The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
الذهاب إلى القناة على Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
إظهار المزيد3 313
المشتركون
+624 ساعات
+197 أيام
+10430 أيام
أرشيف المشاركات
+4
ዛሬ በአሶሳ ከተማ በምትገኝ በኢንዚ መካነኢየሱስ ማ/ምአመናን ጣራ ስር የምስጋና ዝማሬ ድምፅ አስተጋብቷል።
የወንጌል ብስራት የጉሙዝ ህብረተሰብን የደረሰው በ1970ቹ ነበር:: የአገልግሎቱ አድማስ በየጊዜው እየስፋ ከመምጣቱ የተነሳ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልል ያሉትን ማህበራነ ምእመናንን በቅርበት እንዲያገለግል ቤተ ክርስቲያኒቱ የዳል-ዳምቤ ሲኖዶስ በቅርቡ አዋቅራለች::
በሲኖዶሱም ለቃሉና ለቅዱስ ሚስጢራት አገልግሎት እንዲያበረክቱ ዛሬ አስራ አንድ አገልጋዮች ተሹመዋል:: ይህም በአዲሱ ሲኖዶስ የተሻለ አቅም የሚፈጥር ሲሆን ቤተ ክርስቲያኒቱ በክልሉ ውስጥ ለምታካሂደው አገልግሎት በዚህ ልክ ቄሶችን ስትሾም ይህ የመጀመሪያው ነው::
የቅስና ሹመት በተሰጠበት መርሃግብር የቤተክርስቲያኒቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ታሪኩ ቶሎሳ እና የሚስዮንና ቲኦሎጂ ዲፓርትመንት ዳይሬክተር ቄስ ዶ/ር ለሊሳ ዳንኤልን ተገኝተዋል።
* * * * * * *
+7
ሰኔ 25-26 2016 በደቡብ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ (ቡሌ ሆራ)።
ከአራት ሲኖዶስ ለመጡ ቄሶች፣ ወንጌላውያን እና መሪዎች እና ሚስቶቻቸው “የሚሲዮናዊነት ራዕይ ማጋራት” እና “ሚሲዮናዊ ቤተሰብ” በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የአሰልጣኞች ሥልጠና ግሩም ጊዜ አሳልፈናል። ስለ ጸጋው ብዛት እግዚአብሔርን እናመሰግናለን።
July 2-3 2024 at South Ethiopia Synod (Bule Hora). We thank God for His abundant grace and having a wonderful time of training of trainers for pastors, evangelists and leaders and their wives who come from four Synods, on the topics of "Mission Vision Sharing" and "Missional Family"
+4
ሰኔ 21-22 2016 በአርባ ምንጭ (ደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ)።
ከአራት ሲኖዶስ ለመጡ ቄሶች፣ ወንጌላውያን እና መሪዎች እና ሚስቶቻቸው “የሚሲዮናዊነት ራዕይ መጋራት” እና “ሚሲዮናዊ ቤተሰብ” በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የአሰልጣኞች ሥልጠና ግሩም ጊዜ ስላሳለፍን እግዚአብሔርን እናመሰግናለን።
June 29-30 2024 at Arba Minch (South West Synod). We thank God for having a wonderful time of training of trainers for pastors, evangelists and leaders and their wives who come from four Synods, on the topics of "Mission Vision Sharing" and "Missional Family"
+2
The senior program and finance teams of EECMY DASSC from the headquarters, area office, and project staff have met to discuss programmatic and finance-related issues. The team visited the irrigation schemes in Konso and Burji implementation sites. The construction of the schemes, intended to benefit more than 2200 households and irrigate an area of nearly 2200 hectares, was partially affected by a significant flood in the area. The team visited the structures and discussed the way forward to complete the construction activities.
Completing planned activities or projects is vital to enhance the livelihood of the targeted communities. BROT has funded the project that the team visited.
#EECMY-DASSC
#SE-AO
#Resiliencebuildingprogram
Leenjii fi workishooppiin dargaggoota dinagdeen humneessuu kun sinoodoosota biroo keessattis kan itti fufu ta’a.
***
A two-round workshop/training focused on entrepreneurship (job creation) titled "Youth Economic Empowerment" organized by the Department of Children and Youth Ministry of the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus was given in Wabe Batu Synod.
