cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ቄራ ሰላም መስጂድ kera Selam Mesjid

〰አህለን〰        ይህ የቄራ ሰላም መስጂድ ቻናል ነው 🔸ስለ መስጂዱ ወቅታዊ እንቅስቃሴዎች መረጃ 🔸መልዕክት አዘል አጫጭር ፅሁፎች 🔸የተለያዩ የድምፅና የምስል ፕሮግራሞች           💎ቤተሰባችን ስለሆኑ እናመሰግናለን💎

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
741
المشتركون
-124 ساعات
-57 أيام
-330 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
ቄራ ሰላም መስጂድ መስጂዱ ያፈራቸው የህክምና ባለሙያዎች እና የኢትዮጵያ ሙስሊም የጤና ባለሙያዎች ማህበር ጋር በመተባበር የፊታችን እሁድ 18/09/16 አ፡ል ከጠዋት 3፡00 እስከ 6፡30 የነፃ የህክምና ማማከር አግልግሎት ለመስጠት ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ እርሶን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል። አገልግሎቱ የእድሜ ገደብ የለውም ከጨቅላ ህፃናት እስከ አረጋዊያን ያካተተ ነው። መስጂዱም የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ከወዲሁ ጥሪውን እያስተላለፈ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ ከወዲሁ እናሳውቃለን። የመመዝገበያ አድራሻዎች፡ ቄራ ሰላም መስጂድ አስተዳደር ቢሮ በአካል አልያም በስልክ ቁጥር 0913695980//0913550963
إظهار الكل...
👍 4
ቄራ ሰላም መስጂድ መስጂዱ ያፈራቸው የህክምና ባለሙያዎች እና የኢትዮጵያ ሙስሊም የጤና ባለሙያዎች ማህበር ጋር በመተባበር የፊታችን እሁድ 18/09/16 አ፡ል ከጠዋት 3፡00 እስከ 6፡30 የነፃ የህክምና ማማከር አግልግሎት ለመስጠት ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ እርሶን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል። አገልግሎቱ የእድሜ ገደብ የለውም ከጨቅላ ህፃናት እስከ አረጋዊያን ያካተተ ነው። መስጂዱም የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ከወዲሁ ጥሪውን እያስተላለፈ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ ከወዲሁ እናሳውቃለን። የመመዝገበያ አድራሻዎች፡ ቄራ ሰላም መስጂድ አስተዳደር ቢሮ በአካል አልያም በስልክ ቁጥር 0913695980//0913550963
إظهار الكل...
የ2016 በጀት ዓመት 4ተኛ ዙር መደበኛ የምግብ ድጋፍ ተደረገ 🟧🟨🟩🟦🟪⬛️⬜️                    ▪️ የምግብ ዘርፍ  🟧🟨🟩🟦🟪⬛️⬜️                💰215,000.00ብር ወጪ በማድረግ ለ136 የቲም ቤተሰቦች ፣ ለ25 አካል ጉዳተኞችና ምስኪኖች የምግብ ድጋፍ ተደረገ። ውድ አህለል ኸይሮች በዚህ በተከበረው ዙልቅዕዳህ ወር የቲሞችን ለመርዳት ፤ ሰደቃ ለመስጠት በሚከተለው አካውንት ገቢ ማድረግ ይችላሉ👇 🟪🟪🟪🟪🟪🟪🟪🟪🟪🟪🟪🟪 1000315884229 ንግድ ባንክ ሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናት… 🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩 ለምታደርጉት ድጋፍ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን። جزاكم الله خيرا    🎁🎁                      https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro               ቄራ ሰላም መስጂድ የቲሞች ቢሮ  🗓8/9/2016  1445  ذُو الْقَعْدَةِ    ግንቦት 8|2016
إظهار الكل...
👍 2
📌 የዱንያ ፈተና 🎙 በኡስታዝ ማህሙድ ሀሰን 🗓 ሀሙስ/ ግንቦት 9/2016 🗓 🕌 በቄራ ሰላም መስጂድ 🕌
إظهار الكل...
ባለ 15 ገፁ የመንግስትንና የኃይማኖቶችን ግንኙነት በተመለከተ በዝርዝር ያብራራል የተባለለት አዲሱ ረቂቅ አዋጅ! ትናንት ለዚህ ረቂቅ አዋጅ ግብዓት ይሆን ዘንድ የቀረበውን ባለ 164 ገፅ ጥናት አጋርቻችሁ ነበር። በዚህ ሊንክ ይገኛል። https://t.me/MuradTadesse/35708 ነገር ግን ይህ ረቂቅ አዋጅ አንዳንድ ሃሳቦቹ ከቀረበው ጥናት በተቃራኒ የሰፈሩ አዋጆችን አካቷል። ለምሳሌ፦ አንቀፅ 17 በግልፅ ሶላትን ለመከልከል የታሰበበት ሸፍጥ ያለው ሲሆን፣ አንቀፅ 19 ደግሞ በደፈናው የሙስሊም ሴቶችን አለባበስ ከሌላው ጋር በማነፃፀር ኒቃብ መልበስን «ማንነትን ለመለየት የማያስችል» በሚል ሽፋን ለመከልከል ታልሞበት ነው። ምክንያታቸው ሙስሊም ጠልነት ስለሆነ እንጂ የእውነት ማንነትን መለየት ቢሆን ኖሮ፤ ልክ ባንክና መሰል ቢዝነስ ላይ በሴት ጥበቃ ማንነትን እንደሚፈትሹት መለየት ይችሉ ነበር። ይህ አዋጅ ከመፅደቁ በፊት ሁሉም ሙስሊም እንዲስተካከል ማድረግ አለበት። እስከዛሬ ባልተጻፈ ህግ የጨቆኑን አንሶ፤ ዛሬ ጽፈው ሊጨቁኑን ሲመክሩ ዝም ብለን መመልከት የለብንም። ለነገው ትውልድ ነፃነትን እንጂ በኛ ዘመን የተመሰረተን ጭቆና አናወርስም። ሲቀጥል ገና ከረቂቅ አዋጁ ጥናት ጀምሮ ከ50% በላይ የሆነውን የሃገሪቱን ሙስሊም የወከለው አንድ ግለሰብ ነው። ይህ ግለሰብ ሃሳብ ቢያቀርብ እንኳ «በድምፅ ብልጫ» በሚሉት የዙልም ፍርድ ሃሳቡን ውድቅ ያደርጉበታል። ከ10 በላይ የአዋጁ ጥናት አዘጋጆች መካከል 50%+ ህዝብ ውክልናው 10% ብቻ ነበር። ይህ እጅግ አሳፋሪና በተደጋጋሚ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ የምናስተውለው ነው። ልክ እንደዚሁ የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽንም በወረዳ ደረጃ ሳይቀር ተወካዮችን ሲመርጥ፤ የሙስሊሙን ቁጥር ታሳቢ ባላደረገ መልኩ ነው። ታዲያ እንዲህ ሆኖ ምን የተሻለ ውጤት ይመጣል?
إظهار الكل...