5killo Jem'a official Channel
الذهاب إلى القناة على Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
إظهار المزيد1 159
المشتركون
-124 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
-130 أيام
أرشيف المشاركات
بسم الله الرحمن الرحيم
📢 REMINDER — DA‘WAH PROGRAM TODAY 📢
✨ “The Goal of All Goals: Aligning Our Lives with Our Ultimate Purpose” ✨
Dear students, today is the day of our da‘wah program. The program is being held at 5K to encourage stronger participation and engagement from 5K students.
Therefore, all 5K students are expected to attend the program after their classes.
📍 Venue: 5K Mechanical Floor
🕰 Time: 11:00 – 12:00 LT
Please do not be absent from the program unless you have a serious reason. After class, head directly to the program venue and benefit from this important reminder.
🎙 Beneficial lecture
❓ Interactive Q&A session
🎁 Amazing prizes for participants who answer questions.
🤍 Let us come together to remember our true goal, striving for the Akhirah and the pleasure of Allah.
Repost from AAU - Muslim Students Union
ባለፈው ሳምንት _ በወሎ ዩኒቨርስቲ ከተደረገ የጁምዓ ኹጥባ !
"የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን ፕሮጀክት ተመልከቱ። መራቆትን ባህል አድርገው እንደ ምዕራባውያን ካልሆናችሁ እያሉ ነው። ጉዳዩ የባህል ከሆነ ለምን የአፋር እና ሶማሌን ባህል አያከብሩም? ኒቃብ ለአፋር ባህሉ ነው። ኒቃብ ለሶማሌ ባህሉ ነው።"
@aaumsu
ዳግም ጥሪ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየፈፀመ ያለው በደል እንደቀጠለ መሆኑ፤ ያወጣው ጨቋኝ መመሪያ አለመሻሻሉ እና አጥፊዎችም ተጠያቂ አለመደረጋቸው ይታወቃል። ሌሎችም እርሱን በመከተል ኒቃብን የሚከለክል መመሪያ እያወጡ እንደሆነ ተስተውሏል። ይህንን አጀንዳ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ መፍታት ካልተቻለ ክልከላው ከዩኒቨርስቲ ዩኒቨርስቲ መሸጋገሩ አይቀሬ ነው።
ስለሆነም በነገው እለት ሁሉም የዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች፤ የመስጂድ ኢማሞች እና ኸጢቦች በኹጥባዎቻችሁ ውስጥ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኒቃብ ላይ ያደረገውን ክልከላ በማንሳት ታወግዙ ዘንድ፤ መልዕክት በማስተላለፍ እየደረሰ ስላለው ነገር ለማህበረሰብ ታደርሱ ዘንድ እንጠይቃለን።
ጥያቄው የሕዝበ ሙስሊሙ ነው!
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ!
©aaumsu
@fivekjemaa
🌟አያተል ኩርሲይ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ قرأَ آيةً الكُرسِيِّ دُبُرَ كلِّ صلاةٍ مكتوبةٍ، لمْ يمنعْهُ من دُخُولِ الجنةَ إلّا أنْ يمُوتَ﴾
“አያተል ኩርሲይ የቀራ (ያነበበ) ከሁሉም የግዴታ ሶላቶች በኋላ፤ ጀነት ለመግባት የሚከለክለው ምንም ነገር የለም ከሞት በስተቀር።”
📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 6464
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
✨ DA‘WAH PROGRAM ✨
🌟 THE GOAL OF GOALS
🎙️ With Ustaz Ibn Abi Dunya
🧠 Are we truly living for our ultimate goal?
Let’s come together to reflect on what really matters…
🌙 Jannah is our final goal, not money, not status, not the temporary dunya.
💡 Learn how to use this life as a means to the Akhirah, not the end itself.
📍 Venue: Electrical Floor
🕰️ Time: 11:00 – 12:00 LT
📅 Date: Thursday, may 7 (Tomorrow)
❓ Interactive Q&A Session
🎁 Participants who answer questions will have a chance to win amazing prizes!
📝 Register Now using the Google Form:
https://forms.gle/5ZuHCudPB9NGUcwPA
🤍 A reminder we all need… don’t miss it.
