቸው፥ የሚዋጉኝንም ተዋጋቸው።
ቅድመ ወንጌል፡-
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን፡፡ ወአኀዙኒ ማኅበሮሙ ለእኵያን፡፡ ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን፡፡ (መዝ.21፤16)
ትርጉም: ብዙ ውሾች ከበቡኝ ወደ ክፉዎች ማህበርም ወሰዱኝ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አኀዝዎ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ፡፡ (ማቴ.27፤15-26)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስን ይዘው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አሕየወ ሎሙ በርባንሃ ወወሀቦሙ ኢየሱስሃ ይሰቀሉ፡፡ (ማር.15፤6-15)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ በርባንን አድኖ ኢየሱስን ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
ዘሉቃስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዓውድምኵናን፡፡ (ሉቃ.23፤13-25)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስን ወደ ፍርድ አደባባይ ወሰዱት
ዘዮሐንስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ቀሠፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይሰቅልዎ፡፡ (ዮሐ.19፤1-12)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ጲላጦስ ጌታ ኢየሱስን ገርፎ ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
#ዓርብ_ዘስድስት (ስድስት ሰዓት)
"ለመስቀልከ ንስግድ ኦ ሊቅነ ወለትንሣኤከ ቅድስት ንሴብሕ ኵልነ ይእዜኒ ወዘልፈኒ›
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ፡፡ ውኆለቁ ኵሎ አዕጽምትየ፡፡ ቀነውኒ እደውየ ወእገርየ፡፡ (መዝ.21፤17)
ትርጉም: እጄንና እግሬን ቸነከሩኝ አጥንቶቼም ሁሉ ተቆጠሩ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ስድስቱ አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ፡፡ (ሉቃ.27፤27-44)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስን ልብሱን አልብሰው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን፡፡ (ማር.15፤16-33)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ ቀትር ነበር የካህናት አለቆች ኢየሱስን ቀራንዮ ሰቀሉት
ዘሉቃስ፡- ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ዐበጥዎ ለስምዖን ከመ ይጹር መስቀሉ፡፡( ሉቃ.23፤27-34)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ ስምኦንን አስገደዱት
ዘዮሐንስ፡- ጊዜ ሰድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማዕከለ ክልዔፈያት፡፡ (ዮሐ.19፤13-27)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ የካህናት አለቆች ጌታ ኢየሱስን በሁለት ወንበዴዎች መሀል ሰቀሉት
አምንስቲቲ ሙኪርያ አንቲ ፋሲልያሱ
አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ
አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ፣ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ
መንግሥትከ፣ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ፡፡ (ሉቃ.23፡32)
#ዓርብ_ዘተስዓቱ (9 ሰዓት)
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፣ ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፣ ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፡፡ (1ኛ ጴጥ.3፤18)
ቅድመ ወንጌል፡-
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ ፤ወአስተዩኒ ብሒዐ ለጽምዕየ፤ ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ፤ (መዝ.68፤21)
ትርጉም: ለመብሌ ሐሞትን ሰጡኝ ለጥማቴ ሆምጣጤ አጠጡኝ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ጸርሐ ኢየሱስ ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ፡፡ (ማቴ.27፤36-50)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ኤሎሄ ኤሎሄ አለ
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ከልሐ ኢየሱስ በቃሉ ወአማኅፀነ ነፍሶ ሶቤሃ፡፡ (ማር.15፤34-37)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ተናገረ ነፍሱንም አደራ ሰጠ
ዘሉቃስ፡-ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ፡፡ (ሉቃ.23፤45-46)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ጮኸ ነፍሱም ከስጋው ተለየች
ዘዮሐንስ ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት አጽነነ ርእሶ ኢየሱስ ወይቤ ተፈጸመ ኵሉ፡፡ (ዮሐ.19፤28-30)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ራሱን ዘንበል አድርጎ ተፈፀመ አለ
#ዐርብ_ዘሠርክ (አስራ አንድ ሰዓት)
ቅድመ ወንጌል፡-
አንሣእኩ እደውየ ኀቤከ ነፍስ የኒ ከመ ምድረ በድው ጸምዐተከ ፍጡነ ስምዐኒ እግዚኦ ኃለፈት ነፍስየ
ትርጉም: እጆቼን ወደ አንተ አነሳሁ ሰውነቴም በምድረ በዳ ዝናምን እንደናፈቀ አንተን ናፈቀች አቤቱ ሰውነቴ እለይ እለይ ብላለችና ፈጥነህ ስማኝ
የማቴዎስ ወንጌል ም 27፥51-56
የማርቆስ ወንጌል ም 15፥38-41
የሉቃስ ወንጌል ም 23፥47-49
የዮሀንስ ወንጌል ም 19፥31-37
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ 400 (አራት መቶ) ጊዜ በቅብብል ይደርሳል፡፡
በቅብብል የሚደገሙ የዳዊትና የነብያት ክፍል፡-
ጸሎተ ሙሴ፣ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ 10 መዝ.135፤ 108፤1
ይ.ሕ. ለይሁዳ ወልዱ ወለወልደ ወልዱ ይደምሰስ፡፡
(ከዚህ በኋላ መሬት ላይ የተጣለውን መብራት ሁሉም ይመታዋል፡፡)
ንሴብሖ የሚለውን ወረብ በኅብረት በቤተክርስቲያኑ እየተዞረ ይዘመራል፡፡
+++++++#ተፈጸመ_ዘዕለተ_ዐርብ ++++++
Repost from ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