The first round of workshops/training was given in February 2016 and focused on how young people can start their own work/business, and how to change the mindset of young people from being a job keeper to being an entrepreneur. The second and last round of workshop/training held in July. It focuses on the topic of how young people can effectively manage the work/business they have started.
The training was given by the director of the department, Wondmagegn Udessa; and the President of the Synod, Rev. Galeto Deko, attended the training, mentioned the importance and value of the training; and conveyed a message to the youth to be productive by converting this important opportunity and training into action and to transform themselves economically. At the training, the coordinator of the church's youth ministry section, Mr. Gadisa Regasa, presented a message from the Word of God.
After taking the first round of training/workshop, 75% of young people stated that they engaged in different private jobs. They made an exchange of experience by sharing what they learned with others: the challenge they faced in the start-up process and how they overcame the challenges.
Finally, the trainees who participated in the training/workshop were given certificates of participation, and based on the training they received, they will return to their respective areas and teach other young people.
By encouraging the participation of women in the training, participants and panelists were made to participate in an equal 50%-50% ratio.
This training and workshop on empowering youth economically will be continued in other synods.
📷: Yishak Studio, Dodola 0901883389
***ወጣቶችን በኢኮኖሚ የማብቃት ወርክሾፕ/ስልጠና በዋቤ ባቱ ሲኖዶስ ተካሄደ***
***Leenjii Dargaggoota Diinagdee Cimsuu Sinoodoosii Waabee Baatuutti
***Youth Economic Empowerment Workshop/Training at Wabe Batu Synod
===
በኢ/ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ የተዘጋጀው 'ወጣቶችን በኢኮኖሚ ማጠናከር' በሚል ርዕስ በኢንተርፕሬነርሺፕ (የሥራ ዕድል ፈጠራ) ላይ ትኩረት ያደረገ ወርክሶፕ/ስልጠና በሁለት ዙር በዋቤ ባቱ ሲኖዶስ ተሰጥቷል፡፡ የመጀመርያው ዙር ወርክሶፕ/ስልጠና በየካቲት 2016 ዓ.ም የተሰጠ ሲሆን ወጣቶች የራሳቸውን ሥራ/ቢዝነስ እንዴት መጀመር ይችላሉ በሚል ላይ ወጣቶች ከስራ ጠባቂነት ወደ ስራ ፈጣሪነት አስተሳሰባቸው እንዲቀየር መስራት ትኩረት ያደረገ ሲሆን: በሐምሌ ወር የተካሄደው ሁለተኛው እና የመጨረሻው ዙር ወርክሾፕ/ስልጠና ደግሞ : ወጣቶች የጀመሩትን ሥራ/ቢዝነስ በውጤታማነት እንዴት መምራት ይችላሉ በሚል ርዕስ ላይ ትኩረት ያደረገ ነው:: የመጀመርያው ዙር ወርክሶፕ/ስልጠና በየካቲት 2016 ዓ.ም የተሰጠ ሲሆን ወጣቶች የራሳቸውን ሥራ/ቢዝነስ እንዴት መጀመር ይችላሉ በሚል ላይ ወጣቶች ከስራ ጠባቂነት ወደ ስራ ፈጣሪነት አስተሳሰባቸው እንዲቀየር መስራት ትኩረት ያደረገ ሲሆን: በሐምሌ ወር የተካሄደው ሁለተኛው እና የመጨረሻው ዙር ወርክሾፕ/ስልጠና ደግሞ : ወጣቶች የጀመሩትን ሥራ/ቢዝነስ በውጤታማነት እንዴት መምራት ይችላሉ በሚል ርዕስ ላይ ትኩረት ያደረገ ነው::
