ar
Feedback
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

الذهاب إلى القناة على Telegram

📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

إظهار المزيد
3 303
المشتركون
-224 ساعات
-107 أيام
-3830 أيام
أرشيف المشاركات
❤️ "ወንድ ልጅን ሁሉ ወደ ወንዝ ጣሉት ዘጸ 1:22" ይህ ዕለት(ኅዳር 12) እሥራኤልውያን በቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት በሙሴ መሪነት ቀይ ባሕርን ተሻግረው ንሴብሖን የዘመሩበት የመታሰቢያ ቀን ነው እውነተኛ መሪ ሙሴ !!! ሙሴ ማለት የውሃ ልጅ ማለት ነው ወንድ ሁሉ ወደወንዝ በሚጣልበት ወራት በሳጥን ተጠቅልሎ ወደባሕር ተጥሎ ከሞት የተረፈ ከጥላ ያረፈ ስለሆነ የውሃ ልጅ ተባለ የሙሴ ሕይወት የጀመረው በውሃ ነው ፈርዖን ለክፋት ወደ ውሃ ቢያስጥለውም ሙሴ ግን ወደውሃ በመጣሉ በኋላ ዘመን ክርስቶስ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ መከራ ተቀብሎ የሚሰጠንን ጥምቀትን እየሰበከ ነበረ። "ከውሃ እና ከመንፈስ ያልተወለደ ወደእግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም እንዲል " ዮሐ 3:5 ሙሴ በሕፃንነቱ ወደውሃ መጣሉ ሰዎች በሕፃንነታቸው ለመጠመቃቸው ምሳሌ "ሕፃናት ወደእኔ ይመጡ ዘንድ አትከልክሏቸው እንዲል"ማቴ 19፥14 ይህ ማለት ቤተክርስቲያን የ40 የ80 ዓመት ሰው አታጠምቅም ማለት አይደለም እንዲያማ እንዳንል ማቴ 20 የወይኑ ባለቤት የጧት የሶሰት የስድስት የዘጠኝ የአስራ አንድ ሰራተኞችን ሲቀበል ተመልክተናል። ይህ ማለት በየትኛውም የእድሜ ክልል እንደምትቀበል ማሳያ ነው እኔን የሚገርመኝ ሰው ለሰው ባጠመደው ወጥመድ ሕይወቱ ሲያልፍ ነው ፈርዖን ለዕብራውያን ወንዶች ውሃን አዘጋጅቶ ነበር ነገር ግን እስከ ሠራዊቱ ሰጠመበት ለሕጻናት አፈር መፍጨት በውሃ መራጨት ልማድ ነው ጨዋታ ነው ለፈርዖን ግን ሞት ነው በአባቶች አባባል መንገድ ቢሔዱት ቢሔዱት ውሃ ቢቀዱት ቢቀዱት አያልቅም ይባላል ለፈርዖን ግን መንገዱም ውሃውም አለቀበት። ፈርዖን ሆይ ጥበብህ የት አለ? ጉድጓድ ቆፍረህ እራስህ ተቀበርህበት እረኛው ፈርዖን ሆይ ብልሀትህ የት አለ ? በቆረጥከው ከዘራ/ጎመድ ተደበደህበት ፈርዖን ሆይ እግዚአብሔርን አላውቀውም እስራኤልን አልለቅም በማለትህ ሙሴ ባሕሩን ወደቀይ ደም በመለወጥ ምልክት አሳይቶህ ነበር ልበ ደንደና በመሆንህ ሕይወትህ በቀይ ባሕር አከተመ የመጀመሪያ ሞትን ቀማሽ አቤል ሞትን የቀመሰው በምንጭ ውሃ ነበር ምንም እርሱ ደግ ቢሆንም አንተም ተከተልከው "ዘይከሪ ግበ ለቢጹ ውእቱ ይወድቅ ውስቴቱ" እንዲል አፈ ወርቅ ፈርዖናውያን ሆይ ከፈርዖን ምን ተማራችሁ ? ዘጠኝ መቅሰፍት አስረኛ ሞተበኵር አስራ አንደኛ ስጥመተ ባሕር እንደታዘዘበት ታውቃላችሁ ፈርዖንነትን የሚያራምድ ፈርዖናዊ ሰው ደመውዙ እኒህ ናቸው ፈርዖን ቢኖር ሙሴዎች ግን ባሕሩን መሻገራቸው አይቀርም ተሻግረውም ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ስቡሐ ዘተሰብሐ እያሉ መዘመራቸው አይቀሬ ነው መጨረሻ ፈርዖን እና ሙሴ የተነጋገሩት የቃል ምልልስ ደግሞ ያስደንቃል "ፈርዖንም ከእኔ ዘንድ ሂድ ፊቴን በአየህበት ቀን ትሞታለህና ፊቴን እንዳታይ ተጠንቀቅ አለው ሙሴም እንደተናገርህ ይሁን ፊትህን እንደ ገና አላይም አለ"ዘጸ10 :29 እውነት ነው ሙሴ እና ፈርዖን እንዳይተያዩ ቀይ ባሕር ይጋርዳቸው ነበር ሙሴ በሕይወት ፈርዖን በሞት ተሸፍነው ነበር። ፈርዖኖች ታገሱ ፈርዖኖች ተመለሱ ፈርዖኖች ፈርዖንን አስታውሱ ይህ ሁሉ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ቸርነት በቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት ነውና እግዚአብሔር በቸርነቱ ከመልአኩ እርዳታ ያድለን አሜን። አብርሃም ፈቃዴ