ኢማሙ ኢብኑልጀውዚ (ﷺ) እንዲህ ይላሉ፦
﴿اعلم أن الزمان لا يثبت على حال؛ فتارة فقر، وتارة غنى وتارة عز، وتارة ذل؛ فالسعيد من لازم أصلا واحدًا على كل حال ؛ وهو تقوى الله عز وجل﴾
“እወቅ! ጊዜ በአንድ ሁኔታ ላይ ብቻ ሆኖ አይቆይም። አንዳንዴ ድህነት፣ አንዳንዴ ደግሞ ሐብት፣ አንዳንዴ ክብር (የበላይነት) አንዳንዴ ደግሞ ውርደት ይኖራል። ስኬታማ (ደስተኛ) የሆነ የሚባለው በሁሉም ሁኔታ ላይ አንድን መሰረት የያዘ ሰው ነው። እሱም፦ ተቅዋ የላቀውን አላህን መፍራት ነው።”
📚 ሰይዱል ኻጢር፡ 137
Repost from NurMunir
ቁርኣን ልብን ያረጥባል!
ከቁርኣን ጋር ቅርርብ ባደረግን ቁጥር ኢማናችን እያደገ ፣ የቂናችን እየጨመረ ፣ ዱንያ አኼራችን እየተስተካከለ ይመጣል ።
ታድያ ከጌታችን ጋር የተዋወቅንበት ፣ የህይወታችንን አላማ ያወቅንበት ፣ ከእሳት ምንድንበትና ጀነት ምንከጅልበትን ዋና ገመድ አጥብቀን ካልያዝን መጨረሻችን ጥሩ አይሆንም ።
ይህንንም በመገንዘብ ዑማዉን ለማገዝ nurmunir የሚባል ቁርኣን ማድመጫ አኘሊኬሽን ሰርተናል አልሀምዱ ሊላህ ።
ይህም አፕሊኬሽን ተፅዕኖው ከፍተኛ እንዲሆን ስንል የሚታወቁ ቃሪዎች ቅጂን ከመልቀቅ ይልቅ ማንኛውም ሰው 3 ፣ 4 ደቂቃ ድምፁን ቀድቶ በቀላሉ የሚለቅበትን መንገድ አመቻችተናል ።
ስለዚህ nurmunir.comን ማንኛውም Search engine (e.g, Google Chrome) ላይ Search በማድረግ ፣ አፕሊኬሽኑን install በማድረግ እና notification enable በማድረግ ቁርኣንን በቅርበት እናግኘ ፣ እንዳምጥ ፣ እንለወጥ እንላቿለን ።
ድምፆቹን ቀድታቹ የመልቀቅ ፍላጎት ያላቹ በዚህ (@nurmunirdm) አናግሩን ።
"ምርጣቹ ቁርኣንን ተምሮ ያስተማረ ነው" __ ሰሂህ ቡኻሪ
ቁርኣን ልብን ያረጥባል!
ከቁርኣን ጋር ቅርርብ ባደረግን ቁጥር ኢማናችን እያደገ ፣ የቂናችን እየጨመረ ፣ ዱንያ አኼራችን እየተስተካከለ ይመጣል ።
ታድያ ከጌታችን ጋር የተዋወቅንበት ፣ የህይወታችንን አላማ ያወቅንበት ፣ ከእሳት ምንድንበትና ጀነት ምንከጅልበትን ዋና ገመድ አጥብቀን ካልያዝን መጨረሻችን ጥሩ አይሆንም ።
ይህንንም በመገንዘብ ዑማዉን ለማገዝ nurmunir የሚባል ቁርኣን ማድመጫ አኘሊኬሽን ሰርተናል አልሀምዱ ሊላህ ።
ይህም አፕሊኬሽን ተፅዕኖው ከፍተኛ እንዲሆን ስንል የሚታወቁ ቃሪዎች ቅጂን ከመልቀቅ ይልቅ ማንኛውም ሰው 3 ፣ 4 ደቂቃ ድምፁን ቀድቶ በቀላሉ የሚለቅበትን መንገድ አመቻችተናል ።
ስለዚህ nurmunir.comን ማንኛውም Search engine (e.g, Google Chrome) ላይ Search በማድረግ ፣ አፕሊኬሽኑን install በማድረግ እና notification enable በማድረግ ቁርኣንን በቅርበት እናግኘ ፣ እንዳምጥ ፣ እንለወጥ እንላቿለን ።
ድምፆቹን ቀድታቹ የመልቀቅ ፍላጎት ያላቹ በዚህ (@nurmunirdm) አናግሩን ።
"ምርጣቹ ቁርኣንን ተምሮ ያስተማረ ነው" __ ሰሂህ ቡኻሪ
Aselamu Aleykum Werahmetu'llahi Weberekatuh!