ስልጠናው በመምሪያው ዳይሬክተር ወንድማገኝ ኡዴሳ የተሰጠ ሲሆን፡ የሲኖዶሱ ፕረዝደንት ቄስ ገለቶ ዴኮ በስልጠናው በመገኘት ስለ ስልጠናው አስፈላጊነት እና ጠቃሚነት በመጥቀስ፡ ወጣቶች ይሄን አስፈላጊ ዕድል እና ስልጠና ወደ ተግባር በመቀየር ፍሬያማ እንዲሆኑና እራሳቸውን በኢኮኖሚ አቅም ለመቀየር ትጉ እንዲሆኑ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በስልጠናው የቤተክርስቲያኒቱ የወጣቶች አገልግሎት ክፍል አስተባባሪ አቶ ጋዲሳ ረጋሳ ከእግዚአብሔር ቃል መልዕክት አቅርበዋል::
የመጀመርያውን ዙር ስልጠና/ወርክሾፕ ከወሰዱ በኃላ 75% ወጣቶች በተለያየ የግል ሥራ ላይ መሰማራታቸውን ገልጸው: በስራ አጀማመር ሂደት ውስጥ ያጋጠማቸውን ተግዳሮት እና ተግዳሮቱን እንዴት እንዴት እንዳለፉት: የተማሩትን ለሌሎች በማካፈል የልምድ ልውውጥ አድርጓል:: በመጨረሻም በስልጠናው/ወርክሾፑ ለተሳተፉ ሰልጣኞች የተሳትፎ የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው ሲሆን በወሰዱት ስልጠና መሰረት ወደየ አካባቢያቸው በመመለስ ሌሎች ወጣቶችን የሚያስተምሩ ይሆናል:: በመጨረሻም በስልጠናው/ወርክሾፑ ለተሳተፉ ሰልጣኞች የተሳትፎ የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው ሲሆን በወሰዱት ስልጠና መሰረት ወደየ አካባቢያቸው በመመለስ ሌሎች ወጣቶችን የሚያስተምሩ ይሆናል:: የመጀመርያውን ዙር ስልጠና/ወርክሾፕ ከወሰዱ በኃላ 75% ወጣቶች በተለያየ የግል ሥራ ላይ መሰማራታቸውን ገልጸው: በስራ አጀማመር ሂደት ውስጥ ያጋጠማቸውን ተግዳሮት እና ተግዳሮቱን እንዴት እንዴት እንዳለፉት: የተማሩትን ለሌሎች በማካፈል የልምድ ልውውጥ አድርጓል:: በመጨረሻም በስልጠናው/ወርክሾፑ ለተሳተፉ ሰልጣኞች የተሳትፎ የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው ሲሆን በወሰዱት ስልጠና መሰረት ወደየ አካባቢያቸው በመመለስ ሌሎች ወጣቶችን የሚያስተምሩ ይሆናል:: በመጨረሻም በስልጠናው/ወርክሾፑ ለተሳተፉ ሰልጣኞች የተሳትፎ የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው ሲሆን በወሰዱት ስልጠና መሰረት ወደየ አካባቢያቸው በመመለስ ሌሎች ወጣቶችን የሚያስተምሩ ይሆናል:: በስልጠናው የሴቶችን ተሳትፎ በማበረታታት፡- ተሳታፊዎች በእኩል 50%-50% ሬሽዮ እንዲሳተፉ ተድርጓል፡፡ ይህ ወጣቶችን በኢኮኖሚ የማብቃቱ ስልጠና እና ወርክሾፕ በሌሎች ሲኖዶሶችም በሂደት የሚቀጥል ይሆናል፡፡
Workishooppiin/Leenjiin Dargaggoota Diinagdeen Cimsuu Sinodoosii Waabee Baatuutti Geggeeffameera
Qajeelcha Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa WKWWMakaana Yesuus Itoophiyaatiin kan qophaa’e, mata duree " Dargaggoota Diinagdeen Humneessuu" jedhu irratti Sinoodoosii Waabee Baatuutti marsaa lamaan leenjiin kennameera. Marsaa jalqabaa ji'a Gurraandhalaatti kenname irratti dargaggootni akkamitti hojii akka jalqaban, ilaalcha hojii eeggachuu irraa gara hojii uummachuutti akka ce'an gochuu irratti xiyyeeffannaan kan kenname yoo ta'u, marsaa lammaffaa fi Isa dhumaa ji'a Adoolessaatti kenname kana irratti immoo dargaggootni hojii biiznasii jalqaban sana akkamitti milkaa'inaan gaggeessuu qabu kan jedhu irratti leenjiin kennameera.
Leenjii kana kan kenne Daayreektara qajeelchichaa Wondimmaagany Uddessaa yoo ta’u, pirezidaantiin sinodoosichaa Lubni Galatoo Dheekoo leenjicha irratti argamuun barbaachisummaa fi gatii leenjichaa ibsuudhaan, dargaggootni carraa guddaa fi leenjii argatan kana gara hojiitti hiikuudhaan bu’a qabeessa akka ta’an, cimanee irratti akka hojjatan ergaa dabarsaniiru. Leenjii kanarratti qindeessaan kutaa tajaajila Dargaggootaa waldattii Obbo Gaaddisaa Raggaasaa Sagalee Waaqayyoo keessaa ergaa dhiyeessaniiru.