በአማን ነጸረ ስለ መጽሐፉ የሰጡት አስተያየት፦ የመጽሐፍ ሥራ የትሩፋት ሥራ ነው ብዬ አምናለሁ። ለጉባኤ ቤት ሰዎች ሲሆን ቸርነትም ነው። በዚህ ትውልድ ያሉ መምህራን በመጽሐፍ በኩል ደጋግ ናቸው። እ
በአማን ነጸረ ስለ መጽሐፉ የሰጡት አስተያየት፦ የመጽሐፍ ሥራ የትሩፋት ሥራ ነው ብዬ አምናለሁ። ለጉባኤ ቤት ሰዎች ሲሆን ቸርነትም ነው። በዚህ ትውልድ  ያሉ መምህራን በመጽሐፍ በኩል ደጋግ ናቸው። እንጠቀምባቸው። ይህ መጽሐፍ ምግባረ ሠናይን፣ የምስጋና ሕይወትን፣ ለተፈጠሩለት ዐላማ መኖርን፣ ራስን አሳልፎ መስጠትን፣ ወዘተ. በፍጥረት መስታወትነት በረቂቅ እይታ ይሰብካል። መጽሐፍና ፍጥረት ድንቅ ሥራውን ሊመሰክሩ በጸሐፊው ብርዕ አካል ነሥተው ከፊታችን ቆመዋል።

በአማን ነጸረ ስለ መጽሐፉ የሰጡት አስተያየት፦ የመጽሐፍ ሥራ የትሩፋት ሥራ ነው ብዬ አምናለሁ። ለጉባኤ ቤት ሰዎች ሲሆን ቸርነትም ነው። በዚህ ትውልድ  ያሉ መምህራን በመጽሐፍ በኩል ደጋግ ናቸው። እንጠቀምባቸው። ይህ መጽሐፍ ምግባረ ሠናይን፣ የምስጋና ሕይወትን፣ ለተፈጠሩለት ዐላማ መኖርን፣ ራስን አሳልፎ መስጠትን፣ ወዘተ. በፍጥረት መስታወትነት በረቂቅ እይታ ይሰብካል። መጽሐፍና ፍጥረት ድንቅ ሥራውን ሊመሰክሩ በጸሐፊው ብርዕ አካል ነሥተው ከፊታችን ቆመዋል።

በአማን ነጸረ ስለ መጽሐፉ የሰጡት አስተያየት፦ የመጽሐፍ ሥራ የትሩፋት ሥራ ነው ብዬ አምናለሁ። ለጉባኤ ቤት ሰዎች ሲሆን ቸርነትም ነው። በዚህ ትውልድ ያሉ መምህራን በመጽሐፍ በኩል ደጋግ ናቸው። እ
በአማን ነጸረ ስለ መጽሐፉ የሰጡት አስተያየት፦ የመጽሐፍ ሥራ የትሩፋት ሥራ ነው ብዬ አምናለሁ። ለጉባኤ ቤት ሰዎች ሲሆን ቸርነትም ነው። በዚህ ትውልድ  ያሉ መምህራን በመጽሐፍ በኩል ደጋግ ናቸው። እንጠቀምባቸው። ይህ መጽሐፍ ምግባረ ሠናይን፣ የምስጋና ሕይወትን፣ ለተፈጠሩለት ዐላማ መኖርን፣ ራስን አሳልፎ መስጠትን፣ ወዘተ. በፍጥረት መስታወትነት በረቂቅ እይታ ይሰብካል። መጽሐፍና ፍጥረት ድንቅ ሥራውን ሊመሰክሩ በጸሐፊው ብርዕ አካል ነሥተው ከፊታችን ቆመዋል።