#ሥርዓተ_ጸሎት_ወስግደት_ዘዕለተ_ዓርብ (#ስቅለት)
#ዐርብ_ዘነግህ (አንድ ሰዓት)
ቅድመ ወንጌል፦
"ተንሥኡ ላዕሌየ ሠማዕተ ዐመፃ፣ወዘኢየአምር ነበቡ ላዕሌየ፣ ተንሥኡ ላዕሌየ ሠማዕተ ዐመፃ"
መዝ.34፤11-12)
ትርጉም፡ "የክፋት ምስክሮች ተነሡብኝ፥ የማላውቀውንም በእኔ ላይ ተናገሩ። ስለ በጎ ክፋትን መለሱልኝ፥ ነፍሴንም ልጆችን አሳጡአት።"
ዘማቴዎስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ይሰቅልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን፡፡ (ማቴ.26፤1-14)
ዘማርቆስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አወጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ውስተ ዐውደ ምኵናን፡፡ (ማር.15፤1-5)
ዘሉቃስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ሐመይዎ ለኢየሱስ ወመጠውዎ ለጲላጦስ፡፡ (ሉቃ.22፤66-71፣ 23፤1-12)
ዘዮሐንስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ወነበረ ዓውደ ሶቤሃ፡፡ (ዮሐ.18፤28-30
#ዓርብ_ዘሠለስት (ሦስት ሰዓት)
"ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ፣ ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጽኡኒ፣ ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ›› (መዝ.34፤1-30)
ትርጉም: አቤቱ፥ የሚበድሉኝን በድላቸው፥ የሚዋጉኝንም ተዋጋቸው።
ቅድመ ወንጌል፡-
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን፡፡ ወአኀዙኒ ማኅበሮሙ ለእኵያን፡፡ ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን፡፡ (መዝ.21፤16)
ትርጉም: ብዙ ውሾች ከበቡኝ ወደ ክፉዎች ማህበርም ወሰዱኝ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አኀዝዎ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ፡፡ (ማቴ.27፤15-26)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስን ይዘው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አሕየወ ሎሙ በርባንሃ ወወሀቦሙ ኢየሱስሃ ይሰቀሉ፡፡ (ማር.15፤6-15)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ በርባንን አድኖ ኢየሱስን ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
ዘሉቃስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዓውድምኵናን፡፡ (ሉቃ.23፤13-25)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስን ወደ ፍርድ አደባባይ ወሰዱት
ዘዮሐንስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ቀሠፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይሰቅልዎ፡፡ (ዮሐ.19፤1-12)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ጲላጦስ ጌታ ኢየሱስን ገርፎ ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
#ዓርብ_ዘስድስት (ስድስት ሰዓት)
"ለመስቀልከ ንስግድ ኦ ሊቅነ ወለትንሣኤከ ቅድስት ንሴብሕ ኵልነ ይእዜኒ ወዘልፈኒ›
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ፡፡ ውኆለቁ ኵሎ አዕጽምትየ፡፡ ቀነውኒ እደውየ ወእገርየ፡፡ (መዝ.21፤17)
ትርጉም: እጄንና እግሬን ቸነከሩኝ አጥንቶቼም ሁሉ ተቆጠሩ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ስድስቱ አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ፡፡ (ሉቃ.27፤27-44)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስን ልብሱን አልብሰው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን፡፡ (ማር.15፤16-33)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ ቀትር ነበር የካህናት አለቆች ኢየሱስን ቀራንዮ ሰቀሉት
ዘሉቃስ፡- ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ዐበጥዎ ለስምዖን ከመ ይጹር መስቀሉ፡፡( ሉቃ.23፤27-34)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ ስምኦንን አስገደዱት
ዘዮሐንስ፡- ጊዜ ሰድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማዕከለ ክልዔፈያት፡፡ (ዮሐ.19፤13-27)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ የካህናት አለቆች ጌታ ኢየሱስን በሁለት ወንበዴዎች መሀል ሰቀሉት
አምንስቲቲ ሙኪርያ አንቲ ፋሲልያሱ
አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ
አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ፣ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ
መንግሥትከ፣ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ፡፡ (ሉቃ.23፡32)
#ዓርብ_ዘተስዓቱ (9 ሰዓት)
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፣ ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፣ ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፡፡ (1ኛ ጴጥ.3፤18)
ቅድመ ወንጌል፡-
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ ፤ወአስተዩኒ ብሒዐ ለጽምዕየ፤ ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ፤ (መዝ.68፤21)
ትርጉም: ለመብሌ ሐሞትን ሰጡኝ ለጥማቴ ሆምጣጤ አጠጡኝ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ጸርሐ ኢየሱስ ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ፡፡ (ማቴ.27፤36-50)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ኤሎሄ ኤሎሄ አለ
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ከልሐ ኢየሱስ በቃሉ ወአማኅፀነ ነፍሶ ሶቤሃ፡፡ (ማር.15፤34-37)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ተናገረ ነፍሱንም አደራ ሰጠ
ዘሉቃስ፡-ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ፡፡ (ሉቃ.23፤45-46)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ጮኸ ነፍሱም ከስጋው ተለየች
