1 147
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-27 أيام
-1930 أيام
أرشيف المشاركات
1 146
ለማስታወስ ያክል የእውቅና እና የሽልማት ፕሮግራም ሲካሄድ በቲኤም ኤስ ታሪክ እጅግ ገናና ስም ያለው ትምህርት ቤቱን በጣም ምርጥ በሚባል ሁኔታ የመራና ያስከበረው አቶ ገ/ክርስቶስ ተስፋይ ካለበት ተፈልጎ እውቅና ሊሰጠው ይገባል ለሱ እውቅና መስጠት ማለት በሱ ዘመን በትምህርት ቤቱ ላለፉ ተማሪዎች ሁሉ እውቅና መስጠት ማለት ነው ይታሰብበት
1 146
+9
ዕለተ ቅዳሜ ሚያዝያ 19/2927 ዓ.ም
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ 100ኛ ዓመት ክብረ በዓል የዋዜማ ፕሮግራም ።
በኮሌጁ በዛሬው ዕለት የተጀመረው የክብረ በዓሉ ዋዜማ በወቅቱ ቦይ እስካውት ቢሮ ፊት ለፊት የተከበረ ሲሆን የቀድሞ ቦይ ስካውት ቡድን አባላት የተለያዩ ጣዕመ ዜማቸዎችን አሰምተዋል። አያይዘውም በወቅቱ የስካውት ማህበሩን ላደራጁት ፖል ፓድሪ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የቀድሞ የስካውት ማህበር ፕሬዘዳንት አቶ ይሁነው ዓምላክ ታደሰ የማህበሩን ጉዞ አስመልከትው ማብራሪያ ሰጥተዋል። የተተኪው የኢትዮጵያ ስካውት ማህበር ስራ አስፈጻሚ ወጣት መለስ ዘውዴ ዋነኛው የስካውት ማህበር ዓላማ ንቁ፣ ሃገር ወዳድና በስነምግባር የታነፀ ዜጋ ማፍራት ነው በማለት ይገልጻሉ ። ከየካ አባዶ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህሮት ቤት የመጡ ሮቨርስ ስካውት(ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊ ስካውቶች የተለያዩ ዝማሬዎችን አቅርበዋል።
ማህበሩ ለቀድሞ ቦይ ስካውት አባላት ስጦታ አበርክቷል።
ኮሙኒኬሽን ቡድን
1 146
+9
ዕለተ ቅዳሜ ሚያዝያ 19/2927 ዓ.ም
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ 100ኛ ዓመት ክብረ በዓል የዋዜማ ፕሮግራም ።
በኮሌጁ በዛሬው ዕለት የተጀመረው የክብረ በዓሉ ዋዜማ በወቅቱ ቦይ እስካውት ቢሮ ፊት ለፊት የተከበረ ሲሆን የቀድሞ ቦይ ስካውት ቡድን አባላት የተለያዩ ጣዕመ ዜማቸዎችን አሰምተዋል። አያይዘውም በወቅቱ የስካውት ማህበሩን ላደራጁት ፖል ፓድሪ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የቀድሞ የስካውት ማህበር ፕሬዘዳንት አቶ ይሁነው ዓምላክ ታደሰ የማህበሩን ጉዞ አስመልከትው ማብራሪያ ሰጥተዋል። የተተኪው የኢትዮጵያ ስካውት ማህበር ስራ አስፈጻሚ ወጣት መለስ ዘውዴ ዋነኛው የስካውት ማህበር ዓላማ ንቁ፣ ሃገር ወዳድና በስነምግባር የታነፀ ዜጋ ማፍራት ነው በማለት ይገልጻሉ ። ከየካ አባዶ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህሮት ቤት የመጡ ሮቨርስ ስካውት(ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊ ስካውቶች የተለያዩ ዝማሬዎችን አቅርበዋል።
ማህበሩ ለቀድሞ ቦይ ስካውት አባላት ስጦታ አበርክቷል።
ኮሙኒኬሽን ቡድን
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