Leenjii/workishoopii marsaa jalqabaa erga fudhatanii booda dargaggoonni %75 hojii dhuunfaa adda addaa irratti bobba’uu isaanii kan ibsan yoo ta'u, adeemsa hojii jalqabuu keessatti qormaata isaan mudatee fi qormaata kana akkamitti akka mo’atan, waan baratanii fi muuxannoo argatan namoota biroof qooduudhaan muuxannoo wal jijjiiraniiru. Dhumarrattis leenjifamtoota leenjii/workshopii irratti hirmaatan waraqaan ragaa hirmaannaa kennameeraaf. Dargaggootni leenji'an kunniin leenjii fudhatan irratti hundaa’uun naannoo isaaniitti deebi’uudhaan dargaggoota biroo kan barsiisan ta'a.
Leenjii kana irratti hirmaannaa dubartootaa jajjabeessuudhaan hirmaattonni reeshiyoo walqixa %50-50 akka hirmaatan taasifameera.
Repost from የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
#የኢትዮዽያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_የተሰጠ_ጋዜጣዊ_መግለጫ
በመጋቢ ጌቱ ለማ የካውንስሉ ጽ/ቤት ሃላፊ
#በኢትዮጵያ ቃል ሕይወት ቤተክርስቲያን የኩሪፋቱ ማዕከል ላይ በቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር እየተወሰደ ያለውን ኢ/ህገ መንግታዊ ጥሰት ለመቃወም የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ሐምሌ 4/2016 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ቃል ሕይወት ቤተክርስቲያን የኩሪፋቱ ማዕከል በህጋዊ መንገድ ለቃለ ሐይወት ቤተክርስቲያን የተሰጠ ሰነድ ያለው ይዞታ ሲሆን የከተማ አስተዳደሩ ከቤተክርስቲያኒቱ ቦታ ላይ 40 ሺህ ካሬ ሜትር የሚሆነውን በኃይል በመቀማት ለሁለት ግለሰቦች በመስጠት ኢ.ህገ መንግስታዊ በደል ፈጽሞብናል።
ይህንን ጉደይ አስመልክቶ ከዚህ ቀደም ቤተክርስቲያን ጉዳዩን ለፍርድ ቤት አቅርባ ፍርድ ቤቱ ቦታው የቃለ ሕይወት ይዞታ መሆኑን ውሳኔ አስተላልፎ ባለበት ሁኔታ የከተማ አስተዳደሩ የግንባታን ሂደቱን እያስተጓጎለ ስለነበር ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና ለፌዴራል መንግስት አቅርበን በከፍተኛ አመራር ደረጀ ኮሚቴ ተዋቅሮ እየታየ ባለበት ሁኔታ ሐምሌ 3 ቀን 2016 ዓ.ም የከተማ አስተዳደሩ የቤተክርስቲያኒቱ ይዞታ ውስት ወታደሮችንና የመሬት አስተዳደር ባለሙያዎችን ይዞ በመግባት ችካል በማስቀመጥ የቤተክርስቲያኒቱን ይዞታ ለግለሰቡ በማስተላለፉ ህግ ወጥ ተግባር ፈጽሞብናል ።
ይህ ሁኔታ ከባድ እና በወንጌላውያን አምነት ተከታዮች ላይ የተቃጣ ሐይማኖታዊ ጥላቻ ባለቸው ግለስቦቸ የተቀነባበረ መንግስት የማይወክል የግለሰቦች ፍላጎት እና በልማት ሰበብ ሕዝብን ከመንግስት ጋር ለማጣላት እና ታሪካው ቅራኔ ለመፍጠር ሆን ተብሎ እየተሰራ ያለ መሆኑን እንረዳለን ።
ዛሬ ሃምሌ 4 የቤተ ክርስቲያኗ መሪዎች ወደ ስፍራው፡ በሄዱበት ወቅት የማዋከብ የማሸማቀቅ እና ወደ እስር መውሰድ ኢ-ህገ መንግስታዊ ድርጊቶች ተፈጽመዋል።
በመሆኑም መለው የወንጌል አማኞች በዚሀ የህልውናችን ጉዳይ ህግ መንግስታዊ መብታችንን እስከሚከበር ድረስ ለሚመለከታቸው ለክልሉ እና ለፌዴራል መንግስት አካላት ጥያቄያችንን ከማቅረብ ባሻገር ፍትህን እስከምናገኝ ድረስ የሚከፈለውን መስዋዕትነት ሁሉ የምንከፍል መሆኑን ማሳወቅ እንወዳለን።
በመሆኑም የሚመለከታቸው የኦሮሚያ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት፣ከፍተኛ አመራሮችና የፌዴራል መንግስት አካላት ይህ ጉዳይ የህዝብ ሰላም በማይፈልጉ አካላት በልማት ሰበብ እየተሰራ የለውን ህግ መንግስቱን የጣሰ ስራ አንድታስቆሙልን እና አስቸኳይ ምላሸ እንዲሰጡን በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://t.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Wycliffe Alliance Africa Area has conducted four days financial forum held in Ghana, Tamale city.