ዘዮሐንስ ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት አጽነነ ርእሶ ኢየሱስ ወይቤ ተፈጸመ ኵሉ፡፡ (ዮሐ.19፤28-30)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ራሱን ዘንበል አድርጎ ተፈፀመ አለ
#ዐርብ_ዘሠርክ (አስራ አንድ ሰዓት)
ቅድመ ወንጌል፡-
አንሣእኩ እደውየ ኀቤከ ነፍስ የኒ ከመ ምድረ በድው ጸምዐተከ ፍጡነ ስምዐኒ እግዚኦ ኃለፈት ነፍስየ
ትርጉም: እጆቼን ወደ አንተ አነሳሁ ሰውነቴም በምድረ በዳ ዝናምን እንደናፈቀ አንተን ናፈቀች አቤቱ ሰውነቴ እለይ እለይ ብላለችና ፈጥነህ ስማኝ
የማቴዎስ ወንጌል ም 27፥51-56
የማርቆስ ወንጌል ም 15፥38-41
የሉቃስ ወንጌል ም 23፥47-49
የዮሀንስ ወንጌል ም 19፥31-37
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ 400 (አራት መቶ) ጊዜ በቅብብል ይደርሳል፡፡
በቅብብል የሚደገሙ የዳዊትና የነብያት ክፍል፡-
ጸሎተ ሙሴ፣ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ 10 መዝ.135፤ 108፤1
ይ.ሕ. ለይሁዳ ወልዱ ወለወልደ ወልዱ ይደምሰስ፡፡
(ከዚህ በኋላ መሬት ላይ የተጣለውን መብራት ሁሉም ይመታዋል፡፡)
ንሴብሖ የሚለውን ወረብ በኅብረት በቤተክርስቲያኑ እየተዞረ ይዘመራል፡፡
+++++++#ተፈጸመ_ዘዕለተ_ዐርብ ++++++
Repost from ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
#ሥርዓተ_ጸሎት_ወስግደት_ዘዕለተ_ዓርብ (#ስቅለት)
#ዐርብ_ዘነግህ (አንድ ሰዓት)
ቅድመ ወንጌል፦
"ተንሥኡ ላዕሌየ ሠማዕተ ዐመፃ፣ወዘኢየአምር ነበቡ ላዕሌየ፣ ተንሥኡ ላዕሌየ ሠማዕተ ዐመፃ"
መዝ.34፤11-12)
ትርጉም፡ "የክፋት ምስክሮች ተነሡብኝ፥ የማላውቀውንም በእኔ ላይ ተናገሩ። ስለ በጎ ክፋትን መለሱልኝ፥ ነፍሴንም ልጆችን አሳጡአት።"
ዘማቴዎስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ይሰቅልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን፡፡ (ማቴ.26፤1-14)
ዘማርቆስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አወጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ውስተ ዐውደ ምኵናን፡፡ (ማር.15፤1-5)
ዘሉቃስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ሐመይዎ ለኢየሱስ ወመጠውዎ ለጲላጦስ፡፡ (ሉቃ.22፤66-71፣ 23፤1-12)
ዘዮሐንስ፡- ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ወነበረ ዓውደ ሶቤሃ፡፡ (ዮሐ.18፤28-30
#ዓርብ_ዘሠለስት (ሦስት ሰዓት)
"ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ፣ ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጽኡኒ፣ ግፍዖሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍዑኒ›› (መዝ.34፤1-30)
ትርጉም: አቤቱ፥ የሚበድሉኝን በድላቸው፥ የሚዋጉኝንም ተዋጋቸው።
ቅድመ ወንጌል፡-
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን፡፡ ወአኀዙኒ ማኅበሮሙ ለእኵያን፡፡ ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን፡፡ (መዝ.21፤16)
ትርጉም: ብዙ ውሾች ከበቡኝ ወደ ክፉዎች ማህበርም ወሰዱኝ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አኀዝዎ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ፡፡ (ማቴ.27፤15-26)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስን ይዘው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት አሕየወ ሎሙ በርባንሃ ወወሀቦሙ ኢየሱስሃ ይሰቀሉ፡፡ (ማር.15፤6-15)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ በርባንን አድኖ ኢየሱስን ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
ዘሉቃስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዓውድምኵናን፡፡ (ሉቃ.23፤13-25)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስን ወደ ፍርድ አደባባይ ወሰዱት
ዘዮሐንስ፡- ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ቀሠፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይሰቅልዎ፡፡ (ዮሐ.19፤1-12)
ትርጉም: ሦስት ሰአት በሆነ ጊዜ ጲላጦስ ጌታ ኢየሱስን ገርፎ ይሰቅሉት ዘንድ ሰጣቸው
#ዓርብ_ዘስድስት (ስድስት ሰዓት)
"ለመስቀልከ ንስግድ ኦ ሊቅነ ወለትንሣኤከ ቅድስት ንሴብሕ ኵልነ ይእዜኒ ወዘልፈኒ›
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ፡፡ ውኆለቁ ኵሎ አዕጽምትየ፡፡ ቀነውኒ እደውየ ወእገርየ፡፡ (መዝ.21፤17)
ትርጉም: እጄንና እግሬን ቸነከሩኝ አጥንቶቼም ሁሉ ተቆጠሩ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ስድስቱ አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ፡፡ (ሉቃ.27፤27-44)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስን ልብሱን አልብሰው ይሰቅሉት ዘንድ ወሰዱት
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን፡፡ (ማር.15፤16-33)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ ቀትር ነበር የካህናት አለቆች ኢየሱስን ቀራንዮ ሰቀሉት
ዘሉቃስ፡- ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ዐበጥዎ ለስምዖን ከመ ይጹር መስቀሉ፡፡( ሉቃ.23፤27-34)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ ስምኦንን አስገደዱት
ዘዮሐንስ፡- ጊዜ ሰድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማዕከለ ክልዔፈያት፡፡ (ዮሐ.19፤13-27)
ትርጉም: ስድስት ሰአት በሆነ ጊዜ የካህናት አለቆች ጌታ ኢየሱስን በሁለት ወንበዴዎች መሀል ሰቀሉት
አምንስቲቲ ሙኪርያ አንቲ ፋሲልያሱ
አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ
አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ፣ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ
መንግሥትከ፣ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ፡፡ (ሉቃ.23፡32)
