ar
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

الذهاب إلى القناة على Telegram

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

إظهار المزيد
1 781
المشتركون
+1524 ساعات
+307 أيام
+11130 أيام
أرشيف المشاركات
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከፍተኛ ውጤት ይፋ ሆኗል የትግራይ ክልል 675 ከ 700 ወንድ ከፍተኛ ውጤት በናቹራል ሳይንስ ተማሪ 575 ሴት ከፍተኛ ውጤት በሶሻል ተማሪ 538 ሴት
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከፍተኛ ውጤት ይፋ ሆኗል የትግራይ ክልል 675 ከ 700  ወንድ ከፍተኛ ውጤት በናቹራል ሳይንስ ተማሪ 575 ሴት ከፍተኛ ውጤት በሶሻል ተማሪ 538 ሴት

በትግራይ ክልል ትልቁ ውጤት 675/700👏
በትግራይ ክልል ትልቁ ውጤት 675/700👏

የወንዶች አማካይ ውጤት - 30.66 የሴቶች አማካይ ውጤት - 28
የወንዶች አማካይ ውጤት - 30.66 የሴቶች አማካይ ውጤት - 28

#ውጤት : የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይገለጻል። የትምህርት ሚኒስቴር በውጤቱ ዙሪያ ከደቂቃዎች በኃላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ የሚያሰራጭ ይሆናል። ይጠብቁ !
#ውጤት : የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይገለጻል። የትምህርት ሚኒስቴር በውጤቱ ዙሪያ ከደቂቃዎች በኃላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ የሚያሰራጭ ይሆናል። ይጠብቁ ! #TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba @tikvahethiopia

የ2016 የ12ተኛ ክፍል ውጤት ሲለቀቀ ውጤት ማያ ሊንኮች ይፋ ሁነዋል ! 1.በዌብሳይት - http://result.neaea.gov.et 2. በ6284 - SMS 3. በቴሌግራም - @eaesbot 📌Sh
የ2016 የ12ተኛ ክፍል ውጤት ሲለቀቀ ውጤት ማያ ሊንኮች ይፋ ሁነዋል ! 1.በዌብሳይት - http://result.neaea.gov.et 2. በ6284 - SMS 3. በቴሌግራም - @eaesbot 📌Share📌 @yoquestion21

ዘንድሮስ ምን አይነት ውጤት ይመዘገባል ? የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይገለጻል። ትምህርት ሚኒስቴር በፈተናው ውጤት ዙሪያ ነገ ከሰዓት ማብራሪያ ይሰጣል። የብሔራዊ ፈተናው
ዘንድሮስ ምን አይነት ውጤት ይመዘገባል ? የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይገለጻል። ትምህርት ሚኒስቴር በፈተናው ውጤት ዙሪያ ነገ ከሰዓት ማብራሪያ ይሰጣል። የብሔራዊ ፈተናው ውስጤት ነገ ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ/ም ይገለጻል ተብሎ ይጠበቃል። ባለፉት ዓመታት በተለይም ተማሪዎችን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲ) አስገብቶ ፈተና መስጠት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ እጅግ ዝቅ ያለ ውጤት / በብዛት ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት የማያስመዘግቡበት መሆኑ ይታወቃል። ለአብነት በ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከተፈተኑ 845,099 ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ አምጥተው ማለፍ የቻሉት 27,267 / 3.2 በመቶ ብቻ ናቸው። ከዛ በፊት በ2014ቱ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 896,520 ተማሪዎች ተፈትነው 50 በመቶና በላይ አምጥተው ያለፉት 30,034 / 3.3 በመቶ ብቻ ናቸው። ትምህርት ሚኒስቴር በቀጥታ የሚያልፉ ተማሪዎች ዝቅተኛ መሆኑን ተከትሎ የሬሜዲያል ፕሮግራም በመስጠት ያን ያለፉ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ እንዲገቡ የማድረግ ስራ ሲሰራ ነበር። ይህ ስራ " ለአንድ ጊዜ ብቻ " ተብሎ የነበረ ሲሆን በ2015 ቀጥታ ያለፉ ተፈታኞች ውስን በመሆናቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ቃላቸውን ስላጠፉ በይፋ ይቅርታ ጠይቀው የሬሜዲያል ፕሮግራሙ እንዲቀጥል አድርገው ነበር። ° ዘንድሮውስ ምን አይነት ውጤት ይመዘገባል ? ° ምን ያህል ተማሪ የማለፊያ ነጥብ ያስመዘግባል ? ሁሉንም አብረን የምናየው ይሆናል።

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ መልካም ውጤት ይሁንላችሁ።

🕊🕊🕊 ሳላውቅ ያስከፋሁህ/ሽ (ያስቀየምኩህ/ሽ)  ነገር ካለ ይቅርታ🙏🙏🙏 ታደርግልኝ/ጊልኝ ዘንድ እጠይቃለሁ 🕊🕊🕊 አዲስ አመት በፍቅር እንገባ ዘንድ ያለፈውን አጋጣሚ በይቅርታ እንሻገር። መልካም አዲስ አመት ይሁንልን።                🕊🕊🕊 🌻🌼🌻  ፳ ፻ ፲ ፯ 🌻🌼🌻                 🕊🕊🕊         @yoquestion21

#MoE የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ውጤት የፊታችን ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
#MoE የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ውጤት የፊታችን ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

For any question or commented

Grade 11 Chapter one (Relations and Functions) Worksheet. Practice properly!

Upcoming video. stay tunned! https://www.youtube.com/@Ethio-ScienceAcademy
Upcoming video. stay tunned!      https://www.youtube.com/@Ethio-ScienceAcademy

Share this channel to your freinds as much as possible , and subscribe our YouTube channel Ethio-Science Academy. https://www.youtube.com/@Ethio-ScienceAcademy

For Freshman Students only!

Upcoming video. stay tunned! https://www.youtube.com/@Ethio-ScienceAcademy
Upcoming video. stay tunned!      https://www.youtube.com/@Ethio-ScienceAcademy

+1
Sequence and series part 1.pdf1.33 MB

ሁለት የሙያ ሰዎች በተከታታይ😢

Rest in peace!
+1
Rest in peace!