The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
الذهاب إلى القناة على Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
إظهار المزيد3 315
المشتركون
+624 ساعات
+197 أيام
+10430 أيام
أرشيف المشاركات
የደቡብ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ ዘጠነኛ መደበኛ ጉባኤውን ከየካቲት 21-22, 2016 ዓ.ም በደቡብ ጉጂ ዞን፣ ቡሌ ሆራ ከተማ አካሂዷል።
* * * * * * *
በጉባኤውም በሲኖዶሱ ባለፉት ዓራት ዓመታት የተከናወኑ የወንጌል አገልግሎት፣ የምዕመናን ጥበቃ እና የፋይናንስ ፍሰት የተመለከቱ ሪፖርቶች ቀርበው ውይይቶች እና ምክክሮች ተደርገውባቸዋል። ለቀጣዩም አራት ዓመታት የሲኖዶሱ የትኩረት አቅጣጫዎችን በተመለከተ ጉባኤው አቅጣጫዎችን አስቀምጧል።
በዘጠነኛውም ጉባኤ በሚስዮናዊነት ወደሌላ አገር ለመኔድ ለተዘጋጀው ወጣት ቶለሳ ተስፋዬ የሚስዮን አገልግሎት ጥሪ የስምሪት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። ቀጥሎም ለመጪ አራት ዓመታት ሲኖዶሱን የሚመሩ መሪዎችን ጉባዬው የመረጠ ሲሆን፣ በዚሁ መሰረት፦
1. ቄስ ደስታ ሆራ የሲኖዶሱ ፕሬዚዳንት
2. ቄስ ገናሌ ሆራ የሲኖዶሱ ምክትል ፕሬዚዳንት እና
3. አቶ ኡዴሳ ኪዮላ አቃቤ ንዋይ በመሆን ሲኖዶሱን ለቀጣይ አራት አመታት እንዲመሩ ተመርጠዋል።
የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ በጉባኤው በመገኘት አዳዲስ የተመረጡ መሪዎችን ቃለ መሃላ ያስገቡ ሲሆን የአገልግሎት ጊዜያቸውን የጨረሱ መሪዎችን በታላቅ ምስጋና አሰናብተዋል። ጉባኤውንም ለመካፈል የቤተ ክርስቲያኒቱ የልማት እና መሃበራዊ አገልግሎት ኮምሽነር ዶ/ር አበያ ዋቅወያን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንዶች እና የአጎራባች ሲኖዶስ መሪዎች በቡሌ ሆራ ከተማ ተገኝተዋል።
ለተመረጡትም አዳዲስ የሲኖዶሱ መሪዎች የአገልግሎት ስኬት ቤተ ክርስቲያን ትጸልያለች።
- - - - - - -
South Ethiopia Synod (SES) held its 9th convention from February 21-22, 2016, in west Guji Zone, Bule Hora city.
* * * * * * *
In the convention, reports from the past four years on mission, believer’s retention, and financial flows were presented. Following that, participants of the convention discussed the reports. After a productive consultation, the assembly has also placed the synod’s focus areas for the coming four years.
For the young missionary Tolesa Tesfaye, who is prepared to go abroad for missional commitment from the SES, installation and send-off program was held. Following that, the assembly elected its leaders accordingly;
1. Rev. Dest Hora as president,
2. Rev. Genale Hora as V. president and
3. Mr. Udessa Kiyola as treasurer to lead the synod for the coming four years.
Attending the assembly, president of the church, Rev. Dr. Yonas Yigezu led the elected leader in making an oath to their commitment to the ministry. With great appreciation, the president also send away leaders who have finished their terms.
To participate in the assembly EECMY-DAAS Commissioner Dr. Abeya Wakweya invited guests, neighboring synod presidents, and came to the Bule Hora city.
The church prays for the newly elected leader ministry fruitfulness.
የምሽት ጸሎት በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ዋና ጽሕፈት ቤት አዲሱ የፀሎት አዳራሽ
የምንባብ ክፍል - ትንቢተ ኤርምያስ 31፡15-17
የመልዕክት ክፍል - የሐዋሪያት ሥራ 3፡1-10
የወንጌል ክፍል - የዩሐንስ ወንጌል 4፡27-42
ጥር 26/2016
_ _ _ _
Evening Prayer at the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus, central office new Chapple
Old Testament Reading - Jeremiah 31:15-17
Epistles Reading - Act 3:1-10
Gospel Reading - John 4:27-42
February 4, 2024
የኢትዮጲያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ጥምር ፕሮግራሞችን ሲጎበኝ የቆየው ከጀርመን ፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት(EKD) የመጣው ልዑክ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዋና ጽሕፈት ቤት ጎብኝቷል።
* **
ከሚስዮናውያን እና ከቀደምት ሀገር በቀል የወንጌል አገልጋዮች አንስቶ ያለውን የቤተ ክርስቲያኒቱን ታሪክ በተመለከተ በቤተ ክርስቲያኒቱ ጠቅላይ ፀሐፊ ቄስ ተሾመ አመኑ ለልዑካሉ አጠር ያለ ገለፃ ተደርጓል። ጠቅላይ ጸሐፊውም በገለጻቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ ስልታዊ እቅድ እና የታለሙ የእድገት አቅጣጫዎቿን አብራርተዋል። በልዑካኑ ለተነሱ ጥያቄዎችም የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች ማብራሪያ ሰጥተውባተዋል።
የጀርመን ፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት በጀርመን አብዛኛውን የፕሮቴስታንት አማኝ ያቀፈ ፌደሬሽን ሲሆን በድምሩ በ20 አብያተ ክርስቲያናት 19.1 ሚሊየን ምዕመናንን አቅፏል። የኢትዮጲያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስም ከፌደሬሽኑ ጋር በተለያዩ የአገልግሎት አቅጣጫዎች ለዘመናት የቆየ ትብብር አላት።
_ _ _ _
A team of delegates from the Protestant Church in Germany (EKD) who visited the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus Joint programs also visited the church's head office.