#ዓርብ_ዘተስዓቱ (9 ሰዓት)
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፣ ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፣ ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፡፡ (1ኛ ጴጥ.3፤18)
ቅድመ ወንጌል፡-
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ ፤ወአስተዩኒ ብሒዐ ለጽምዕየ፤ ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ፤ (መዝ.68፤21)
ትርጉም: ለመብሌ ሐሞትን ሰጡኝ ለጥማቴ ሆምጣጤ አጠጡኝ
ዘማቴዎስ፡- ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ጸርሐ ኢየሱስ ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ፡፡ (ማቴ.27፤36-50)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ኤሎሄ ኤሎሄ አለ
ዘማርቆስ፡- ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ከልሐ ኢየሱስ በቃሉ ወአማኅፀነ ነፍሶ ሶቤሃ፡፡ (ማር.15፤34-37)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ተናገረ ነፍሱንም አደራ ሰጠ
ዘሉቃስ፡-ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ፡፡ (ሉቃ.23፤45-46)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ቃሉን አሰምቶ ጮኸ ነፍሱም ከስጋው ተለየች
ዘዮሐንስ ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት አጽነነ ርእሶ ኢየሱስ ወይቤ ተፈጸመ ኵሉ፡፡ (ዮሐ.19፤28-30)
ትርጉም: ዘጠኝ ሰአት በሆነ ጊዜ ጌታ ኢየሱስ ራሱን ዘንበል አድርጎ ተፈፀመ አለ
#ዐርብ_ዘሠርክ (አስራ አንድ ሰዓት)
ቅድመ ወንጌል፡-
አንሣእኩ እደውየ ኀቤከ ነፍስ የኒ ከመ ምድረ በድው ጸምዐተከ ፍጡነ ስምዐኒ እግዚኦ ኃለፈት ነፍስየ
ትርጉም: እጆቼን ወደ አንተ አነሳሁ ሰውነቴም በምድረ በዳ ዝናምን እንደናፈቀ አንተን ናፈቀች አቤቱ ሰውነቴ እለይ እለይ ብላለችና ፈጥነህ ስማኝ
የማቴዎስ ወንጌል ም 27፥51-56
የማርቆስ ወንጌል ም 15፥38-41
የሉቃስ ወንጌል ም 23፥47-49
የዮሀንስ ወንጌል ም 19፥31-37
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ 400 (አራት መቶ) ጊዜ በቅብብል ይደርሳል፡፡
በቅብብል የሚደገሙ የዳዊትና የነብያት ክፍል፡-
ጸሎተ ሙሴ፣ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ 10 መዝ.135፤ 108፤1
ይ.ሕ. ለይሁዳ ወልዱ ወለወልደ ወልዱ ይደምሰስ፡፡
(ከዚህ በኋላ መሬት ላይ የተጣለውን መብራት ሁሉም ይመታዋል፡፡)
ንሴብሖ የሚለውን ወረብ በኅብረት በቤተክርስቲያኑ እየተዞረ ይዘመራል፡፡
+++++++#ተፈጸመ_ዘዕለተ_ዐርብ ++++++
#ምሴተ_ሐሙስ
✝በቤተክርስቲያን ትውፊት ጌታ ደቀመዛሙርቱን በትህትና ካጠባቸው በኋላ፦
፩. ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ጌታ ታጥቋት የነበረችውን "መክፌ" ተቀብሎ ታጥቋታል፤ በዚህ ከንጽሐ ጠባይእ ማዕረግ ደርሷል።
፪. አስቀድሞ "አልታጠብም" በሚል ተከራክሮ የነበረ ቅዱስ ጴጥሮስ (ፈጣሪነቱን ቢያስብ፥ ትህትናው ቢበዛበት) እሺ ብሎ ታጥቧል። ኋላም "ካልቀረስ እኔም ልጠብህ" ብሎ ጌታን ለምኖታል፡፡ ጌታም "እሺ" ብሎ ታጥቦለታል፡፡ ይህም ለቅዱስ ጴጥሮስ የክብር ክብር ሆኖለታል፡፡ (ለመኑ ተውህበ!)
በዚህ አብነትም በአድባራቱ ፥ በገዳማቱ ትልልቆቹ (ሊቃነ ጳጳሳት፡ ጳጳሳት፡ ኤጲስ ቆጶሳት፥ ቆሞሳት፡ አበምኔቶች፡ ገበዛዝቱ) አስቀድመው ያጥባሉ!
ኋላ በፈንታው ካህናት ያጥቧቸዋል!
እንኳን አደረሳችሁ!
ሐዋርያቱን በትህትና ያጠበ ቸሩ መድኃኔዓለም ፥ እኛንም ከከፋው ነገር ሁሉ ልቡናችንን ይጠብልን!
አሜን!
ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
https://t.me/GhionBookStore1623
ሊቀ ሊቃውንት ስምዐ ኮነ መልአክ እንደጻፉት
በሰሙነ ሕማማት ይህንን አድርጉ
እንኳን አደረሳችሁ
ሰሙነ ሕማማት አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ቤዛ ሆኖ ተላልፎ መሰጠቱን የምናስታውስበት ሳምንት ነው።
ይህንን ምክንያት በማድረግ የሥርዓት ለውጥ ሲደረግ ሲመለከቱ ግራ የሚጋቡና ሥርዓተ አምልኮውን በሚገባ ከመከታተል ይልቅ ሥርዓት የጣሱ እየመሰላቸው የሚጨነቁ ስላሉ ልናደርገው የሚገባንን እጽፍላችኋለሁ።
1. በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ብሎ ፊትንና መላ ሰውነትን በትዕምርተ መስቀል {በመስቀል ምልክት} ማማተብ አይከለከልም። ከካህን እጅ ቡራኬ አንቀበልም በካህኑ እጅ ያለውን መስቀል አንሳለምምና ማማተብም የለብንም በሚል ፍልስፍና ካልሆነ ማማተብ ክልክል ነው ተብሎ የተጻፈበት ቦታ የለምና።
2. የሚከለከል ጸሎት የሌለ መሆኑን አውቃችሁ ያስለመዳችሁትን ጸሎት በትጋት ጸልዩ። መሥዋዕት ካለመሠዋታችን ቅዳሴ ካለመቀደሳችን በቀር በዚህ ሳምንት ከብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ጀምሮእስከ ሊቃውንት ድርሳናት ድረስ በቤተ ክርስቲያን የማይጸለይ ጸሎት የለምና።
3. ሰላምታ መስጠት ከጸሎተ ሐሙስ ዕለት በቀር አልተከለከለም፤ እሱም ቢሆን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በይሁዳ ሰላምታ ተላልፎ መሰጠቱን ለማስተዎስ እንጅ ሌላ የተለየ ምክንያት ስለሌለው በመርሳት ወይም በሌላ ከድፍረት በተለየ ምክንያት ሰላምታ ያቀረበላችሁን ሰው ልታስደነግጡና ትልቅ ኃጢአት እንደሠራ አድርጋችሁ ልታስጨንቁት አይገባም።
4. “በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ” ብሎ መጻሕፍትን ማንበብ ወይም ሌላ ሥራን መጀመር ይቻላል። ስመ እግዚአብሔር መጥራት የምንከለከልበት ጊዜ መቸም የለምና።
5. የጌታችንን ሕማሙንና ሞቱን የሚያስታውሱ መጻሕፍትን በማንበብና በመስማት ጊዜአችንን መወሰን ይገባናል።
6. በዚህ ሳምንት ተድላ ደስታን ሲያደርጉ መገኘት ከአይሁድ ጋር እንደ መተባበር የሚያስቆጥር ስለሆነ አብዝቶ በመብላትና በመጠጣት፣ ያማረውንና ጌጠኛውን ልብስ በመልበስ፣ ባልና ሚስት በምንጣፍ በመገናኘት እንዲሁም በልዩ ልዩ ምክንያት ከምናደርጋቸው ተድላ ደስታዎች መራቅ ይገባናል። ቅዱሳን በዘመናቸው ሁሉ ባሰቡት ጊዜ የሚያስጨንቃቸውን የክርስቶስን መከራ እያሰብን ለጥቂት ጊዜም እንኳን ቢሆን የክርስቶስን መከራ በሰውነታችን ማሰብ ይገባናል።
የተቻለው እንደ ጴጥሮስ የራሱን ኃጢአት እያሰበ እንደ ማርያም መግደላዊት የክርስቶስን ሞት እያዘከረ ሊያለቅስ ይገባዋል።
በወዲያኛው ዓለም ከማልቀስ የሚያድነን ዛሬ የራሳችንን ኃጢአት አስበን የክርስቶስን ሞት አዘክረን የምናለቅሰው ለቅሶ ነው እንጅ ዛሬ ከተደሰትን ደስታችንን በዚህ ዓለም ማድረጋችን አይደለምን?
