5killo Jem'a official Channel
الذهاب إلى القناة على Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
إظهار المزيد1 159
المشتركون
-124 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
-130 أيام
أرشيف المشاركات
🌙 ONLINE SHORT COURSE
Seeking Clarity in Your ‘Aqeedah
Are you looking to strengthen your understanding of Islamic belief in a clear, authentic, and structured way?
Here is a beautiful opportunity to learn a foundational text with guidance and clarity.
📚 Study: Al-Aqidah al-Tahawiyyah
(A Foundational Text in Islamic Belief)
👤 Instructor: Ustaz Zanjabil
🗓 Start Date: Saturday, April 11
📅 Schedule: Every Saturday & Sunday
⏰ Time: After Fajr (12:00 AM)
✨ What you will gain:
• Clear and structured explanation of core beliefs
• Interactive Q&A sessions
• Strengthening your understanding with authentic texts
• Course completion certificate for participants
• Certification for those who attend the qira’ah properly and pass the final examination
• Special gifts for top 3 students
🎓 Open to all students from any department and campus
⚠️ Only a few days left — don’t miss this opportunity!
📝 Register now using the Google Form below
📢 Join the 5K Qira’at channel where the qira’at sessions are delivered
🤝 Take this step to build a strong foundation in your din and grow in beneficial knowledge.
اَلسَّلَامُ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَةُ اللّٰـهِ وَبَرَكاتُهُ👋👋
💥 የደርስ ማስታወሻ::::::::::::::::::
✅ ኢንሻአላህ የኡምደቱል አህካም ደርሳችን ዛሬም የሚቀጥል ይሆናል።ከመጝሪብ እስከ ኢሻ ባለው ስአት በ4 ኪሎ የተማሪዎች መስጂድ እንገናኝ። 🕌
የተሰጠው አሳይመንትም ተሰርቶ ይምጣ
«በሱ ውስጥ እውቀትን ለመፈለግ ብሎ መንገድ የጀመረ ሰው አላህ የጀነትን መንገድ ያገራለታል» ነብዩ ﷺ✨
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/Qirat4k/479
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ📱
https://t.me/Qirat4k
⏰ :- ከመግሪብ - ኢሻ
🕌 4ኪሎ ተማሪዎች መስጅድ
©aau4kilomsj
🗣🗣اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ👋👋
✅ኢንሻአላህ ዛሬ (እሮብ ) የሰሂህ አል-ቡኻሪ ሙኽተሰር የሆነውን التجريد الصريح لأحاديث الجامع الصحيح ደርስ ይኖረናል ። 6ኪሎ እና 5ኪሎ የምንገኝ ሙስሊም ተማሪዎች በጊዜ እንገኝ ሌሎችንም በማስከተል ቡዙ እናተርፍለን።
قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ:
فَضْلُ الْعَالِمِ عَلَى الْعَابِدِ كَفَضْلِ الْقَمَرِ عَلَى سَائِرِ النُّجُومِ
📚 سنن أبي داود (٣٦٤١) — حديث صحيح
"የእውቀት ባለቤት የሆነ ሰው አሏህን ተገዢ በሆነ ሰው ላይ ያለው ብልጫ ፤ ጨረቃ በተቀሩት ከዋክብት ላይ ያላትን ብልጫ መሣይ ነው"
ሰዓት: ከመግሪብ - ኢሻ
ቦታ፡ 6ኪሎ አቅሳ መስጅድ
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/durus_at_aqsa
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/durus_at_aqsa/4306/4934
@fivekjemaa
Due to the absence of students it's postponed for next week, which will be announced.
Stay tuned inshallah!!
Due to the absence of students it's postponed for next week, which will be announced.
Stay tuned inshallah!!
Repost from AAU - Muslim Students Union
በሙባረክ ፖድካስት ሁሉም ተዳሷል _ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ያለው የመብት ጥሰት መፍትሔ ለመፈለግ የሄዱበት ውጣ ውረድ _ የሚመለከታቸው አካላት የሰጡት ምላሽ ___ የመፍትሔ ሐሳቦችም ጭምር ተነስተዋል። ዛሬ ምሽት በቲክቶክ ይጠብቁ። ለሁሉም ይደርስ ዘንድ አሰራጩት። ሪፖስትም አድርጉ።
ሊንኩ https://vt.tiktok.com/ZSHmJbpLy/ ነው።
@aaumsu
Repost from 5killo Jem'a official Channel
Tutorial Program for Pre-engineering students!
