ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
الذهاب إلى القناة على Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
إظهار المزيد3 301
المشتركون
-324 ساعات
-107 أيام
-4130 أيام
أرشيف المشاركات
መድሎተ ጽድቅ ቅጽ ፪ በድጋሚ ታትሟል!
በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
በብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ በቀድሞ የሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተዘጋጅቶ በ1978 ዓ.ም ለንባብ የበቃው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ በእንግሊዘኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ታተመ፡፡
መጽሐፉ ላለፉት 38 ዓመታት በቤተ ክርስቲያኗ ተቋማት በኮሌጆች፣ በካህናት ማሠልጠኛ፣ በሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በኮርስ ትምህርት እንዲሁም ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማወቅ ለሚፈልጉ እና ጥናትና ምርምር ለሚያደርጉ አገልግሎት እየሰጠ ያለ መጽሐፍ ነው፡፡
በአሁን ሰዓት ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነትና ሥርዓት ዶግማና ቀኖና በአጠቃላይ ስለ ቤተ ክርስቲያኗ ታሪካዊ ጉዞና ሁለንተናዊ አገልግሎት ለማወቅ ለሚፈልጉ የውጪ ዜጎች፤ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፤እንዲሁም በቤተ ክርስቲያኗ መዋቅር በመላው ዓለም ለሚኖሩ ወጣቶችና ሕፃናት ስለ ኢትዮጵያ ሀገራቸው ባሕል ሥርዓትና ወግ፣ ትውፊት፣ ዶግማና ቀኖና፣ በአጠቃላይ ቤተ ክርስቲያን በታሪካዊ ጉዞዋ ለሀገር ያበረከተችውንና እያበረከተች ያለውን አስተዋጽዖና እኛ ኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የክርስትና ሕይወት ጉዟችን ምን እንደሚመስል በበሰለና በጥናት በተደገፈ መረጃ ለማስረዳት ታስቦ የተተረጎመ ነው፡፡
በግዮን መጻሕፍት መደብር ማግኘት ይችላሉ።
ዮሴፍ ግብፅ ወርዶ ፣ የግብፅን ንጉሥ የፈርኦንን ሕልም ፈትቶ ፣ ሀገረ ገዢ ሆኖ ነበር፡፡ ግብፅን ከረሃብ ከማዳንም አልፎ የዓለም የእህል ጎተራ እንድትሆን አድርጓት ነበረ፡፡ ይህንን የዮሴፍን ውለታ ያልዘነጋው የግብፅ ንጉሥ ፈርኦን ለዮሴፍና በቁጥር ሰባ ለነበሩት የዮሴፍ ዘመዶች የክብር ማረፊያ ሠጥቶ እንደ ሀገራቸው ተስፋፍተው እየተዋለዱ በግብፅ እንዲኖሩ አደረጋቸው፡፡ በፈርኦን ላይ ፈርኦን ፣ በትውልድ ላይ ትውልድ ሲተካ ግን ድንገት ‘ዮሴፍን የማያውቅ ፈርኦን ተነሣ’ (ዘጸ. 1፡8)
በግዮን መጻሕፍትመደብር ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት
እንኳን ለአቡነ ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ጻድቅ (ፍልሠታቸው)፣ ለቅድስት እናታችን ክርስቶስ ሠምራ፣ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ።
+1
እነዚህ የጠፉ መጻሕፍቶች የተወሰኑ ቅጂዎች አሉን በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኛላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/GhionBooksGhionBookStore1623