7. በተቻለን መጠን በቤተ ክርስቲያን መዋል ይገባናል፤ ሕማማተ መስቀልን የሚያስታውሱ መጻሕፍት የሚነበቡበት ሳምንት ስለሆነ ነው። ነገር ግን በልዩ ልዩ ምክንያት በቤተ ክርስቲያን መዋል እንኳን ባይቻላችሁ ባላችሁበት ቦታ ሁናችሁ እየዋሻችሁ በሐሰት የከሰሱትን፣ እየቀማችሁ ልብሱን የገፈፉትን፣ ሰው እየደበደባችሁ በጅራፍ የገረፉትን፣ በወንድሞቻችሁና በእኅቶቻችሁ ላይ እየፈረዳችሁ በክርስቶስ ላይ የፈረዱበትን፣ በሰዎች ላይ እየተዘባበታችሁ የተዘባበቱበትን፣ በሳቅና በሽንገላ ሰውን እየሸነገላችሁ ሽንገላ በተሞላበት ሰላምታ ጌታውንና መምህሩን አሳልፎ የሰጠ ይሁዳን ልትመስሉ አይገባም።
ይልቁንም በአይሁድ እጅ ተላልፎ ቢሰጥም ንጹሓ ባሕርይ መሆኑን በማመን እስከ ቀራንዮ የተከተሉትን ደቀመዛሙርት ልትመስሉ ይገባል። እግራችሁ በመቅደሱ ውስጥ ባይቆምም ልባችሁን ከመቅደስ ልታወጡት አይገባም። እያዘናችሁ ባላችሁበት ቦታ ዋሉ።
8. በቤታችሁም ሆነ በቤተ ክርስቲያን አብዝታችሁ ስገዱ። ስለሁላችንም ቤዛ የሚሆን ክርስቶስ በፊታችን መስቀል ተሸክሞ ሲወድቅ እያያችሁት ትቆማላችሁን? አይሁድ ገፍተውት አንድ ጊዜ ወደ ምድር በወደቀ ጊዜ ለወደቀው መውደቅ ዘመናችንን ሙሉ ብንወድቅ ብንነሣ ውለታ መክፈል እንችል ይመስላችኋል?
ቅዱሳን ሳያቋርጡ ሲሰግዱ የሚኖሩት ክርስቶስ በፊታቸው በአይሁድ እጅ እየተገፋ መስቀሉን እንደተሸከመ ሲወድቅ በዓይነ ሕሊናቸው ስለሚያዩት ነው።
በስንክሳር ተጽፎ የምናገኘው ዜና ሞታቸው እየሰገዱ ሳሉ ሞት ነፍሳቸውን ከሥጋቸው ለይቶ እንደሚወስዳትና ለስገደት ታጥቀው እንደተንበረከኩ እንደሚገኙ ይነግረናል። የተሰቀለውን ክርስቶስን የሚያስብ ሰው ለሰውነቱ ዕረፍትን አይሻም።
9. ከሁሉም ሰው ጋር ፍቅርን አድርጉ። ሰውን ለመውደድ ምክንያት አታብጁ። ክርስቶስ አሳልፎ የሰጠውን ይሁዳን “ወዳጄ” ብሎ ሲጠራው አትሰሙትም?
እግዚአብሔርን አንተን ያለ ምክንያት እንደ ወደደህ አንተም ያለ ምክንያት ሰውን መውደድ ልመድ። ክርስቶስ አንተን ጠላቱ ሆነህ ሳለ ፍቅርን ካላጎደለብህ ለጠላትህ ፍቅርን አታጉድልበት።
ክርስቶስ ይሁዳን ‘’ወዳጀ’’ ብሎ ከጠራው አንተም ይሁዳዎችህን ወዳጀ ብለህ ጥራቸው። አውቃለሁ ጠላትን መውደድ መራራ ሐሞትን ከመጠጣት በላይ መራራ ነው። ነገር ግን እኔም ለይሁዳዎቻችን ፍቅርን እንስጥ ማለቴ መራራ ሐሞት የጠጣ ክርስቶስን እንድንመስለው ነው።
10. ለሁሉም መስጠት በምትችሉት መጠን ስጡ እንጅ አትቀበሉ። ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነውና በመስጠታችሁ ብፁዓን ተብለው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገቡት ትቆጠራላችሁ።
ምናልባትም የምትሰጡት ገንዘብ ባይኖራችሁ ገንዘብ ለሰጧችሁ ባለጠጎች የምትሰጡት ጸሎት ሊኖራችሁ ይገባል። ከምንጊዜውም የበለጠውን ስጦታ የተቀበልንበት ሳምንት መሆኑን እያሰባችሁ አንዳች የምትሰጡት ሥጋዊም ሆነ መንፈሳዊ ስጦታ የሌላችሁ ባዶዎች እንዳትሆኑ ተጠንቀቁ።
ከሁሉ በላይ የሆነውን ስጦታ የጌታን ሥጋና ደም እነሆ ተቀብለናል።
ክርስቶስ መድኃኒነ መጽአ ወሐመ በእንቲአነ ወበሕማማቲሁ ቤዘወነ!