🌟 Aselamu Aleykum werehmetullahi weberekatuh 🌟
Dear brothers and sisters taking pre-engineering courses☺️,
The 5 Kilo Muslim Students' Jem’a Academic Sector is excited to announce a special Applied Mathematics tutorial program just for you!
🗓 Wednesday, April 8, 2026
🕔 10:15 LT(after asir)
📍AAiT main building(electrical floor room number 118)
We can’t wait to see you there!
📌 Don’t miss out!📌
📌 Invite your classmates too!📌
Join the telegram group created for pre-engineering students: https://t.me/+LP5WSZPVGxFmMTE0
@fivekjemaa
💥 ደርስ ማስታወሻ :::::::::::::::::::::::
🗣🗣አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ 👋👋👋
✅ ኢንሻአላህ ዛሬ ሙዳራቱ ናስ (በመልካም መኗኗር)የተሰኘው የአደብ ደርስ ይኖረናል ::
📌የቂርዐት ቦታ ፦ 4 ኪሎ የተማሪዎች መስጂድ
⏰የቂርዐት ሰዐት፦ ከመጝሪብ እስከ ዒሻ
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/Qirat4k/672
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/Qirat4k
🗣🗣اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ👋👋
✅ኢንሻአላህ ዛሬ (ማክሰኞ) የሰሂህ አል-ቡኻሪ ሙኽተሰር የሆነውን التجريد الصريح لأحاديث الجامع الصحيح ደርስ ይኖረናል ። 6ኪሎ እና 5ኪሎ የምንገኝ ሙስሊም ተማሪዎች በጊዜ እንገኝ ሌሎችንም በማስከተል ቡዙ እናተርፍለን።
قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ:
فَضْلُ الْعَالِمِ عَلَى الْعَابِدِ كَفَضْلِ الْقَمَرِ عَلَى سَائِرِ النُّجُومِ
📚 سنن أبي داود (٣٦٤١) — حديث صحيح
"የእውቀት ባለቤት የሆነ ሰው አሏህን ተገዢ በሆነ ሰው ላይ ያለው ብልጫ ፤ ጨረቃ በተቀሩት ከዋክብት ላይ ያላትን ብልጫ መሣይ ነው"
ሰዓት: ከመግሪብ - ኢሻ
ቦታ፡ 6ኪሎ አቅሳ መስጅድ
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/durus_at_aqsa
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/durus_at_aqsa/4306/4934
@fivekjemaa
Repost from 5killo Jem'a official Channel
Tutorial Program for Pre-engineering students!
🌟 Aselamu Aleykum werehmetullahi weberekatuh 🌟
Dear brothers and sisters taking pre-engineering courses☺️,
The 5 Kilo Muslim Students' Jem’a Academic Sector is excited to announce a special Applied Mathematics tutorial program just for you!
🗓 Wednesday, May 8, 2025
🕔 10:15 LT(after asir)
📍AAiT main building(electrical floor room number 118)
We can’t wait to see you there!
📌 Don’t miss out!📌
📌 Invite your classmates too!📌
Join the telegram group created for pre-engineering students: https://t.me/+LP5WSZPVGxFmMTE0
@fivekjemaa
Narrated Abu Huraira:
Allah's Messenger (ﷺ) said, "The riding one should greet the walking one, and the walking one should greet the sitting one, and the small number of persons should greet the large number of persons."
يُسَلِّمُ الرَّاكِبُ عَلَى الْمَاشِي، وَالْمَاشِي عَلَى الْقَاعِدِ، وَالْقَلِيلُ عَلَى الْكَثِيرِ "
Sahih al-Bukhari 6232
@fivekjemaa
+2
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ሴቶች በኦሮምያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ (OBN) ቢሮ በመገኘት በዩኒቨርስቲው እየደረሰባቸው ስላለው የመብት ጥሰት አቤቱታ አቀረቡ ! ! !