በአማን ነጸረ ስለ መጽሐፉ የሰጡት አስተያየት፦ የመጽሐፍ ሥራ የትሩፋት ሥራ ነው ብዬ አምናለሁ። ለጉባኤ ቤት ሰዎች ሲሆን ቸርነትም ነው። በዚህ ትውልድ ያሉ መምህራን በመጽሐፍ በኩል ደጋግ ናቸው። እ
በአማን ነጸረ ስለ መጽሐፉ የሰጡት አስተያየት፦ የመጽሐፍ ሥራ የትሩፋት ሥራ ነው ብዬ አምናለሁ። ለጉባኤ ቤት ሰዎች ሲሆን ቸርነትም ነው። በዚህ ትውልድ ያሉ መምህራን በመጽሐፍ በኩል ደጋግ ናቸው። እንጠቀምባቸው። ይህ መጽሐፍ ምግባረ ሠናይን፣ የምስጋና ሕይወትን፣ ለተፈጠሩለት ዐላማ መኖርን፣ ራስን አሳልፎ መስጠትን፣ ወዘተ. በፍጥረት መስታወትነት በረቂቅ እይታ ይሰብካል። መጽሐፍና ፍጥረት ድንቅ ሥራውን ሊመሰክሩ በጸሐፊው ብርዕ አካል ነሥተው ከፊታችን ቆመዋል።

ኅዳር 7 ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለም ላይ ከ470,000 ሺህ በላይ ሰማዕታትን በግፍ ያስገደለውን ከሃዲው ንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስን በክፉ አሟሟት ለገደለበት ተኣምሩ መታሰቢያ በዓሉ ነው፤፡ ቅዳ
ኅዳር 7 ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለም ላይ ከ470,000 ሺህ በላይ ሰማዕታትን በግፍ ያስገደለውን ከሃዲው ንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስን በክፉ አሟሟት ለገደለበት ተኣምሩ መታሰቢያ በዓሉ ነው፤፡ ቅዳሴ ቤቱም በዚሁ ዕለት ነው፡፡ የዐሥራት ሀገሩን ኢትዮጵያን ከዳግማዊ ዲዮቅልጥያኖሶች ይታደግልን!!!

ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለም ላይ ከ470,000 ሺህ በላይ ሰማዕታትን በግፍ ያስገደለውን ከሃዲው ንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስን በክፉ አሟሟት ለገደለበት ተኣምሩ መታሰቢያ በዓሉ ነው፤፡ ቅዳሴ ቤቱም
ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ በዓለም ላይ ከ470,000 ሺህ በላይ ሰማዕታትን በግፍ ያስገደለውን ከሃዲው ንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስን በክፉ አሟሟት ለገደለበት ተኣምሩ መታሰቢያ በዓሉ ነው፤፡ ቅዳሴ ቤቱም በዚሁ ዕለት ነው፡፡ የዐሥራት ሀገሩን ኢትዮጵያን ከዳግማዊ ዲዮቅልጥያኖሶች ይታደግልን!!!

ወንጌል እስከ መጨረሻው ዘመን ድረስ በአለሙ ሁሉ እንደሚሰበክ የተነገረው ትንቢት ጌታችን "ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዐለም ሁሉ ይሰበካል" ብሏል።ማቴ. 24: 14 ይህ
ወንጌል እስከ መጨረሻው ዘመን ድረስ በአለሙ ሁሉ እንደሚሰበክ የተነገረው ትንቢት ጌታችን "ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዐለም ሁሉ ይሰበካል" ብሏል።ማቴ. 24: 14 ይህ ጌታችን ስለ ወንጌል በዐለም ሁሉ እስከመጨረሻው ዘመን ድረስ መሰበክ የተናገረው ትንቢት በተነገረበት ግዜ ፣ በመሆን ዕድል ደረጃ ሲያስቡት ለመቀበል ቀላል ጉዳይ አልነበረም። ዐሥራ ሁለት የሆኑ ሐዋርያት፣ ከገሊላ ምድር ወጥተው የማያውቁና ከገሊላ ውጭ ወደ ሌላ አገር ሄደው ለማስተማር ይቅርና ሌላ አገር ስለ መኖሩም ምንም የማያውቁ የነበሩ ዓሳ አጥማጆች ከጣዖት አምላኪዎችና ራሳቸውን ማስመለክ ከለመዱ ከክፉ ነገሥታትና መኳንት እንዲሁም በመጥፎ ሰይጣናዊ ልማድ የተበላሸ ሕዝብ ጋር ባዶ እጃቸውን ታግለው፣ከምርኩዝ በቀር በትር እንኳ ሳይኖራቸው ዞረው ወንጌልን መስበክና ክርስትናን ማስፋፋት መቻላቸው በራሱ ልዩ ተአምር ነው። ሳይንስ እና ሃይማኖት ገጽ 329 በግዮን መጻሕፍት መደብር ነባርና አዳዲስ መጽሐፍቶችን ታገኛላችሁ።

