The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
الذهاب إلى القناة على Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
إظهار المزيد3 325
المشتركون
+324 ساعات
+247 أيام
+9630 أيام
أرشيف المشاركات
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት ቄ/ስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ ምዕመናን እና መላው ወንጌላውያን አዲሱን የቤተክርስቲያኒቱን የYouTube ቻናል እንዲከታተሉ ጥሪ አቀረቡ።
#MekaneYesusOfficial
#Subscribe_To_Our_New_YouTube_Channel
#መጽሐፍ_ቅዱስ_ለሁሉም #እኔም_እሮጣለው
#በአርባ_ምንጭ_ከተማ
ከጥቅምት 22/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ
#በአርባምንጭ_ከተማ
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ
125ኛ ዓመት የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ክብር በዓል
#Bible_For_All
👉| ጥቅምት 22 የፅዳት ዘመቻ
👉 | 23 ታለቅ የጎዳና ላይ ሩጫ እና ሴሚናር
👉 |24 የደራይቴ አዲስ ክዳን መ/ቅ ምርቃ ይካሄዳል ሁላችሁም ተጋብዛችኋል
#በአርባምንጭ_ከተማ
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ
125ኛ ዓመት የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ክብር በዓል
#Bible_For_All
👉| ጥቅምት 22 የፅዳት ዘመቻ
👉 | 23 ታለቅ የጎዳና ላይ ሩጫ እና ሴሚናር
👉 |24 የደራይቴ አዲስ ክዳን መ/ቅ ምርቃ ይካሄዳል ሁላችሁም ተጋብዛችኋል
#Training #Day_2
#Parenting #Faith_formation_and_Biblical_Sexuality
+9
Central Cluster, Pastoral Leadership Training Photo highlight from last week.
#Together_In_Mission
#couples #Ministers
የአምስተኛው ዓመት የክርስቲያናዊ ቤተሰብ ስልጠና ዛሬ ማለዳ መሰጠት ተጀምሯል
_ _ _
ከሁሉም የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች የተላኩ አሰልጣኝ ሰልጣኞች የሚሳተፉበት የክርስቲያናዊ ቤተሰብ ስልጠና ዛሬ ማለዳ በጉዲና ቱምሳ ሁለንተናዊ የስልጠና ማዕከል መሰጠት ተጀምሯል። ስልጠናውም በአምስት ዙሮች የሚሰጥ ስልጠና ሲሆን የዘንድሮው ዓመት ስልጠና "የወላጅነት ሚና" በሚል መሪ ሃሳብ በመስጠት ላይ ይገኛል።
ከቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በተጨማሪ ግብዣ የተደረገላቸው ከተለያዩ አብያተክርስቲያናት የመጡ አገልጋዮች በስልጠናው ላይ በመሳተፍ ላይ ሲሆኑ ስልጠናው እስከ ሳምንቱ መጨረሻ እንደሚቀጥል አገልግሎቱን ከሚያስተባብረው ክፍል ለመረዳት ተችሏል።
ይህም ልዩ ስልጠና መቀመጫውን በአሜሪካ ካደረገው ኮንኮርድያ የቤተሰብ ማዕከል (Concordia Center for the Family) ከተሰኘ ተቋም ጋር በትብብር የሚሰጥ ነው።
* * * * * * *
Leenjiin maatii kiristaanaa waggaa shanaffaan har'a ganama eegalameera
_ _ _
Leenjiin maatii kiristaanaa, leenjistoota leenji'aan Sinodoosii Mana Kiristaanaa hundarraa ergaman irratti hirmaatanin har’a ganama Giddugala Leenjii Waliigalaa Gudina Tumsaatti kan eegalameera. Leenjiin kun marsaa shaniin kan kennamu yoo ta'u, leenjiin bara kanaa mata duree "Itti Gaafatamummaa Maatii" jedhuun kennama jira.
Tajaajiltoota mana kiristaanaa malees tajaajiltoonni waldoota adda addaa irraa affeeraman leenjii kana irratti hirmaachaa kan jiran yoo ta'u leenjichi hanga dhuma torbee kanaatti kan itti fufu ta'usaa kutaa tajaajila kana qindeessan irraa hubatameera .
Leenjiin addaa kun Ameerikaa keessatti kan argamu Giddugala Maatii Konkordiyaa (Concordia Center for the Family) waliin ta’uun kennama.
የእረኝነት አመራር የአሰልጣኞች ስልጠና በአዲስ አበባ ከተማ
_ _ _
የመአከላዊ ክላስተር 3ኛ ዓመት የአገልጋዮች የእረኝነት አመራር፣ የአሰልጣኞች ስልጠና በአዲስ አበባ ከተማ መካኒሳ ማህበረ ምዕመናን በዛሬው ዕለት መሰጠት ተጀምሯል። በስልጠናውም ከሁለት የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች የመጡ 70 ጥንዶች በመሳተፍ ላይ ሲሆኑ "በሚስዮን በአንድነት" በሚል አርዕስ ዙሪያ ሰፊ ስልጠና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።
የቤተክርስቲያኒቱ መሪዎች በተገኙበት ዛሬ ማለዳ በኦፊሴል ስልጠናው የተከፈተ ሲሆን በነገውም ዕለት እንደሚቀጥል አገልግሎቱን ከሚያስተባብረው የሥራ ክፍል ለመረዳት ተችሏል።
ስልጠናውም በአራት ዙር ከአለም አቀፉ የእረኝነት አመራር ኢንስቲትዩት(Pastoral Leadership Institute International) ጋር በትብብ የሚሰጥ ነው።
* * * * * * *
Leenjii Leenjistootaa Gaggeessummaa Tiksee Magaalaa Finfinneetti
_ _ _
Leenjiin leenjistootaa Kilaastara giddugaleessaa waggaa 3ffaa kan tajaajiltoota gaggeessummaa tiksee, magalaa Finfinnee waldaa amantootaa Makaanisaatti guyyaa har'aa kennamuu jalqabee jira. Leenjii kana irratti abbaa warraa fi haadha warraa 70 sinodoosota waldichaa 2 irraa dhufan hirmaachaa kan jiran yoo ta'u, mata duree "Tokkumaadhaan ergama misiyoonii keessatti" jedhu irratti leenjii bal'aa fudhachaa jiru.
Leenjichi, guyyaa har'aa ganama iddoo gaggeessitoonni waldaa argamanitti kan saaqame yoo ta'u, guyyaa boriis aka itti fufu, kutaa tajaajila kana qindeessu irraa hubachun danda'amee jira.
Leenjiin kun Inistiitiyuutii Gaggeessummaa Tiksee Addunyaalessaa (Pastoral Leadership Institute International) waliin ta’uudhaan marsaa afuriin kan kennamudha.
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