Out of the 18 member organizations, the four are selected with their best financial practices and invited to share their experiences and financial strategies for the others. EECMY- Department of Administration and Finance, Wycliffe South Africa, BTL Kenya and Ghana GILLBT have presented their practices and the members appreciated and thanks the presenters.
Africa Area Wycliffe Director Mrs. Pauline Wairimu gave final remarks and thanks all participants and present certificates of participation.
+7
በጋና ሀገር ታማሌ ከተማ ከጁላይ 7-10 ድረስ የአፍሪካ ዊክሊፍ አሊያንስ የፋይናንስ ፎረም ተካሄደ፡፡
በአፍሪካ ከሚገኙ 18 የአሊያንሱ አባል ሀገራት ዉስጥ በፋይናንስ አያያዝ እና ልምድ ካላቸው መልካም ተሞክሮ እንዲያካፍሉ የተመረጡት አራቱ ማለትም፡- የኢት/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ አስተዳደርና ፋይናንስ መምሪያ፣ የኬኒያ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እና ጥናት፤ የደቡብ አፍሪካ ዊክሊፍ እና የጋናው መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እና ጥናት ኢንስቲትዩት ልምዳቸውን አካፍለዋል፡፡
ሌሎች የአሊያንሱ አባል ሀገራትም ልምዱን እንዲቀስሙ እና ልምዳቸውን ለማዳበር ጥሩ ተሞክሮ እንደሆናቸው በፎረሙ ፍጻሜ ላይ ተናግረው፤ በመጨረሻም የአሊያንሱ ዲሬክተር ሚስ ፓዉሊን ወይሪሙ ስለነበረው ተሳትፎ አመስግነው የተሳትፎ የምስክር ወረቀት አበርክተዋል፡፡
* * * * * *
በአመራር፣ በግጭት አፈታት እና በፋይናንስ አስተዳደር ላይ ስልጠና ተሰጠ
* * *
ለምስራቅ ጋምቤላ ቤቴል ሲኖዶስ መሪዎች እንዲሁም በሲኖዶሱ ስር ከሚገኙ ፕረስቢቴሪዎችና ከተወሰኑ ማህበራነ ምዕመናን ለመጡ መሪዎች በመሪነት፣ በግጭት አፈታትና የፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ ስልጠና ተሰጥቷል። ስልጠናው ከሰኔ 25-28 ቀን 2016 ዓ.ም ለአራት ተከታታይ ቀናት የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው ከ60 በላይ መሪዎች ተሳትፈዋል። በተጨማሪም ተሳታፊዎቹ መሰረታዊ የመብራት አገልግሎት ጥገና የክህሎት ስልጠና ወስደዋል።
በይዘቱ ተማሳሳይ የሆነን ስልጠና ሲኖዶሱ በየዓመቱ በአሜሪካ ከሚገኘው ኦሊቬት ፕሪስቢቴሪ ቤተ ክርስቲያን ጋር በትብብር እንጀሚያዘጋጅ ከሲኖዶሱ ለመረዳት ተችሏል።
- - - - - - -
Leadership, conflict resolution, and financial management training were given
* * *
Synod, Presbyteries, and selected congregations leaders of the East Gambella Betel Synod received trainings on leadership, conflict resolution, and financial management. 60 leaders of the synod participated on the training held for four consecutive days, from July 2-5, 2024. The participants also received trading on basic electric maintenance skills.