©️ስምዐኮነ መልአከ
Repost from ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
በሰሙነ ህማማት ወቅት የምንሰማቸው እንግዳ ቃላትና ትርጉማቸው
በግብረ ሕማማት ውስጥ በግዕዝም ሆነ በኋላ በአማርኛ ሳይተረጎሙ የተቀመጡ የእብራይስጥ፣ የቅብጥና የግሪክ ቃላት ይገኛሉ። የእነዚህ ቃላት ትርጉም የሚከተለው ነው፦
#ኪራላይሶን፦ ቃሉ የግሪክ ሲሆን አጠራሩ
< ኪርዬ ኤሌይሶን> ነው። #ኪሪያ ማለት እግዝእትነ / እመቤታችን" ማለት ሲሆን "ኪርዬ" ማለት ደግሞ "እግዚኦ / ጌታ ሆይ / አቤቱ" ማለት ነዉ፡፡ "ኤሌይሶን" ማለት ደግሞ "ማረን / ይቅር በለን" ማለት ነዉ ፡፡ ትርጉሙም "አቤቱ ማረን" ማለት ነዉ፡፡ "ኪራላይሶን" የምንለዉ በተለምዶ ነዉ፡፡ ይኸዉም "ኪርዬ" ከሚለዉ "ዬ" ኤሌይሶን" ከሚለዉ ደግሞ "ኤ" በመሳሳባቸዉ በአማርኛ "ያ"ን ፈጥረዉ ነዉ፡፡
#ናይናን፦ የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ "መሐረነ፤ማረን" ማለት ነው።
#እብኖዲ ፦ የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ "አምላክ" ማለት ነው። "እብኖዲ ናይናን" ሲልም " አምላክ ሆይ ማረን" ማለቱ ነው።
#ታኦስ ፦ የግሪክ ቃል ሲሆን ትርጉሙ "ጌታ፣አምላክ" ማለት ነው።
#ማስያስ ፦ የእብራይስጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ "መሲህ" ማለት ነው።
#ትስቡጣ ፦ "ዴስፓታ" ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም "ደግ ገዥ" ማለት ነው።
#አምነስቲቲ_ሙኪርያቱ_አንቲ_ፋሲልያሱ፦ የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ "ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግስትከ- አቤቱ በመንግስትህ አስበኝ" ማለት ነው።
#አምነስቲቲ_ሙዓግያ_አንቲ_ፋሲልያሱ፦ የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ " ተዘከረነ ኦ ቅዱስ በውስተ መንግስትከ -ቅዱስ ሆይ በመንግስትህ አስበን" ማለት ነው።
#አምነስቲቲ_ሙዳሱጣ_አንቲ_ፋሲልያሱ፦ የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ " ተዘከረነ እግዚአ ኩሉ በውስተ መንግስትከ -የሁሉ በላይ የሆንክ ሆይ በመንግስትህ አስበን " ማለት ነው።
#ውድ_ግዮናውያን ለተወሰነ ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረው ይህ #ዓምደ_ሃይማኖት የተሰኘው መጽሐፍ እነኾ ድጋሚ ታትሟል በርግጥም ነገረ ሃይማኖት ላይ ጠለቅ ያለ ግንዛቤ ከሚያስጨብጡን ዐበይት መጻሕፍት መካከል በዋነኝነት የሚጠቀስ ነው ። አናም ሳያልቅብን ከወዲሁ በመሸመት ተቃሚ እነኹን እያልን ጋብዘናል ።
📚ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲሁም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍት ተደራሽ እናደርጋለን።
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/GhionBookStore1623
#ሰላም ውድ አፍቃርያነ ንባብ የግዮን ቤተሰቦች እንኳን ለታላቁ ሳምንት ሰሙነ ሕማማት አደረሰን።
❝ ይህ ሳምንት ከምን ጊዜም በላይ ለየት ባለ መልኩ የጌታችንን ሕማምና ስቃይ የምናዘክርበት መኾኑ የታወቀ ነው።
በመኾኑም እንኳን ለዚሕ ታላቅና ልዩ ሳምንት አደረሰን እያልን ሳምንቱን በማስመልከት ከእሮብ 1/7/2017-ሰኞ 6/8/2017 የሚቆይ ልዩ ቅናሽ ያዘጋጀን ሲኾን
በተለየ መልኩ ፦
#ላሓ_ማርያም
#ሕማማት
#መልክዐሕማማት
# መጽሐፈ_ምስጢር ላይ ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ በልዩ ቅናሽ አዘጋጅተናልና እንዳያመልጥዎ ።❞
#ለታላቁ የትንሳዔ በዓልም ትንሳዔ የተሰኘ ልዩ የስጦታ ፓኬጅ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን እየመጣን ነው ።
📚ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲሁም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍት ተደራሽ እናደርጋለን።
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/GhionBookStore1623
✨ዜና ድጋሚ ኅትመት
📖ተንከተም📖
ይህ መጽሐፍ፥ ይህን በተግባር የሚያሳይ፣ ጸሎተ ሃይማኖትን እየጸለዩ የይዘቱን ጥልቀት የማያወቁትን ሁሉ ከአምስት ደቂቃ ላልበለጠ ጊዜ የሚጸልዩት ጸሎት ምን ያህል ሰፊ እንደሆነ የሚያመላክት ግሩም መጽሐፍ ነው። እንግዲያውስ ከ፲፪ቱ አበው የተቀበሉትን፣ ሊቃውንት በ፲፬ አንቀጾች የቀመሙትንና ፲፬ በሮች ወዳሏት መንግሥተ ሰማያት የሚያስገባንን ጸሎተ ሃይማኖት በ፲፪ ምዕራፎች ላቀረቡልን ሊቀ ሊቃውንት፥ ዕድሜ፣ ጤና እንዲሰጥልኝ እየተመኘሁ ባለ፲፪ የሆናችሁት እንድታነቡት በ፲፪ቱ ሐዋርያት ስም እጋብዛለሁ። ሊቀ ሊቃውንትን ስምዐኮነን እና ሌሎች ሊቃውንትንም ልክ እንደዚህ የተቋጠሩትን እንድታፍታቱልን በዚሁ አጋጣሚ አሳስባለሁ።
#ዲያቆን_ብርሃኑ_አድማስ
📚ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲሁም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍት ተደራሽ እናደርጋለን።
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/GhionBookStore1623
#ውድ_አንባብያን ! ከቤተክርስቲያን የቁርጥ ቀን ልጆቿ መካከል አንዱና ዋነኛ ከኾኑት #ከመምህር_ዲያቆን_ያረጋል_አበጋዝ ዘመን ተሻጋሪ ፤ አንጀት አርስ ስራዎች ጥቂት እንጠቁምዎ ፦
፩፡#መድሎተ_ጽድቅ_፩_፪_እና_፫ ፦ ስለ መጽሐፉ መናገር አይቻልም።ለእኛ የእምነት ሚዛን ብቻ ሳይኾን መሠረት ጭምር ነው። ለመናፍቃን ደግሞ እንደ ሰም እያቀለጠ እንደ መዶሻ እየቀጠቀጠ መድረሻ የሚያሳጣ ረቂቅ ና ግሩም መጽሐፍ...