ወንጌል እስከ መጨረሻው ዘመን ድረስ በአለሙ ሁሉ እንደሚሰበክ የተነገረው ትንቢት ጌታችን "ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዐለም ሁሉ ይሰበካል" ብሏል።ማቴ. 24: 14 ይህ
ወንጌል እስከ መጨረሻው ዘመን ድረስ በአለሙ ሁሉ እንደሚሰበክ የተነገረው ትንቢት ጌታችን "ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዐለም ሁሉ ይሰበካል" ብሏል።ማቴ. 24: 14 ይህ ጌታችን ስለ ወንጌል በዐለም ሁሉ እስከመጨረሻው ዘመን ድረስ መሰበክ የተናገረው ትንቢት በተነገረበት ግዜ ፣ በመሆን ዕድል ደረጃ ሲያስቡት ለመቀበል ቀላል ጉዳይ አልነበረም። ዐሥራ ሁለት የሆኑ ሐዋርያት፣ ከገሊላ ምድር ወጥተው የማያውቁና ከገሊላ ውጭ ወደ ሌላ አገር ሄደው ለማስተማር ይቅርና ሌላ አገር ስለ መኖሩም ምንም የማያውቁ የነበሩ ዓሳ አጥማጆች ከጣዖት አምላኪዎችና ራሳቸውን ማስመለክ ከለመዱ ከክፉ ነገሥታትና መኳንት እንዲሁም በመጥፎ ሰይጣናዊ ልማድ የተበላሸ ሕዝብ ጋር ባዶ እጃቸውን ታግለው፣ከምርኩዝ በቀር በትር እንኳ ሳይኖራቸው ዞረው ወንጌልን መስበክና ክርስትናን ማስፋፋት መቻላቸው በራሱ ልዩ ተአምር ነው። ሳይንስ እና ሃይማኖት ገጽ 329

#ቅምሻ "እማሆይ ወ/ሚካኤል የተኛች መስላ ሁኔታውን ስትከታተል ነበርና እንዳልሰማች እንቅልፍ እንደ ያዘው ሰው ዝም አለች። ሰሚ ያጣችው እማሆይ [ማየ ገነት] ያለ' ኃይሏን አጠራቅማ ቀና ብላ 'ወለቴ
#ቅምሻ "እማሆይ ወ/ሚካኤል የተኛች መስላ ሁኔታውን ስትከታተል ነበርና እንዳልሰማች እንቅልፍ እንደ ያዘው ሰው ዝም አለች። ሰሚ ያጣችው እማሆይ [ማየ ገነት] ያለ' ኃይሏን አጠራቅማ ቀና ብላ 'ወለቴ ኧረ ወለቴ' አለች በጩኸት። 'እ... ጠራሽኝ?' በማለት ቀና ብላ አየቻት። 'ኧረ መሞቴ ነው፥ እምነት ስጪኝ' ብላ መኝታዋ ላይ ተዘረረች። እማሆይ ወ/ሚካኤል ፈጠን ብላ ከቤቷ ይዛ የመጣችውን ዘንቢል ከፍታ የሆነ የተጠቀለለ ነገር አውጥታ ቆንጥራ ብርጭቆ ውስጥ ጨምራ በጥብጣ 'ከቤት ያመጣሁት እምነት ነው ጠጪው' አለቻት። እማሆይ ማየ ገነት የምትናገረውን ሁሉ ባይኗ ትከታተላት ነበርና 'እቤት ውስጥ ያለው እምነት እያለ ለምን ሌላ?' ብላ የሆነ ነገር ጠረጠረች። ግን ውጋቱ ፋታ ስለ ነሳት 'እምነት እምነት ነው' ብላ የግዷን ተቀበለቻትና ቀመስ ስታደርገው መረራት። የያዘችውን ብርጭቆ ወረወረችውና የቀመሰችው ካፏ ተፍታው መልሳ መኝታዋ ላይ ድፍት አለች። "ምን መሆንሽ ነው የምታፈሺው? ግዴታ መጠጣት አለብሽ እኮ። ይሄ የማይገኝ እምነት ነው። የአባቴ ጓደኞች ከትልቅ ዘግተው ከሚኖሩ አባት ያመጡለት ነው'ኮ። ሰው 'በየት ባገኘነው?' ይላል። አንቺ ትደፊዋለሽ እንዴ? ወይስ ፀላኤ ያዘሽ? አባቴ ሲነግረኝ 'ሰይጣን ያለበት እንኳን ሊጠጣት እሱ የገባበት ቤት አይገባም' ብሎኛል። ስለዚህ በሽታሽን ንቅል እንዲያደርገው በግድ መጠጣት አለብሽ' ብላ ድጋሚ በጥብጣ በግድ ልታጠጣት ስትሞክር ከውጪ ቤቶች ክፈቱ የሚል ድምፅና በር መንኳኳት ተሰማ። ቶሎ ብላ ወደ አልጋው ውስጥ አስገባችውና 'ማነው? ይግቡ' ብላ በሩን ከፈተች።" "እማሆይ ማየ ገነት መናገር አቅቷት በላብ ተዘፍቃ ወደላይ ወደላይ ትቃስታለች። ዓይኗ ብቻ ይንከራተታል። በሩን የመቱት" © ገድለ ምንኩስና ገጽ 170-171