Join us on a mathematical journey designed just for freshmen! 💡
The 5Kilo Muslim Jemma'ah invites you to a specialized Applied Mathematics Tutorial Session, exclusively for girls. Join us on May 6th, 2026, at 10:20 LT in the Electrical Floor, Room 131. Let's dive into the wonders of Applied Mathematics. See you there!
Official telegram channel👇👇👇
https://t.me/fivekjemaa
©Academic Sector
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
🌟 THE GOAL OF GOALS:
ALIGNING OUR GOALS WITH OUR ULTIMATE GOAL
✨ DA‘WAH PROGRAM ✨
🎙️ With Ustaz Fuad
🧠 Are we truly living for our ultimate goal, or just chasing temporary things?
🌙 In a world full of distractions, we often forget that Jannah is our final destination.
💭 Money, success, and status are part of life, but they are not the goal.
💡 Join us as we reflect on how to use the Dunya as a means to attain the Akhirah, and how to realign our priorities for true success.
🤝 Let’s come together for a reminder that can change our perspective, strengthen our purpose, and bring us closer to Allah.
📍 Venue: Electrical Floor
🕰️ Time: 11:00 – 12:00 LT
📅 Date: Thursday, may 7
❓ Interactive Q&A Session
🎁 Participants who answer questions will have a chance to win amazing prizes!
📝 Register Now using the Google Form:
https://forms.gle/5ZuHCudPB9NGUcwPA
⚡ Limited time, lasting impact… don’t miss this opportunity.
@fivekjemaa
🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣🗣
بِسۡمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحۡمٰنِ ٱلرَّحِيۡم
اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ👋👋
🗣🗣 የማይቀርበት ሳምንታዊ የዳዕዋ ፕሮግራም !!!!!
✴️ዳዕዋው : በኡስታዝ ዘንጀቢል
🍀 ለቀልባችን ስንቅ ለሳምንታችን መነቂያቂያ የሆነው ተናፋቂው እና ተወዳጁ ሳምንታዊ የዳዕዋ ፕሮግራማችን እነሆ ነገም የሚቀጥል ይሆናል።
👌 ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር ከመሆን በቦታው ላይ በመገኘት ተጠቃሚ እንሁን።
👉 መልዕክቱን ላልሰሙት እናሰማ!!!!!!
🕰 ሰዓት: መግሪብ-ኢሻ
🗓 ቀን: ሰኞ ሚያዚያ 12/2018
🕌 ቦታ: 4ኪሎ ተማሪዎች መስጂድ
©aau4kilomsj
@fivekjemaa
🗣🗣اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ👋👋
✅ኢንሻአላህ ዛሬ (ሰኞ ) የሰሂህ አል-ቡኻሪ ሙኽተሰር የሆነውን التجريد الصريح لأحاديث الجامع الصحيح ደርስ ይኖረናል ። 6ኪሎ እና 5ኪሎ የምንገኝ ሙስሊም ተማሪዎች በጊዜ እንገኝ ሌሎችንም በማስከተል ቡዙ እናተርፍለን።
⏰ሰዓት: ከመግሪብ - ኢሻ
🕌ቦታ፡ 6ኪሎ አቅሳ መስጅድ
📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/durus_at_aqsa
⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻
https://t.me/durus_at_aqsa/4306/4934
@fivekjemaa
💫ከዚክር ትሩፋቶች ውስጥ!