አንተ ሰው! ቊጥር የሌላቸው ክፋቶች ቢኖሩብህም እንኳ በጎ ምግባር በልጅህ ይኖር ዘንድ በማድረግ አካክሰው፡፡ ለክርስቶስ የሚኾን ተሽቀዳዳሚ (ሯጭ) አሳድግ! ወዳጄ ሆይ! እንደዚህ ብዬ ስነግርህ አትፍራ፤ አትሸበርም፡፡ ልጅህ እንዳያገባ አድርገው አላልኩህም፡፡ ወደ ገዳም ወስደህ እንድታመነኩሰው ወይም የብሕትውና ሕይወትን እንዲመራ አድርገው አላልኩህም፡፡ እያልኩህ ያለሁት ይህን አይደለም፡፡ ልጅህ ቢመነኩስ እወድ ነበር፡፡ ብዙዎች ወደዚህ ሕይወት እንዲገቡ የዘወትር ጸሎቴ ነውና፡፡ ነገር ግን የምንኵስና ሕይወት [ሳይጠሩ ከገቡበት] ከባድ ሸክም ስለ ኾነ ሰዎች መነኰሳት ካልኾኑ ብዬ ግድ አልልም፡፡ ለአንተም እንደዚህ በግድ አመንኩሰው አልልህም፡፡ እያልኩህ ያለሁት ለክርስቶስ የሚኾን ተሸቀዳዳሚ ሆነህ አሳድግ ነው፡፡ በዚህ ዓለም አግብቶ፣ ልጆችንም ወልዶ የሚኖር ቢኾንም እንኳን ገና ከሕፃንነቱ አንሥቶ ሰውን የሚያከብር እንዲኾን አድርገህ አሳድገው ነው፡፡
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
#ከኦርቶዶክሳዊ_ቤተሰብ_መጽሐፍ
በግዮን መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት
በግዮን መጻሕፍት መደብር የተለያዩ የጠፉ መጽሐፍቶችን ታገኛላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/GhionBooksGhionBookStore1623
+1
ከንባብ የሚገኝ ትምህርት የማያልቅ ምርት ነው።
በመላው አለም የምትገኙ አንባብያን በግዮን መጻሕፍት መደብር የተለያዩ መጽሐፍቶችን ታገኛላችሁ።በፖስታ ቤትና በተለያዩ መንገድ እናደርሳለን።
-በመ/ር ገብረ መድኅን እንየው እና በመ/ር መዝገበ ቃል ገብረ ሕይወት የተዘጋጀ “ምሥጢረ ምሥጢራት ፩” የተሰኘ መጽሐፍ በድጋሚ ታትሟል፡፡
በግዮን መጻሕፍት መደብር ታያገኙታላችሁ፡፡
💥ሰፌልያ🩸
"ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው።
በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን ተደርሶ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ አዳዲስ መረጃዎችን የሸከፈው መጽሐፍ፥ የዓለም ብርሃን ንዋይ ኅሩይ ስለ ተባለው የአገልግሎት ውጣ ውረድን የሚዳስስ ሥራ ነው።
በግዮን መጻሕፍት መደብር Ghion Book Store ታገኙታላችሁ ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
+1
ግዮን መጻሕፍት መደብር Ghion Book Store፦ስልክ 0913083816 / 0931144330:
የተከበራችሁ ደንበኞቻችንና ተስተናጋጅ እንግዶቻችን የመጻሕፍት መደብራችን አድራሻ አራዳ ህንፃ በተለምዶው መነፅር ተራ የነበረው
በመፍረሱ ምክንያት አሁን የምንገኘው ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ታገኙናላችሁ።
t.me/GhionBooksGhionBookStore1623
የሥርዐተ ቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ የታወቀ ነው። ለዚህ መቃናት ደግሞ የድርሻየን ለመወጣት ይህን መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ። ገቢው ለጽርሐ ጽዮን ገዳም እንዲውል ፍላጎቴ ነበር። ተሳካልኝም። ትናንት ሁለተኛ ዕትሙ ወጥቷል። የመጀመሪያ ዕትሙ ገዳሙን ለመደገፍ በተደረገ ጉባኤ ላይ በመሸጡ ለብዙዎቻችሁ የተዳረሰ አልመሰለኝም። በተደጋጋሚ በሚደርሰኝ ጥያቄ መሠረት ለምእመናን ሁሉ እንዲዳረስ 2000 ቅጅዎች ብቻ ቢሆኑም በድጋሜ እንዲታተም የገዳሙን አሠሪ ኮሚቴ በማሳሰብ እንዲታተም አስደርጌያለሁ። ከዚህ በኋላ እንኳን በሕትመቱ ዋጋ ማሻቀብ ምክንያት የሚቻል አይመስለኝም።
ዐቅሙና ፍላጎቱ ያላችሁ ውድ ምእመናን በቅጅዎች ማነስ ምክንያት በጥቂት ቀናት ሊያልቅ ስለሚችል በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ መጽሐፉንም አንብባቸው ሥርዓቷን ዕወቁ፤ ለመግዛት በምታወጡት ገንዘብ ደግሞ ገዳሙንና በገዳሙ ያለውን አብነት ት.ቤትም ደግፉ።
( ሊቀ ሊቃውንት ስምዐኮነ መልአክ)
በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት
"እንደ ኦርቶዶክሳውያን ወላጆች፥ ዓላማችን ፍጹማን ወላጆች መኾን አይደለም። ይህ የማይቻል ነውና። ... ልጆች የሚፈልጉት [እና የሚያስፈልጋቸው] እንደ እነርሱ የሚሳሳቱና [ከስሕተታቸው እየተማሩ] የሚያድጉ ወላጆችን ነው።"
#ትንሿ_ቤተክርስቲያን፥ ገጽ 447
"ሰው ወደሚበዛበትና የዚህን ዓለም ፍርድ ወደሚሰጡ ቦታዎች አለመኼድ ስለማልችል፣ የምመራው ትልቅ የንግድ ድርጅት ስላለኝ፣ ሥራዬ ጥበበ እድ ስለሆነ፣ ጊዜ ስለሌለኝ፣ ትዳር ስላለኝ፣ ልጆችን ስለማሳድግ፣ የቤተሰብ አስተዳዳሪ ስለሆንኩ፣ እኔ የዓለም ሰው ስለሆንኩ መጻሕፍትን ማንበብ አይጠቅመኝም፤ "መጻሕፍትን ማንበብ በገዳም ለሚኖሩ መነኮሳት ነው" ብለህ አትንገረኝ። "አንተ ሰው! ምን ማለትህ ነው?" "ብዙ የዚህ ዓለም አሳብ ስላለብኝ መጻሕፍት ማንበብ ለእኔ አይደለም" ትለኛለህን? እንዲያውም ልንገርህ! አንተም ስማኝ! ከእነዚያ መነኮሳት ይልቅ ማንበብ ያለብህ አንተ ነህ:: መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ የሚገባቸው ብዙ የዓለም አሳብ ያላቸው ሰዎች እንጂ በምግባር በትሩፉት የተጠመዱ መነኮሳት አይደሉምና።
~ የክርስቲያን መከራ
#ቅምሻ
"እማሆይ ወ/ሚካኤል የተኛች መስላ ሁኔታውን ስትከታተል ነበርና እንዳልሰማች እንቅልፍ እንደ ያዘው ሰው ዝም አለች። ሰሚ ያጣችው እማሆይ [ማየ ገነት] ያለ' ኃይሏን አጠራቅማ ቀና ብላ 'ወለቴ ኧረ ወለቴ' አለች በጩኸት። 'እ... ጠራሽኝ?' በማለት ቀና ብላ አየቻት። 'ኧረ መሞቴ ነው፥ እምነት ስጪኝ' ብላ መኝታዋ ላይ ተዘረረች። እማሆይ ወ/ሚካኤል ፈጠን ብላ ከቤቷ ይዛ የመጣችውን ዘንቢል ከፍታ የሆነ የተጠቀለለ ነገር አውጥታ ቆንጥራ ብርጭቆ ውስጥ ጨምራ በጥብጣ 'ከቤት ያመጣሁት እምነት ነው ጠጪው' አለቻት። እማሆይ ማየ ገነት የምትናገረውን ሁሉ ባይኗ ትከታተላት ነበርና 'እቤት ውስጥ ያለው እምነት እያለ ለምን ሌላ?' ብላ የሆነ ነገር ጠረጠረች። ግን ውጋቱ ፋታ ስለ ነሳት 'እምነት እምነት ነው' ብላ የግዷን ተቀበለቻትና ቀመስ ስታደርገው መረራት። የያዘችውን ብርጭቆ ወረወረችውና የቀመሰችው ካፏ ተፍታው መልሳ መኝታዋ ላይ ድፍት አለች።
"ምን መሆንሽ ነው የምታፈሺው? ግዴታ መጠጣት አለብሽ እኮ። ይሄ የማይገኝ እምነት ነው። የአባቴ ጓደኞች ከትልቅ ዘግተው ከሚኖሩ አባት ያመጡለት ነው'ኮ። ሰው 'በየት ባገኘነው?' ይላል። አንቺ ትደፊዋለሽ እንዴ? ወይስ ፀላኤ ያዘሽ? አባቴ ሲነግረኝ 'ሰይጣን ያለበት እንኳን ሊጠጣት እሱ የገባበት ቤት አይገባም' ብሎኛል። ስለዚህ በሽታሽን ንቅል እንዲያደርገው በግድ መጠጣት አለብሽ' ብላ ድጋሚ በጥብጣ በግድ ልታጠጣት ስትሞክር ከውጪ ቤቶች ክፈቱ የሚል ድምፅና በር መንኳኳት ተሰማ። ቶሎ ብላ ወደ አልጋው ውስጥ አስገባችውና 'ማነው? ይግቡ' ብላ በሩን ከፈተች።
ገድለ ምንኩስና፣ እውነተኛ ታሪክ፣ ገገ.
በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
በግዮን መጻሕፍት መደብር የተለያዩ መንፈሳዊ እና የታሪክ መጽሐፍቶችን ታገኛላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/GhionBooksGhionBookStore1623
ግዮን መጻሕፍት መደብር Ghion Book Store፦ስልክ 0913083816 / 0931144330:
የተከበራችሁ ደንበኞቻችንና ተስተናጋጅ እንግዶቻችን የመጻሕፍት መደብራችን አድራሻ አራዳ ህንፃ በተለምዶው መነፅር ተራ የነበረው
በመፍረሱ ምክንያት አሁን የምንገኘው ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ታገኙናላችሁ።
t.me/GhionBooksGhionBookStore1623
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