#ዜና_መጽሐፍ #ርእስ፦ ሐተታ ዘቅዱስ አትናቴዎስ- ተስእሎተ አንትያኮስ #ይዘት፦ ቅዱስ አትናቴዎስ በዘመኑ የተለያዩ መጻሕፍትን አዘጋጅቷል፡፡ ከሥራዎቹ አንዱ አንትያኮስ የሚባል መኰንን ለጠየቀው ጥያቄ
#ዜና_መጽሐፍ #ርእስ፦ ሐተታ ዘቅዱስ አትናቴዎስ- ተስእሎተ አንትያኮስ #ይዘት፦ ቅዱስ አትናቴዎስ በዘመኑ የተለያዩ መጻሕፍትን አዘጋጅቷል፡፡ ከሥራዎቹ አንዱ አንትያኮስ የሚባል መኰንን ለጠየቀው ጥያቄ መልስ የሰጠበት ይህ “ተስእሎቶ አንትያኮስ" የተባለ መጽሐፍ ነው፡፡ የመኰንኑ ጥያቄና የሊቁ መልስ በሁለት ክፍል የተከፈለ ነው፡፡ የመጀመሪያው ክፍል ሰባ ስምንት ጥያቄዎችንና መልሶቻቸውን የያዘ ሲሆን የሁለተኛው ክፍል ደግሞ አርባ ጥያቄዎችንና መልሶቻቸውን ይዟል፡፡ መጽሐፉ በድምሩ በሊቁ የተመለሱ የ118 ጥያቄዎች መልሶችን ይዟል ፡፡ በእነዚህ ጥያቄዎች ውስጥ ሥነ ፍጥረት፣ ነገረ መለኮት፣ ሥርየተ ኃጢአት፣ ልዩ ልዩ የምግባር ሥራዎችና ሌሎችም ጥያቄዎች ተካተውበታል፡፡ አብዛኞቹ በዚያ ዘመን የነበሩ መናፍቃን ኑፋቄዎች ለመሆናቸው የጥያቄዎች መንፈስ ያስረዳል። #የገጽ_ብዛት፦ 180 #የሽፋን_ዋጋው፦ 290 ብር ___   ያልደረሳችሁ እያለቀ ስለሆ የተዎሰነ ቅጅዎች አለን ከግዮን ቅናሽ ጋር እንጠብቅዎታለን - ለበለጠ መረጃ በ0913083816 ይደውሉ።

#እንደዚህ_አድርግ! ስትተኛ— ጸልይ! ስትነቃ— ጸልይ! ሕይወት ስትከብድ— ጸልይ! ደስተኛ ስትሆን— ጸልይ! እርግጠኛ መሆን ሲከብድህ— ጸልይ! በምንም ሁኔታ ጸልይ. . . ተአምራቱን ታየዋለህ፤ ምክን
+1
#እንደዚህ_አድርግ! ስትተኛ— ጸልይ! ስትነቃ— ጸልይ! ሕይወት ስትከብድ— ጸልይ! ደስተኛ ስትሆን— ጸልይ! እርግጠኛ መሆን ሲከብድህ— ጸልይ! በምንም ሁኔታ ጸልይ. . . ተአምራቱን ታየዋለህ፤ ምክንያቱም፦ እግዚአብሔር ሁልጊዜ ከአንተ ጋር ነውና!! #ትምህርተ_ሺኖዳ መጽሐፍ #አቡነ_ሺኖዳ_መልስ_አላቸው መጽሐፍ ሁለቱም የአቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ አዲስ መጽሐፍት በግዮን መጻሕፍት በደብር ታገኙታለችሁ።

# አቡሻክርና ፍካሬ ፊደል # እንደ ዳይኖሰር ሊጠፉ የተቃረቡ የቤ/ክርስቲያኗ ሀብቶች ናቸው። መምህራችን መምህር ዘለዐለም ሐዲስ ፤ የ፬ጉባኤያት ምክትል መምህርና የደብሩ ስብከተ ወንጌል ኀላፊ ዳይኖሰ
#  አቡሻክርና ፍካሬ  ፊደል  #            እንደ  ዳይኖሰር  ሊጠፉ      የተቃረቡ የቤ/ክርስቲያኗ ሀብቶች ናቸው።     መምህራችን መምህር ዘለዐለም  ሐዲስ ፤ የ፬ጉባኤያት ምክትል መምህርና የደብሩ ስብከተ ወንጌል  ኀላፊ   ዳይኖሰራችን ከጥፋት ስለታደጉት ከልብ እናመሰግነዎታለን ።.........................።             በተመሳሳይ ፋኖ  አቋቋም  ፤ ቤተ ማርያም አቋቋም ፤ ሰደድ ኲላ ቅዳሴ፤ አጫብር አቋቋም ፤ ተጉለቴ ፤ ቆሜ ድጓ ፤      ተክሌ አቋቋቋምን የመሳሰሉ ፤ ከቅኔ ወገን  ደግሞ፤  ያ የቀደሙሞው ብሉይና ሐዲስን  የሚያገናኘው ፣ የነ አድማሱ ጀምበሬ የድማዎቹ፤ የነ የኔታ ወልደ ሰንበት የወሎዎቹ፤ የነ የኔታ  ክፍለ ዮሐንስ የጎንደሮቹ፤ የነ የኔታ ናሁ ሠናይ የመቀሌዎቹ፤ የነ የኔታ  አካለ ወልድ የቦሩዎቹ፤ የነ እሜቴ ገላነሽ የጎጃሞቹ  ቅኔ እየጠፋ  በላ   ጠጣ ፤  ሄደ  መጣ  ፤   አየሩ  በረረ ፣ መኪናው ተሰበረ ወዘተ የሚል  ቅኔ  የምንቀኝ ኾነናል ።  ይህም እየቀነሰ መሄዱ ነው። ታድያ   ይህ  አቡሻክርም እንደ ዳይኖሰር ሊጠፋ ትንሽ ሊቀረው ሲል መኖሪያውንና አኗኗሩን በሚገባ ጠቁመው  አሳይተዋልና በእጅጉ  እናመሰግነዎታለን። ከአኹን በኋላ  ጫካውን ካሳዩን  አድኖ መያዝማ    የኛ ድርሻ ነው። በድጋሚ ታትሞ ወቷል።