ከእናታችን ጁወይሪያህ ቢንቲል ሓሪሥ (ﷺ) ተይዞ እንዲህ ትላለች፦
በአንድ ወቅት ነብዩ (ﷺ) ሱብሕን ከሰገዱ በኋላ ማለዳ ላይ ከሷ ዘንድ ወጡ። እሷ መስገጃዋ ላይ ተቀምጣ ዚክር ላይ ነች። እዚያው እንደተቀመጠች ረፋድ ላይ ተመለሱ። ካንቺ ከተለየሁ ጊዜ አንስቶ እስካሁን በተለየሁብሽ ሁኔታ ላይ ከመሆን አልተወገድሽም? አሏት። “አዎ” አለች። በዚህን ጊዜ እንዲህ አሉ፦
﴿لقَدْ قُلتُ بَعْدَكِ أَرْبَعَ كَلِماتٍ ثَلاثَ مَرّاتٍ، لو وُزِنَتْ بما قُلْتِ مُنْذُ اليَومِ لَوَزَنَتْهُنَّ: سُبْحانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ، عَدَدَ خَلْقِهِ، وَرِضا نَفْسِهِ، وَزِنَةَ عَرْشِهِ، وَمِدادَ كَلِماتِهِ.﴾
“በእርግጥም ካንቺ በኋላ አራት ንግግሮችን ሶስት ጊዜ ተናግሬያለሁ። ከንጋት ጀምሮ አንቺ ካልሺው ጋር ቢመዘኑ (እኔ ያልኳቸው) ይመዝናሉ። ‘ለአላህ ጥራት ይገባው። ምስጋናም። በፍጡራኑ ቁጥር ልክ፤ ነፍሱ በወደደችው ልክ፤ በዙፋኑ ክብደት ልክ፤ በቃላቱ ብዛት ልክ።’ የሚለው ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2726
ከዛሬው የአቂደቱ ጠሃዊያ ደርስ የተወሰደ
አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ቢመራን ፈድል (የአላህ ትሩፋት) ነው ፤ ከከለከለን ደግሞ አድል(ፍትህ) ነው፡፡
ከአረብ ገጠራማው ክፍል የመጡ (Bedouin) ሰዎች እስልምናን በመቀበላቸው ለረሱሉ ﷺ ትልቅ ውለታን እንዳደረጉ ቢሰማቸው አላህ ሱ. ወ እንዲህ ብሎ ቁርአን አወረደ :-
يَمُنُّونَ عَلَيۡكَ أَنۡ أَسۡلَمُواْۖ قُل لَّا تَمُنُّواْ عَلَيَّ إِسۡلَٰمَكُمۖ بَلِ ٱللَّهُ يَمُنُّ عَلَيۡكُمۡ أَنۡ هَدَىٰكُمۡ لِلۡإِيمَٰنِ إِن كُنتُمۡ صَٰدِقِينَ በመስለማቸው በአንተ ላይ ይመጻደቃሉ «በስልምናችሁ በኔ ላይ አትመጻደቁ፤ ይልቁንም አላህ ወደ እምነት ስለ መራችሁ ይመጸደቅባችኋል፤ እውነተኞች ብትኾኑ» (መመጻደቅ ለአላህ ነው) በላቸው፡፡ (Al-Hujurat 49:17)ሂዳያ የአላህ ስጦታ ነች ፤ሁሌም ቢሆን እሷን ለማግኘት መትጋት ፣ያቅምን ያክል መልፋት ፣አብዝተንም ወደ አላህ ልንጣራ ዱዓ ልናበዛ ይገባል፡፡
وَٱلَّذِينَ جَٰهَدُواْ فِينَا لَنَهۡدِيَنَّهُمۡ سُبُلَنَاۚ وَإِنَّ ٱللَّهَ لَمَعَ ٱلۡمُحۡسِنِينَ እነዚያም በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን፡፡ አላህም በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው፡፡ (Al-'Ankabut 29:69)
+2
6ኪሎዎች ሰፈረሰላምን ተከትለው ቅሬታቸውን ግቢው ውስጥ ካለው የቅሬታ ማስገቢያ አስፍረዋል። ከመልዕክቶቹ መካከል እነሆ፦
"የዩኒቨርስቲው ጨቋኝ መመሪያ ይነሳ! ኒቃቧ ለርሷ ሠብዓዊ መብት፤ የሐይማኖት እና መብት መገለጫ፤ የማንነቷ አካል ሲሆን ለተቀረነው ሙስሊሞች ደግሞ በፍፁም ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው። ይህንን መስመር ሊተላለፍ የሞከረ ሁሉ የሕዝበ ሙስሊሙን ክብር ተዳፍሯል። ኒቃብ ቀይ መስመራችን ነው! ጥያቄ አለን!! መልስ እንፈልጋለን!!!"