According to the information obtained from the synod, such trainings are organized annually in collaboration with Olivet Presbyterian Church of the USA.
Photo - West Gambella Betel Synod Media
------ ---‐-
Join Our Telegram Channel ; https://t.me/EECMYeth
Konfiraansiin lubootaa magaalaa Aarbaa Minci keessatti gaggeeffameera.
_ _ _
Konfiraansiin kun gaafa Waxabajjii 24-30, 2016 torbee tokkoof magaalaa Arba Minci keessatti kan geggeeffame yoo ta’u, luboonni yeroo guutuu kennanii Sinodoosii Kibba Lixaa Waldaa Amantoota Wangeelaa Makana Yesuus Itophiyaa jalatti tajaajilan irratti hirmaataniiru.
Konfiraansii kana irratti luboota 116 gama barumsa Waldaa kiristaanaa, Sirna Waaqefannaa, soortummaa fi tajaajila iddoo aarsaa irratti leenjiin bal’aan kennameera. Hirmaattonni konfiraansichaa yaada leenjii kanaa mariidhaan gabbisaniiru.
"Hojicha isa karaa gooftaa fudhatte sana akka raawwattu godhi!" jedhaa! Qolosaayis 4:17
Photo - South West Synod Media
------
Join Our Telegram Channel ; https://t.me/EECMYeth
+9
የቄሶች ኮንፍራንስ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሄደ
_ _ _
በኢት/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ ውስጥ የሚያገለግሉ የሙሉ ጊዜ አገልጋይ ቄሶች የተካፈሉበት የአንድ ሳምንት ኮንፍራን ከሰኔ 24-30 ቀን 2016 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል።
በኮንፍራንሱም በቤተ ክርስቲያኒቱ ዶክትሪን፣ ስርዓተ ዓምልኮ፣ የመጋቢነት እና የመሰዊያ አገልግሎት ዙሪያ ለ116 ቄሶች ሰፊ ስልጠናዎች ተሰጥቷል። የኮንፍራንሱም ተካፋዮች የስልጠናውን ሀሳብ በዉይይት አዳብረዋል።
* * * * * * *
“በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት እንድትፈጽሙው ተጠንቀቅ በሉልኝ።” ቆላስይስ 4፥17
የቄሶች ኮንፍራንስ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሄደ
_ _ _
በኢት/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ ውስጥ የሚያገለግሉ የሙሉ ጊዜ አገልጋይ ቄሶች የተካፈሉበት የአንድ ሳምንት ኮንፍራን ከሰኔ 24-30 ቀን 2016 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል።
በኮንፍራንሱም በቤተ ክርስቲያኒቱ ዶክትሪን፣ ስርዓተ ዓምልኮ፣ የመጋቢነት እና የመሰዊያ አገልግሎት ዙሪያ ለ116 ቄሶች ሰፊ ስልጠናዎች ተሰጥቷል። የኮንፍራንሱም ተካፋዮች የስልጠናውን ሀሳብ በዉይይት አዳብረዋል።
* * * * * * *
“በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት እንድትፈጽሙው ተጠንቀቅ በሉልኝ።” ቆላስይስ 4፥17
Konfiraansiin lubootaa magaalaa Aarbaa Minci keessatti gaggeeffameera.
_ _ _
Konfiraansiin kun gaafa Waxabajjii 24-30, 2016 torbee tokkoof magaalaa Arba Minci keessatti kan geggeeffame yoo ta’u, luboonni yeroo guutuu kennanii Sinodoosii Kibba Lixaa Waldaa Amantoota Wangeelaa Makana Yesuus Itophiyaa jalatti tajaajilan irratti hirmaataniiru.
Konfiraansii kana irratti luboota 116 gama barumsa Waldaa kiristaanaa, Sirna Waaqefannaa, soortummaa fi tajaajila iddoo aarsaa irratti leenjiin bal’aan kennameera. Hirmaattonni konfiraansichaa yaada leenjii kanaa mariidhaan gabbisaniiru.
"Hojicha isa karaa gooftaa fudhatte sana akka raawwattu godhi!" jedhaa! Qolosaayis 4:17
Photo - South West Synod Media
------
Join Our Telegram Channel ; https://t.me/EECMYeth
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
