Assaye Derbie
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie
تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 351 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 648 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 352 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 351 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 21 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -144، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.49%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.78% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 382 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 691 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 40.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 22 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.
14 351
المشتركون
-124 ساعات
-387 أيام
-14430 أيام
أرشيف المشاركات
14 352
ደራርቱ ቱሉ!!
➽የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽንን የኦሮሚያ ያደረገች፤
➽"የአማራ ባልም ሆነ ሚስት አታግቡ" በሚል ምክሯ በአትሌቶች ዘንድ የታወቀች፤
➽የአትሌቲክስ ፌደሬሽኑን የዶላር መገበያያና የቢዝነስ ቦታ ያደረገች፤
➽አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በማያውቀው የብሔርተኝነት ማጥ ውስጥ የተዘፈቀች፤
➽በሰሜኑ ውጊያ ላይ "ገላጋይ ሆና እንዳልተከሰተች አማራ ክልል ላይ ሲሆን ግን "በሉት ይሄን የነፍጠኛ አገር" ብላ ያደፈጠች፤
➽እጅግ አማራ ጠል ሆና ሳለ ዛሬም በብዙ አማራዎች ዘንድ "ኢትዮጵያዊ" ተብላ የተወደደች፤
14 352
ወደ አንድነት የመጣውን የወሎ ፋኖ የበታተነ ብሎም ጎጃምን ከጎንደር የነጣጠለ አደረጃጀት ይዞ የመጣ አካል "መድረሻውን ኢትዮጵያ" ሊያደርግ ቀርቶ "መነሻውን አማራ" ማድረግ የሚችለው እንዴት ነው?
ሰላሳ ዓመት ሙሉ አማራ የተወገዘበትንና የተሳደድበትን የዜግነት ፖለቲካ ሌሎች ክልሎች ላይ መስርቶ ለአማራ በማጋራት ፈንታ ዛሬም አማራ ክልል ላይ መስርቶ ለብሔር ብሔረሰቦች ለማሸከም ማሰብ ምን አይነት አላዋቂነት ነው?
14 352
ለእስክንድር ነጋ
ከአሳዬ ደርቤ
በመጀመሪያ «የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ሊቀመንበር ሆነህ ስለተመረጥክ እንኳን ደስ አለህ» ማለት እፈልጋለሁ፨ ሆኖም ግን «አመሰግናለሁ» ከማለት ባለፈ እንኳን አብሮ ደስ አለን እንዲትለኝ አልፈልግም፣
14 352
እንደ ክርስቲያን ታደለ የአረመኔዎችን ወንበር በናቁ እንዲሁም ወሕኒ በሚማቅቁ ወንድሞች የተለኮሰ አብዮት ለወንበርና ለዶላር በሚዋደቁ ትግል ጠላፊዎች ሊደናቀፍ አይችልም።
እናም የወንበር ልፊያህን አቁመህ ብሎም ከአውራጃ ክፍፍል ወጥተህ የአማራ ፋኖን እውን እስክታደርግ ድረስ ያለምንም እረፍት እታገልኻለሁ። ምክንያቱም በዚህ ትግል ውስጥ ከአማራ ሕዝብ የሚበልጥ ግለሰብ የለም።
14 352
ለታምረኛው ነፍጠኛ
አሳዬ ደርቤ!!
ሲያዘምቱበት ከርመው
አየር ሀይል፣ባሕር ሀይል፥ ኮማንዶ እና እግረኛ፤
አለቀለት ሲሉ...
"ይሄ ፎጣ ለባሽ ፥ የአማራ ነፍጠኛ"
በክላሽ፣ በሱኪ
በአልቤን፣ በውዥግራ፥ ቀይ ቦኔት ደምስሶ፤
ዲሽቃ እየተኮሰ
ሞርታር እያሽካካ ፥ መጣ ተመልሶ።
መገን አማራ✊
14 352
ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ፕሮግራማችንን መታደም ትችላላችሁ።
https://www.youtube.com/live/vLJ4l0Pvq58?si=ZpVTGz9ZEghCHS4h
14 352
የአቋም መግለጫ
➖➖➖➖➖
👉የበታች ሆኖ በሕይወት መኖርን የተከለከለው የአማራ ሕዝብ የለኮሰው የሕልውና ትግል በማንነቱ ጸንቶ ለድል በመብቃት ፈንታ በጎጠኝነት እና በዜግነት ችንካር ተይዞ እንዲቀለበስ አንፈቅድም።
👉በዶዘር በተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ በጅምላ ሲቀበር የከረመው የአማራ ሕዝብ ከባድ ዋጋ ከፍሎ ከጫፍ ያደረሰው ትግል በወንበርና በዶላር ሽሚያ ቅንጣት ታክል አደጋ ሊደርስበት አይገባም።
👉ብዙዎች የተሰውለት እና የታሰሩለት የሕዝብ ትግል በጥቂት ግለሰቦች ተጽዕኖ ውስጥ ወድቆ ሲያጣጥር ማየት አንሻም።
Share
14 352
አል-ፋሽቃን ለሱዳን እንደቸረው ሁላ ወልቃይትን ለህውሓት ለመስጠት የሚጋጋጠው 'የሸገር ጠቅላይ ሚኒስትር' በጎርጎራ ጎጆ ጎንደርን ለመሸንገል እየጣረ ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ ግን በእልፍ አእላፍ ሠራዊት ተከብቦ የሚንቀሳቀሰው ብላኔ ሰው ከእንግዲህ ጎንደርን መምራት ይቅርና ጎርጎራን ማየት የማይችልበት ቀን እየመጣ ነው።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