አሐቲ ድንግል ከዋጋው በላይ እየተሸጠ እንደሆነ ሰምተናል ከዋጋው በላይ ከምትገዙ የተወሰነ ፍሬዎች ስላለን ከማተሚያ ቤት እስከሚወጣ እኛ ዘንድ ሳይጨምር በዋጋው ታገኛላችሁ።
አሐቲ ድንግል ከዋጋው በላይ እየተሸጠ እንደሆነ ሰምተናል ከዋጋው በላይ ከምትገዙ የተወሰነ ፍሬዎች ስላለን ከማተሚያ ቤት እስከሚወጣ እኛ ዘንድ ሳይጨምር በዋጋው ታገኛላችሁ።

"የክርስቶስ ቤዛነት ይህ ነው፦ እርሱ ስለተሸከማቸው ዘግናኝ ሕማሞች እና ኃጢኣቶች እስካሁን ድረስ ያለማቋረጥ ይናገራል። ኃጢኣት የማያውቀውን እርሱን እግዚአብሔር አብ ስለእኛ ሲል 'ኃጢኣት እንዲሆን'
"የክርስቶስ ቤዛነት ይህ ነው፦ እርሱ ስለተሸከማቸው ዘግናኝ ሕማሞች እና ኃጢኣቶች እስካሁን ድረስ ያለማቋረጥ ይናገራል። ኃጢኣት የማያውቀውን እርሱን እግዚአብሔር አብ ስለእኛ ሲል 'ኃጢኣት እንዲሆን' አደረገው። አመንዝራው፣ ስድ ሆኖ የሚበድለው፣ ቆሻሻ በሆኑ ተግባራት አረንቋ ውስጥ የሚዛቅጠው እና ኃፍረት አልባ በሆኑ ተግባራት የሚበላሸው ሁሉ ከክርስቶስ ሲሸሽ ድምጹ በኋላው ይከተለዋል። ይኸውም 'የተወደድህ ልጅ ሆይ፥ ና! ኃጢኣቶችህ ከእኔ ጋር ናቸው፤' እያለ የሚጣራ የእግዚአብሔር ልጅ ደም ነው! ገና የሠራሃቸው ዕለት ነው በምልዓት የተሸከምኳቸው። ካሣውን ከፍያለሁ፦ ሐፍረት ተጭኖብኛል፤ ተገርፌያለሁ፤ ደቅቄያለሁ፤ ተሰቅያለሁ፤ እንዲሁም መርገምን ተሸክሜያለሁ። ለአንተ የይቅርታ እና የንጽሕና ተግባራትን እንዲሁም ይገባኛል የምትልበትን ጸጋ አዘጋጅቼልሃለሁ። ና! ለአንተ መከራ የተቀበልኩትን ያህል በአንተ ደስ ይለኝ ዘንድ ና! የመዳንን ዘውድ እደፋልህ ዘንድ፣ ፍቅሬን እና መንፈስ ቅዱስን በአንተ ላይ አፈስስ ዘንድ፣ እንዲህ አድርጌ ወደ አባቴ አቀርብህ ዘንድ ና! አንተ ከበጎቼ ሁሉ እጅግ ውዱ ነህ፤ እኔ ደሜን እስከመክፈል ደርሼ ከፍ ያለ ዋጋ ሰጥቼሃለሁና።" *** የክርስቶስ ስሞች፣ ገጽ 135-36። ይህን ምሥጢር የሆነ መሐፍ እንድታነቡት ግብዣችን ነው። በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።