፪#የቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ_ሕይወቱና_ትምህርቱ ፦
ስለ ቅዱሱ ሕይወት ከውልደቱ በመጀመር በትምህርቱ እያሳለጠ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ ፍንትው አድርጎ በሚያስደምም ኹኔታ የሚገልጽ...
፫#የቅዱስ_አትናቴዎስ_ሐዋርያሕይወቱና_ትምህርቱ ፦
ስለቅዱሱ ማወቅ በራሱ መታደል ነው ለዚህም ከዚህ የተሻለ መጽሐፍ አይገኝም ብንል ማጋነን አይኾንም....
፬፡#ኦሪት_ዘፍጥረት ፦ ታላቁን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የመጀመሪያዎቹን አስር ምዕራፎች አንድ በአንድ እያብራራ የሚያስረዳ ሲኾን ክፍል ኹለት ይቀጥላል ተብለናል...
፭ ፡#ሳይንስ_እና_ሃይማኖት ፦ ለዚህ ማለትም ሳይንስና ሃይማኖት ተምታቶበት እየዋተተ ላለው ትውልድ አይነተኛ መፍትሔ ይህ መጽሐፍ እንደኾነ ጥርጥር የለውም....
፮#ከበረሐውያን_ሕይወት_እና_አንደበት፦ከቅዱሳኑ ሕይወት በማጣቀስ ሕይወት የሚዘሩ የቅዱሳኑን ቢሂል የያዘ ብሎም የነርሱን አሰረ ፍኖት ተከትለን ወደ ቅድስናው ማማ ከፍ እንድንል የሚረዳ ነው....
❝#ውድ አፍቃርያነ ንባብ ታድያ መጻሕፍቱ እጅግ አስፈላጊ እንደመኾናቸው #በግዮን_መጻሕፍት ዘወትር በልዩ ቅናሽ አዘጋጅተናል ።
📚ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲሁም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍት ተደራሽ እናደርጋለን።
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/GhionBookStore1623
💧አዲስ መጽሐፍ 💧
#አዲሲቱ_ኢየሩሳሌም
[የነፃነት ከተማ]
❝ከዚህ ቀደም ሦሥተኛው ኪዳን እንዲሁም ዐስራ ስድስት በተሰኙ መጻሕፍት የምናውቀው
#ደሞዝ_ጎሽሜ አሁን ደግሞ #አዲሲቱ_ኢየሩሳሌም የተሰኘ ግሩም እና ረቀቅ ባለ ስልት የተጻፈ መጽሐፍ ይዘውልን መጥተዋል።#በግዮን_መጻሕፍት በልዩ ቅናሽ ያገኙታል ።
📚ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲሁም የDelivery አገልግሎት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/GhionBookStore1623
💥አዲስ መጽሐፍ ገበያ ላይ
📖#መልክአ_ሕማማት 📖
እፎ መጦከ ዘባነከ ለጥብጣቤ መቅሰፍት መጽእቅ ገጽከኒ ተወክፈ ኀፍረተ ምራቅ ዘአእሩግ ወዘደቂቅ ስብሐት ለከ።ክርስቶስ ሆይ! ጀርባህን ለሚያስጨንቅ ግርፋት እንዴት ሰጠህ? አንድም በአዳም ላይ የተፈረደው በድል እስከ ግርፋት እንዴት አደረሰህ?”ዘአእሩግ ወዘደቂቅ” ያለው የዕድሜ የማዕረግ ነው፡፡ ከሊቀ ካህናቱ ከሐና ከቀያፋ እስከ ጲላጦስ ያሉት ሹማምንት ናቸው፡፡ ፊትህም እንጂ የእነዚህ ሁሉ ርኵስ ምራቃቸውን ተቀበለ:: አንድም “ዘአእሩግ ወዘደቂቅ” የአዳምና የሔዋን የልጆቻቸው ሁሉ ጸዋትወ መከራን አንተ ተቀበልክ፡፡ 【ከውስጥ ገጽ 】 ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥ ❝እንዲህ አንድ በአንድ እየተረጎመ የሕማማቱን የመስቀሉን ነገር በተመስጦ እንድናየው ተዘጋጅቶልናልና በተለይ መጪው ሰሙነ ሕማማት እንደመኾኑ ሊያልፈን አይገባም። ..መጽሐፉን፦#በግዮን_መጻሕፍት በልዩ ቅናሽ ያገኙታል።❞ 📚ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። 📱ይደውሉልን ፦0913083816 http://t.me/GhionBookStore1623
💥ዜና መጽሐፍ
[አዲስ መጽሐፍ ገበያ ላይ]
📖ብሩህ ዐይን📖
[THE LUMINOUS EYE]
✍......ሞት በትንሿ ሔዋን ጆሮ ተፀንሶ እንደተወለደ፦ የዘላለም ሕይወት ደግሞ በአዲሷ ሔዋን በድንግል ማርያም ጆሮ ተፀንሶ ተወለደ። ትንሿ ወይም የመጀመሪያዋ ሔዋን ጆሮ የእባብን ቃል ሰምቶ ሞትን ወለደብን። የትልቋ ወይም የዳግሚት ሔዋን የእመቤታችን ጆሮ የመልአኩን ቃል ሰምቶ ሕይወትን ወለደልን።
አዳም በሥጋ መሻት የሞት ሞትን እንደሞተ ኢየሱስ ክርስቶስም በሥጋው ሞተ፤ አዳም በሞተ ጊዜ በገነት ውስጥ እንደተደበቀ ኢየሱስ ክርስቶስም በመቃብር ተቀበረ፤ አዳም ከበለስ በዃላ ወደምድረ ፋይድ እንደተላክ ኢየሱስ ክርስቶስም ወደመቃብር ወረደ።