* **
Upon their visit, the delegates were briefed by the general secretary, Rev Teshome Amenu, about the history of the church since the time of foreign missionaries and pioneer local evangelist in different parts of Ethiopia. In his briefing, the general secretary explained about the church’s strategic plans and envisioned direction of growth. Leaders of the church also reflected upon the questions raised by the delegates.
EKD is a federation that encompasses the majority of protestant churches in Germany with a total number of 19.1 million members collectively within 20 member churches. The EECMY has long time cooperation with the federation in several ministry areas.
OUR TELEGRAM CHANNEL >> https://t.me/EECMYeth
The inauguration ceremony of the Halaba WASH project in Laylenda Kebele, Halaba zone, was held by the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesand Social Services Commission (EECMY-DASSC). The event was attended by Mr. Bikila Abeya, Programs Director of EECMY-DASSC, as well as high-ranking representatives of the Commission. Other notable guests included Mr. Mohammad Kemal Nurye Deputy Administrator of Halaba Zone, Mr. Abdi Kairedin, the Head of Halaba Zone Water and Mineral Office, representatives from the Weira woreda sector offices, and the residents of Lelinda Kebele. In addition, Rev. Samato Hebebo, President of EECMY Ambaricho Blate Synod, and other staff members from EECMY DASSC CNE AO, ABS BO, and HO were present.
During the second year of the project, which spanned from January 1, 2023, to December 31, 2023, various tasks were carried out. These included the construction of a 50m3 reservoir, the installation of a 1.8km pressure line, and 6.8km distribution lines. Additionally, two gender-segregated VIP toilets with a water point were built in Laylenda School, along with six community water points. Furthermore, an office block consisting of three rooms was constructed for the water users association.
In addition to these physical endeavors, the project also focused on addressing the sanitation needs of the 1700 households through community-led total sanitation (CLTS) in the targeted kebele. Overall, the project allocated over 430,000 USD financed by #Neverthirst and directly influenced the lives of 6,803 individuals, including women and men, girls and boys living in the target Kebele.
ከጀርመን ፕሮቴስታንት አብያተክርስቲያናት (Protestant Church in Germany) የመጣው የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ጉብኝት አደረገ።
*/* */* */*
ልዑኩ በህብረቱ የኢኩሜኒካል ግንኙነት እና አለም አቀፍ አገልግሎት ዳይሬክተር በሆኑት ቢሾኘ ፔትራ ቦስ-ሁበር በመመራት የመካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያንን የአገልግሎት ክንፎችን ጎብኝቷል።
ቡድኑ ጉብኝቱን የ/ኢ/ወ/ቤ/ክ/መ/ኢ የልማት እና ማህበራዊ አገልግሎት ኮምሽን ፕሮጀክት በሆነው የሰንዳፋ ኢኮ ፋርም ፕሮግራም ጥር 25/2016 የጀመረ ሲሆን በእለቱም ኮምሽነር ዶ/ር አበያ ዋቅወያ ስለ ፕሮጀክቱ ሂደት ገለፃ ለልዑኩ አድርገዋል።
በመቀጠልም ልዑካኑ የመካነ ኢየሱስ ሴሚናሪን ጥር 26/2016 ዓ.ም ጎብኝተዋል። የሴሚናሪውም ፕሬዚደንት ቄ/ስ ዶ/ር ብሩክ ስለ ተቋሙ የትምህርት ዘርፎች፣ መሰረተ ልማቶች፣ ያለቁ እና በመሰራት ላይ ያሉ የግንባታ ፕሮጀክቶች ገለፃ አድረገዋል።
ገለፃውንም ተከትሎ ልዑኩ በሴሚናሪ ግቢ ውስጥ ተዘዋውሮ ፕሮጀክቶቹን ተመልክቷል።
_ _ _ _ _
A team of delegates from the Protestant Church in Germany(EKD) visited the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus.
*/* */* */*
Lade by Director of Division for Ecumenical Relation and Global Ministries, Bishop Perta Boss- Huber, the delegates visited the EECMY ministry wings.
The team started its visit at one of the EECMY-DASSC projects, the Sendafa ECO FARM program, on February 3, 2024. Up on their visit, the delegates were briefed about the work in progress by Dr. Abeya Wakwoya, commissioner of EECMY-DASSC.
Following that, the delegates visited Mekane Yesus Seminary on February 4, 2024. During their visit, the President of the Seminary, Rev. Dr. Biruk briefed the delegates about faculties of the seminary, facilities, and active and completed projects within the compound.
After the briefing, the team visited walking around the compound of the Seminary.
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