"የክርስቶስ ቤዛነት ይህ ነው፦ እርሱ ስለተሸከማቸው ዘግናኝ ሕማሞች እና ኃጢኣቶች እስካሁን ድረስ ያለማቋረጥ ይናገራል። ኃጢኣት የማያውቀውን እርሱን እግዚአብሔር አብ ስለእኛ ሲል 'ኃጢኣት እንዲሆን'
"የክርስቶስ ቤዛነት ይህ ነው፦ እርሱ ስለተሸከማቸው ዘግናኝ ሕማሞች እና ኃጢኣቶች እስካሁን ድረስ ያለማቋረጥ ይናገራል። ኃጢኣት የማያውቀውን እርሱን እግዚአብሔር አብ ስለእኛ ሲል 'ኃጢኣት እንዲሆን' አደረገው። አመንዝራው፣ ስድ ሆኖ የሚበድለው፣ ቆሻሻ በሆኑ ተግባራት አረንቋ ውስጥ የሚዛቅጠው እና ኃፍረት አልባ በሆኑ ተግባራት የሚበላሸው ሁሉ ከክርስቶስ ሲሸሽ ድምጹ በኋላው ይከተለዋል። ይኸውም 'የተወደድህ ልጅ ሆይ፥ ና! ኃጢኣቶችህ ከእኔ ጋር ናቸው፤' እያለ የሚጣራ የእግዚአብሔር ልጅ ደም ነው! ገና የሠራሃቸው ዕለት ነው በምልዓት የተሸከምኳቸው። ካሣውን ከፍያለሁ፦ ሐፍረት ተጭኖብኛል፤ ተገርፌያለሁ፤ ደቅቄያለሁ፤ ተሰቅያለሁ፤ እንዲሁም መርገምን ተሸክሜያለሁ። ለአንተ የይቅርታ እና የንጽሕና ተግባራትን እንዲሁም ይገባኛል የምትልበትን ጸጋ አዘጋጅቼልሃለሁ። ና! ለአንተ መከራ የተቀበልኩትን ያህል በአንተ ደስ ይለኝ ዘንድ ና! የመዳንን ዘውድ እደፋልህ ዘንድ፣ ፍቅሬን እና መንፈስ ቅዱስን በአንተ ላይ አፈስስ ዘንድ፣ እንዲህ አድርጌ ወደ አባቴ አቀርብህ ዘንድ ና! አንተ ከበጎቼ ሁሉ እጅግ ውዱ ነህ፤ እኔ ደሜን እስከመክፈል ደርሼ ከፍ ያለ ዋጋ ሰጥቼሃለሁና።" *** የክርስቶስ ስሞች፣ ገጽ 135-36። ይህን ምሥጢር ር የሆነ መሐፍ እንድታነቡት ግብዣችን ነው። በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።

“ኃጢአቷን የቀበረችው ማርያም” መጽሐፍ በድጋሚ ታተመ -በመ/ር ሥሙር አላምረው የተዘጋጀው “ኃጢአቷን የቀበረችው ማርያም” የተሰኘ መጽሐፍ ጌታን ሽቶ ስለቀቡት ማርያም ኀጥእት ብዙ ኃጢአቷን ቀብራ ብዙ
“ኃጢአቷን የቀበረችው ማርያም” መጽሐፍ በድጋሚ ታተመ -በመ/ር ሥሙር አላምረው የተዘጋጀው “ኃጢአቷን የቀበረችው ማርያም” የተሰኘ መጽሐፍ ጌታን ሽቶ ስለቀቡት ማርያም ኀጥእት ብዙ ኃጢአቷን ቀብራ ብዙ ጸጋ ስላገኘችውና ማርያም እኀተ አልዓዛር ልዩነት ያስረዳል፡፡ መምህሩ “ከዚኽ በኋላ ጌታችንን ሽቱ የቀቡት ሴቶች እንዴት ሥስት ናቸው ተባለ የጋራ የቤት ሥራ ይኾነናል እንጅ አንዲት ሴት ብቻ ቀባችው ብለን የጨለማ ገልማጭ አንኾንም” ይሉናል፡፡ የመጽሐፉ አላማዎች 1) በእኅተ አልአዛር ማርያም ስም ማርያም ኃጥእት ተሠውራ እንዳትቀር ማድረግ 2)ስለ ባለሽቱ ሴቶች የግብጽ ቤ/ንና ሌሎች ተቋማት ምን አይነት ትምህርት እንዳላቸው ማሳየት 3)የተለያዩ የሊቃውንት ትርጓሜ ስለ ኃጢአተኛዋ ማርያም ምን እንደሚሉ ማስረዳት 4) የማርያም ኀጥእትን ገድል መሠረት በማድረግ የንስሐ ለቅሶዋን፣ ያጋጠማትን ፈተና እንዲሁም ገድሉ ያሉበትን የስምና የታሪክ ቅደም ተከተል ዝንፈትን መጠቆም፡፡ 5)መጽሐፈ ስንክሳር የካቲት 6 የእኅተ አልዓዛር መታሰቢያ እንዳልሆነና የማርያም ዘሀገረ ናይን መታሰቢያ እንደሆነ ማስረዳት -የደራሲያን መጻሕፍት በመግዛትና በማንበብ እናበረታታ እንደግፍ፡፡ መጽሐፉን ቅዳሜ በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።