ከመቃብር ተነሥቶም በበደል የወደቀውን አዳምን አስነሣው፤ ሙሽራው ክርስቶስ አዳምን ከገነት መቃብር በክብር ወደ ገነት የሠርግ በዓል እመጣው። በዲያብሎስ በገነት የሞተ አዳምን በዓለሙ ኹሉ በዲያብሎስና በሠራዊቱ ላይ አነገሠው።
【ከመጽሐፉ የተቆረሰ】
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
#የመንፈስ_ቅዱስ_እንዚራ_የተሰኘው_ማር_ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ ድርሰት #በሊቀ_ሊቃውንት_ቀለመወርቅ_ቢራራ ተተርጉሞ የቀረበ ሲኾን ሕይወቱን በወፍ በረር አስቃኝቶ ተግሳጾቹን ደግሞ በመተንተን በመቀጠል ወደ እኛ ዘመን አኹናዊ ኹኔታ አምጥቶ የሚያስዳስስ ነው እያልን መጽሐፉን፦ #በግዮን_መጻሕፍት በልዩ ቅናሽ ያገኙታል ።
📚ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/GhionBookStore1623
Repost from ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
ወደ ቤተ ክርስቲያን ስላልመጡ ምዕመናን
የሚያስጨንቅህ የዚህ ዓለም ጉዳይ አለብህ? እዚህ በምታሳልፈው ጊዜ የእግዚአብሔርን ርዳታና ምሕረት ታገኝ ዘንድ፣ በመረጋጋትና በመጽናናት መንፈስ ሆነህ ትሄድ ዘንድ ስለዚህ ምክንያት ወደዚህ ና፡፡ እርሱ ኃይልሀና ጋሻህ ይሆን ዘንድ፣ በሰማያዊ ሥልጣን በመጠበቅ ለጠላቶችህ ለአጋንንት የማትሸነፍ ትሆን ዘንድ ወደዚህ ወደ ጸጋው ዙፋን ና፡፡ በአባቶች ከሚደርሰው ጸሎት ሱታፌ ካለህ፣ በማኅበር ጸሎት ከተሳተፍክ፣ ቅዱስ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል ከሰማህ፣ የእግዚአብሔርን ርዳታ ካገኘህ፣ እነዚህን መሣሪያዎች ከታጠቅህ የትም ብትሄድ እንዳንተ ያሉ ሥጋ የለበሱ ጠላቶችህ ክፉዎች ሰዎች ይቅርና ዲያብሎስ ራሱ ፊትህን ማየት አይችልም፡፡ ነገር ግን ከቤትህ እንደ ተነሣህ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሳትመጣ ወደ ገበያ፣ ወደ ሥራ፣ ወዘተ ብትሄድ ብቻህን ያለ ምንም መንፈሳዊ ትጥቅና ጸጋ እግዚአብሔር ስለምትሆን ሁሉም ነገር በአንተ ላይ ይበረታብሃል፤ ጠላቶችህም በቀላሉ ያጠቁሃል
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ_ህይወቱና_ትምህርቱ
#ዲያቆን_ያረጋል_አበጋዝ
#ሕይወተ_ ወራዙት
(የወጣቶች ሕይወት)
ወጣት ልጃገረዶች ስለ መልካቸው መሳሳትና መጨነቃቸው ከዘመነ ሔዋን ጀምሮ እንደነበር በመጻሕፍት ተገልጧል:: ይሁን እንጂ የሴቶች የወደፊት ሕይወት ሙሉ በሙሉ በመልክ ላይ የተመረኮዘ ይመስል ስለ ፊትና ቁመና ከመጠን በላይ መጨነቅ አይገባም:: በዙሪያሽ የሚገኙና በብዙ መንገድ የምትቀኚባቸውን ሰዎች አስተውለሽ ተመልከቻቸው:: አብዛኛዎቹ ተራ መልክ ያላቸው አይደሉምን? ስለዚህ ወደፊት ለሚኖርሽ ደስተኛ ኑሮ እውነተኛ ቁልፉ የቁመና ማራኪነት አለመሆን ለምን አታስተውዪም?
አለባበስሽና ውጫዊ ቁመናሽ በውስጥሽ ምን ዓይነት ሰው እንደ ሆንሽ መቶ በመቶ ባያስረዳም የቀረበ ግምት ለመስጠት ይረዳል:: ሕፃን ሳለሽ አለባበስሽ ምን ዓይነት ሰው እንደሆንሽ ብዙም አይናገር ኖሮ ይሆናል:: ልብሶችሽን የሚመርጡልሽና ፀጉርሽንም የሚያበጥሩልሽ አሳዳጊዎችሽ ናቸውና፡፡ እያደግሽ ስትሄጂ ግን ልብስ ስለ መምረጥ፤ ስለ ፀጉር አያያዝና ስለመሳለሉት የራስሽን ምርጫ እንድትከተዪ ይተውሻል:: ከዚያ ወዲያ የራስሽ ምርጫ መታየት ጀመረ ማለት ነው:: ስለዚህ ቁመናሽና አለባበስሽ በውስጥሽ ምን ዓይነት ሰው እንደሆንሽ ማንጸባረቅ ጀምሯል:: እስኪ ይህን ንባብ ገታ በማድረግ የሰውነትሽ አቋምና አለባበስሽ ስለ አንቺ ምን እንደሚናገር ለአፍታ ቆም ብለሽ አስቢው::
📚ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/GhionBookStore1623
አደስ መጽሐፍ በገቢያ ላይ
በቀሲስ ዶ/ር መብራኅቱ ኪሮስ የተዘጋጀው ቅዳሴ የተሰኘው መጽሐፍ ታትሞ ለገበያ ቀርቧል።
ግዮን መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
http://t.me/GhionBookStore1623
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