-------------------------------------------
መጋቢት 28 / 2018 ዓ.ል
-------------------------------------------
እንደ ኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓታችን ተዳክሞ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገባው ተማሪ ቁጥር ተመናምኗል። በሺ የሚቆጠሩ ትምህርት ቤቶች አንድ ተማሪ እንኳ ለዩኒቨርስቲ ማሳለፍ ተስኗቸው እያየን ነው። ወዲህ ደግሞ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ወደ ዩኒቨርስቲው የገቡ ሙስሊም ተማሪዎችን እምነት እና ማንነት አክብሮ ከማስተማር ይልቅ ብዙ መስዋዕትነት ከፍለው ከደረሱበት ውጤት ለማውረድ በሚመስል መልኩ ማንነታቸውን የሚነካ እና እምነታቸውን የማይቀበል መመሪያ አውጥቶ ለተማሪዎቹ ከመማር ውጪ ተጨማሪ ሀላፊነትን ጨምሯል።
ይህንንም ተከትሎ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ሴቶች እነተካሄደ ስላለው የሰብዓዊ እና ሐይማኖታዊ መብት ጥሰት አቤት ለማለት ከኦሮምያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ (OBN) ቢሮ ተገኝተዋል። እየተካሄደ ስላለው በደል፤ እየደረሰባቸው ስላለው የመብት ጥሰት ማብራሪያ ከሰጡ ቡሃላ ስለፍትሕ ድምፅ ይሆናቸው ዘንድ ጠይቀዋል።
የመብት ጥሰታቸውን እስከቀጠሉ ድረስ ስለመብታችን በሁሉም ቦታ በሁሉም መንገድ እንጠይቅ ዘንድ ግድ ሆኗል። በደላቸውን እስከገፉበት ድረስ ስለፍትሕ በሁሉም ቦታ በሁሉም መንገድ እንጮኽ ዘንድ ግድ ሆኗል።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ _ የተበደሉት እስኪካሱ _ በዳዮች ተጠያቂ እስኪደረጉ ! ! !
©aaumsu
@fivekjemaa
+1
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ሴቶች በሪፖርተር ቢሮ በመገኘት ዩኒቨርስቲው እያደረሰባቸው ስላለው የመብት ጥሰት ድምፅ ይሆናቸው ዘንድ አቤቱታ አቀረቡ ! ! !
-------------------------------------------
መጋቢት 28 / 2018 ዓ.ል
-------------------------------------------
በሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየደረሰ ያለው በደል፤ ዩኒቨርስቲው እየመለሰ ያለበት መንገድ፤ መንግስት የወሰደው አቋም፤ መጅሊስ እያሳየ ያለው ዝምታ፤ ሚዲያዎች እየሰጡት ያለው ቦታ እንዲሁም ሙስሊሙ ተማሪ እየጠየቀበት ያለው ሁኔታ ሕዝበ ሙስሊም በየዘርፉ ያለውን ቦታ የመጅሊስን አቅም እና የመንግስትን አቋም የሚያንፀባርቅ ነው። ተቋማቱ እና መንግስት የሚሰጡት ምላሽ ትክክለኛ መልካቸውን ከማሳየቱ ባሻገር ያለንበትን ሁኔታ እና የሚጠብቀንን ነገር ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
በዚህ ጉዞ ውስጥ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ሴቶች ዩኒቨርስቲው እያደረሰባቸው ስላለው የመብት ጥሰት ድምፅ ይሆናቸው ዘንድ በሪፖርተር ፅ/ቤት ተገኝተዋል። እየደረሰባቸው ያለውን የመብት ጥሰት በማብራራትም እንደ ሚዲያ ሊወጡ የሚገባቸውን ሀላፊነት ጠቁመዋል።
የተጀመረው እንቅስቃሴ ፍሬ አፍርቶ ፍትሕ እስኪሰፍን ድረስ በፅናት እና በቁርጠኝነት መጠየቅ ያሉብንን ሁሉ መጠየቅ ባለብን መንገዶች እንጠይቃለን። ከመጅሊስ ጀምሮ ዩኒቨርስቲውን ጨምሮ የሚመለከታቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና የመንግስት አካላት ሁሉ መመሪያው ተሻሽሎ ለፍትሕ መስፈን አስተዋፅዖ ያደርጉ ዘንድ ጥሪያችን ነው።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ _ የተበደሉት እስኪካሱ _ በዳዮች ተጠያቂ እስኪደረጉ ! ! !
©aaumsu
@fivekjemaa
+1
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ሴቶች አዲስ አበባ በሚገኘው የአልጀዚራ ቢሮ በመገኘት በዩኒቨርስቲው እየደረሰባቸው ስላለው ግፍ ድምፅ ይሆናቸው ዘንድ አቤቱታ አቀረቡ ! ! !
-------------------------------------------
መጋቢት 28 / 2018 ዓ.ል
-------------------------------------------
በአንድ ቦታ የሚፈፀም በደል በሌላ ቦታ ላለ ነፃነት ጭምር ስጋት ነው። የሐይማኖት ነፃነት መብት እና የሰብዓዊ መብት ሲሆን ደግሞ በሁሉም ቦታ ያለ ፍትሕ ፈላጊ ሁሉ ካልታገለለት እንደ ወረርሽኝ የሚዛመት ክፉ አደጋ ነው። በዚህም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ሴቶች በዩኒቨርስቲው እየደረሰባቸው ስላለው የመብት ጥሰት አዲስ አበባ በሚገኘው አልጀዚራ ቢሮ በመገኘት ድምፅ ይሆኗቸው ዘንድ ጠይቀዋል።
እየደረሰባቸው ስላለው በደል በማብራራት፤ እየተፈፀመ ያለው የሰብዓዊ መብት ይቆም ዘንድ ሁሉም በየዘርፉ ይሳተፍ ዘንድ ጥሪ በማቅረብ ከፍሬያማ ውይይት ጋር የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ተመልሰዋል። ጥያቄዎቻችን ፍትሐዊ መልስ እስኪያገኙ ድረስ መሠል እንቅስቃሴዎቻችን ሰፍተው እና ጨምረው የሚቀጥሉ ይሆናል። ጨቋኙ መመሪያ ተስተካክሎ ፍትሕ እስኪሰፍን ድረስ በሁሉም አማራጭ በሁሉም ቦታ እየደረሰ ስላለው ግፍ ጮክ ብለን እንናገራለን።
አሁንም ቢሆን ጥሪያችን ለሁሉም ነው። ከመጅሊስ ጀምሮ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችንም ጨምሮ የሚመለከታው አካል ሁሉ ዘላቂ መፍትሔ ይመጣ ዘንድ በአስቸኳይ እንቅስቃሴ ያድርግ።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ _ የተበደሉት እስኪካሱ _ በዳዮች ተጠያቂ እስኪደረጉ ! ! !
©aaumsu
@fivekjemaa
🗣🗣اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ
👋
✅ኢንሻአላህ ዛሬ (ሰኞ ) የሰሂህ አል-ቡኻሪ ሙኽተሰር የሆነውን التجريد الصريح لأحاديث الجامع الصحيح ደርስ ይኖረናል ። 5ኪሎ እና 6ኪሎ የምንገኝ ሙስሊም ተማሪዎች በጊዜ እንገኝ ሌሎችንም በማስከተል ቡዙ እናተርፍለን።
"مَنْ سَلَكَ طَرِيقًا يَلْتَمِسُ فِيهِ عِلْمًا، سَهَّلَ اللَّهُ لَهُ بِهِ طَرِيقًا إِلَى الْجَنَّةِ"
«በሱ ውስጥ እውቀትን ለመፈለግ ብሎ መንገድ የጀመረ ሰው አላህ የጀነትን መንገድ ያገራለታል» ነብዩ ﷺ
ሰዓት: ከመግሪብ - ኢሻ
ቦታ፡ አቅሳ መስጅድ
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/durus_at_aqsa
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/durus_at_aqsa/4306/4934
@fivekjemaa
💥 ደርስ ማስታወሻ :::::::::::::::::::::::
🗣🗣አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ 👋👋👋
✅ ኢንሻአላህ ዛሬ ሙዳራቱ ናስ (በመልካም መኗኗር)የተሰኘው የአደብ ደርስ ይኖረናል ::
📌የቂርዐት ቦታ ፦ 4 ኪሎ የተማሪዎች መስጂድ
⏰የቂርዐት ሰዐት፦ ከመጝሪብ እስከ ዒሻ
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/Qirat4k/672
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/Qirat4k
@fivekjemaa
👋👋اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ👋👋
አሁንም በድጋሚ!!!!!!
ቴምር ያልወሰዳችሁ እህት፣ወንድሞች ውሰዱዱዱ በተለይ ሴቶች ብዙዎቻችሁ አልወሰዳችሁም የፊታችን አርብ (April 10) ድረስ በድጋሚ ስለተራዘመ መውሰድ ትችላላችሁ።
ለወንዶች
👉ዶርም ያላችሁ B block ዶርም ቁጥር 302 መታችሁ መውሰድ ትችላላችሁ።
👉ዶርም የሌላችሁ እንዲሁም የማይመቻችሁ በዚ ስልክ ደውሉ
0905877461
ለሴቶች
👉ዶርም ያላችሁ የሴቶች ዶርም C block ዶርም ቁጥር 115 ወይም 407 መጣችሁ መውሰድ ትችላላችሁ።
👉ዶርም የሌላችሁ እና ለማይመቻችሁ በዚህ ቦት @fivekjemaa_bot አናግሩን ።
عن ابي هريرة أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال:" من أنفق زوجين في سبيل الله نودي من أبواب الجنة :يا عبد الله هذا خير، فمن كان من أهل الصلاة دعي من باب الصلاة، ومن كان من أهل الجهاد دعي من باب الجهاد، ومن كان من أهل الصيام دعي من باب الريان، ومن كان من أهل الصدقة دعي من باب الصدقة " قال أبو بكر، رضي الله عنه :بأبي أنت وأمي يا رسول الله ما على من دعي من تلك الأبواب من ضرورة، فهل يدعى أحد من تلك الأبواب كلها؟ قال: " نعم وأرجو أن تكون منهم ((متفق عليه ))
ከአቡ ሁረይራ ተይዞ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል : -
"ሁለት አይነቶችን በአሏህ መንገድ ላይ ወጪ ያደረገ ፤ አንተ የአሏህ ባሪያ ሆይ! ይህ ላንተ የተሻለ ነው እየተባለ ይጠራል። ከሶላት ባለቤቶች የሆነ ሰው ፤ በሶላት በር ይጠራል። ከጂሃድ ባለቤቶች መካከል ከሆነ ፤ በጂሃድ በር ይጠራል። ከጾም ባለቤቶች ከሆነ ፤ በረያን በር ይጠራል። ከሶደቃህ ባለቤቶች የሆነ በሶደቃህ በር ይጠራል።"
አቡ በክርም እንዲህ አሉ :- "የአሏህ መልዕክተኛ ሆይ! አባቴ እና እናቴ መስዕዋት ይሁኑልህ! በሁሉም በሮች የተጠራ ሰው ችግር አይገጥመውም ወይ? አንድ ሰው በእነዚህ ሁሉም በሮች ይጠራል ወይ?"
የአላህ መልዕክተኛም ﷺ እንዲህ አሉ:- " አዎ! አንተ ከእነሱ መሆንህን እከጅላለሁኝ"
ሶሒሕ (አል-ባኒ)
ቡኻሪ(1897) ፣ ሙስሊም(1027) ፣ ቲርሚዚ(3674) ፣ ነሳኢ(168/4) ፣ አሕመድ(268/2)
Tutorial Program for Pre-engineering students!
🌟 Aselamu Aleykum werehmetullahi weberekatuh 🌟
Dear brothers and sisters taking pre-engineering courses☺️,
The 5 Kilo Muslim Students' Jem’a Academic Sector is excited to announce a special Applied Mathematics tutorial program just for you!
🗓 Monday, May 5, 2025
🕔 10:15 LT(after asir)
📍AAiT main building(electrical floor room number 118)
We can’t wait to see you there!
📌 Don’t miss out!📌
📌 Invite your classmates too!📌
Join the telegram group created for pre-engineering students: https://t.me/+LP5WSZPVGxFmMTE0
@fivekjemaa