"በብዙ ትግል እና ጥንቀት ማትሪክን በብቃት ካለፍን ቡሃላ እንደ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የግቢውን ፈተናም አልፈን የገባን ተማሪዎች ነን። በዚህ ሁሉ አልፈን ገብተን ግን እንደ ተማሪ አልተቆጠርንም። መብታችን እየተጣሰ እና እየተገፈፈ ነው ያለው። ከማንነታችሁ እን ከትምህርታችሁ ምረጡ እየተባልን ነው ያለነው። ምርጫው ግን አንድ እና አንድ ብቻ ነው፤ እንደለበስን መማር። ግቢውም ይህንን ተረድቶ መመሪያውን ያሻሽል ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ።"
"ኒቃብ ስለለበስን ከግቢ በር ጀምሮ ላይብረሪ እና ካፌ ላይ ከፍተኛ እንግልት እየደረሰብን ነው። ለዚህ ምክንያት የሆነው መመሪያ ተሻሽሎ መብታችን ይከበር ዘንድ እጠይቃለሁ።"
አንተስ? አንቺስ? ሌሎች ካምፓሶችስ? እንንቀሳቀስ። ጥያቄዎቻችንን በሁሉም መንገድ እናድርስ። ያስገባችሁትን ቅሬታ @Niqab_issueBot ላኩልን።
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !
©aaumsu
@fivekjemaa
+2
የሰፈረሰላም ተማሪዎች ቅሬታቸውን በካምፓሱ ባሉ ሳጥኖች ውስጥ በፅሁፍ እያስገቡ ነው
"አለባበሴ በእምነቴ የታዘዝኩት ማንነቴ እና አውልቄ ልጥለው የማልችለው ነገር ከመሆኑ ጋር ዩኒቨርስቲው ይህንን አድርጌ እንዳልማር መከልከሉ ከትምህርቴ እና ማንነቴ እንድመርጥ የሚያስገድድ በመሆኑ ዩኒቨርስቲው መመሪያውን እንዲያሻሽል እጠይቃለሁ።"
"በአንቀፅ 6.6 ምክንያት ከቃላት ጀምሮ የተለያየ እንግትል እና የመብት ጥሰት እየደረሰብኝ ስለሆነ መመሪያው ይሻሻል ዘንድ እጠይቃለሁ።"
"A university should be a place of belonging where diversity is embraced and every student feels respected. But when we see our university it is isolating muslim students from the institution . I kindly urge the administration to reconsider article 6.6 and to restore our rughts."
ከገቡ መልዕክቶች መካከል ናቸው። ሁላችንም ወደ ቅሬታ ሳጥኖች እየሄድን ቅሬታዎቻችንን እናስገባ። ድምፃችንን በስነ- ስርዓት እናሰማ። ለቅሬታችን ምላሽ ይሰጡ ዘንድ እንጠይቅ።
ያስገባችሁትን ቅሬታ @Niqab_issueBot ላኩልን።
©aaumsu
@fivekjemaa
“For our upcoming da‘wah program at the 5K Mechanical Floor, which day would you prefer?”
የዚህ ህዝብ ፈተና…
ረሱል (ﷺ( እንዲህ ብለዋል፦
﴿إن لكل أمةٍ فِتْنةٌ وفِتْنَةُ أمتي: المالُ﴾
“ለሁሉም ህዝቦች የራሳቸው የሆነ ፈተና አላቸው። የኔ ህዝቦች ፈተና ደግሞ ገንዘብ ነው።”
📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 2336
✍️ጥቂት ማብራሪያ፦
ከኛ በፊት የነበሩ ሁሉም ህዝቦች ከአላህና ከእውነተኛው መንገድ የሚያርቅ የተለያየ አይነት ፈተና ነበረባቸው እንደምሳሌ "በሴት" የተፈተኑ ነበሩ። የዚህ ህዝብ ትልቁ ፈተናው ደግሞ ገንዘብ ነው። ገንዘብ ማለት፦ ከአላህ እንዲርቅ የሚያደርገው፣ ከሃቅ እንዲወጣ የሚያደርገው፣ ሃራምና ሃላል ሳይለይ ከሰብ ውስጥ እንዲገባ የሚያደርገው፣ ከዚህም አልፎ ደም እንዲያፈስ የሚያደርገው ከባድ ፈተና ነው።
+3
ይህ ከመቱ ሰማይ ስር ነው
የመቱ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ከጁምዓ ቡሃላ ጥያቄ አለን ሲሉ ድምፃቸውን አሰምተዋል።
ጥያቄው የሕዝበ ሙስሊሙ ነው!
Gaaffii Qabna !
Qaamonni mirga keenya sarban seeraan haa gaafataman !
ፍትሕ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች!
ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እንፈልጋለን _ ዘላቂ መፍትሔ እንፈልጋለን !
©aaumsu
@fivekjemaa