“ቃልኪዳን በነገረ ድኅነት” (በዲ/ን ያረጋል አበጋዝ) ቆየት ካሉ ነገር ግን እንደ መጽሐፉ ብስለት ብዙዎች እጅ ካልገቡ፣ በጥልቅ ትንታኔ ከተዘጋጁ መጻሕፍት አንዱ የዲ/ን ያረጋል አበጋዝ “ቃል ኪዳን
“ቃልኪዳን በነገረ ድኅነት” (በዲ/ን ያረጋል አበጋዝ) ቆየት ካሉ ነገር ግን እንደ መጽሐፉ ብስለት ብዙዎች እጅ ካልገቡ፣ በጥልቅ ትንታኔ ከተዘጋጁ መጻሕፍት አንዱ የዲ/ን ያረጋል አበጋዝ “ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት” በሚል ርእስ የተዘጋጀው መጽሐፍ ነው፡፡  ይህን መጽሐፍ ያነበቡ አንባቢያን ትልቅ መንፈሳዊ መረዳትን ስለሚጠይቀው ስለ ቃል ኪዳንና ነገረ ድኀነት  በቂ ግንዛቤ አግኝተውበት እምነታቸውን በማጽናት ከክርስቶስና ከቅዱሳን ጋር ተጣብቀው በምድር ሰማያውያንን መላእክትን መስለው ተዋሕዶዊ አኗኗርን ገንዘብ አድርገው ተመላልሰውበታል፡፡ ይህ መጽሐፍ ቅዱሳን ከአምላካቸው ጋር ያደረጉትን ቃልኪዳንና በተሰጣቸው ቃል ኪዳን እኛ እንዴት መጠቀም እንዳለብን የሚተነትን ብቻ ሳይሆን፣ ነገረ ድኅነትን ተተርሰው ለሚነሡ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጥ፣ ተግባራዊ ምልልሳችን በክርስትና ሕይወታችን ውስጥ ያለውን ፋይዳ፣ ስለንስሐና ሒደቶቹም በቂ ግንዛቤ እንዲኖረን ያበቃናል፡፡ መጽሐፉ በሰባት ምዕራፎች የተከፈለና በ188 ገጾች ተሰንዶ ለአንባቢያን በሚመች መልኩ የተዘጋጀ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡ ገዝታችሁ አንብቡት ትጠቀሙበታላችሁ፡፡ የተወሰነ ቅጅዎች ስላሉን በግዮን መጻሐፍት መደብር  ታገኙታላችሁ።

የሥርዐተ ቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ የታወቀ ነው። ለዚህ መቃናት ደግሞ የድርሻየን ለመወጣት ይህን መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ። ገቢው ለጽርሐ ጽዮን ገዳም እንዲውል ፍላጎቴ ነበር። ተሳካ
የሥርዐተ ቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ የታወቀ ነው። ለዚህ መቃናት ደግሞ የድርሻየን ለመወጣት ይህን መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ። ገቢው ለጽርሐ ጽዮን ገዳም እንዲውል ፍላጎቴ ነበር። ተሳካልኝም። ትናንት ሁለተኛ ዕትሙ ወጥቷል። የመጀመሪያ ዕትሙ ገዳሙን ለመደገፍ በተደረገ ጉባኤ ላይ በመሸጡ ለብዙዎቻችሁ የተዳረሰ አልመሰለኝም። በተደጋጋሚ በሚደርሰኝ  ጥያቄ መሠረት ለምእመናን ሁሉ እንዲዳረስ 2000 ቅጅዎች ብቻ ቢሆኑም በድጋሜ እንዲታተም የገዳሙን አሠሪ ኮሚቴ በማሳሰብ እንዲታተም አስደርጌያለሁ። ከዚህ በኋላ እንኳን በሕትመቱ ዋጋ ማሻቀብ ምክንያት የሚቻል አይመስለኝም። ዐቅሙና ፍላጎቱ ያላችሁ ውድ ምእመናን በቅጅዎች ማነስ ምክንያት በጥቂት ቀናት ሊያልቅ ስለሚችል  በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ መጽሐፉንም አንብባቸው ሥርዓቷን ዕወቁ፤ ለመግዛት በምታወጡት ገንዘብ ደግሞ ገዳሙንና በገዳሙ ያለውን አብነት ት.ቤትም ደግፉ። ( ሊቀ ሊቃውንት ስምዐኮነ መልአክ) ከገቢያ ላይ የጠፋ ስለሆነ ስጠይቁን ለነበራችሁ ደንበኞቻችን ውስን ቅጅዎች ስላሉን በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ። ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ  ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት