Corporate & Business Lawyer
LL.M(corporate &Business)⚖️handles complex legal matters, provides legal advice, and ensures the legality of commercial transactions for a company. ⚖️research and guard against legal risks, develop company policies, and represent thecompany.09-53-75-8395
إظهار المزيد1 652
المشتركون
+124 ساعات
+127 أيام
+2930 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
إظهار الكل...
ቢጂአይ ኢትዮጵያ በሕገወጥ ሰነድ የባለቤትነትን ድርሻ አሳጥቷል በሚል ክስ ተመሠረተበት - ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source In Ethiopia
ከ1983 ዓ.ም. የፖለቲካ ሥርዓት ለውጥ በኋላ የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካን የ‹‹ካስቴል ግሩፕ›› ዋና ባለድርሻ ለሆኑት ሚስተር ካስትል ሲሸጥ፣ 27 በመቶ የሚሆነውን ድርሻ ኢትዮጵያዊ የሆኑት ወ/ሮ ዘውድነሽ
➡ቼክ ለማስከፈል ስለሚቀርብ ክስ 💦
✴አንድ ሰው በሂሳቡ ውስጥ በቂ ገንዘብ ሳይኖር ቼክ የጻፈ ከሆነ በወንጀል ሕግ ቁጥር 693 መሠረት በቼክ ማጭበርበር ወንጀል የሚቀጣ ሲሆን ድርጊቱ ሆን ተብሎ ወይም በሂሳቡ ውስጥ በቂ ገንዘብ እንደሌለው እያወቀ የተፈጸመ ከሆነ ቅጣቱ ከአስር አመት የማይበልጥ እስራት ሲሆን ድርጊቱ በቸልተኝነት ከተፈጸመ ደግሞ ከአንድ አመት የማይበልጥ ቀላል እስራት ነው፡፡
✴በመሆኑም ክፍያ ቼኩን የሰጠው ሰው በወንጀል የሚቀጣ ሲሆን ነገር ግን ቼክ የተሰጠው ሰው በቼኩ ላይ የተገለጸውን ገንዘብ እንዲከፈለው ለመጠየቅ ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት የፍትሐ ብሔር ክስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
✴ቼክ ለማስከፈል የሚቀርብ ክስ እንደ ሌሌች መደበኛ ክሶች የመቀርብ ሳይሆን በፍትሐ ብሔር ሥነ-ሥርአት ሕጉ መሠረት በአጭር ሥነ-ሥርአት የሚታይ ነው፡፡
✴ስለዚህ ቼክ ይከፈለኝ በማለት በአጭር ሥነ-ሥርአት የሚቀርብ ሰው ተከሳሹ የተለየ መከራከሪያ እስካላቀረበ ድረስ ቼኩን ባለ ሂሳቡ መጻፉ ተረጋግጦ እንዲከፈለው የሚወሰን ነው። አለኝ የሚላቸውን ማስረጃዎች የማያያዝ ግዴታ እንደለበት እንደተጠበቀ ሆኖ።
➡ይርጋ💦
እንዲከፈል
====
ቼክ የወጣበት ቀን ከግምት ሳይገባ በቼክ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በሚከተሉት 6 (ስድስት) ወራት ውስጥ እንዲከፈል ባንክ መቅረብ እንዳለበት ህጉ ያስገድዳል።
በደረቅ ቼክ ምክንያት ለፍትሐብሄር ክስ
=====
በቼክ የሚገደዱ ሰዎች ላይ ቼኩን የተቀበለው ሰው ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩን ለክፍያ ባንክ ለማቅረብ የተወሰነው ጊዜ ካለፈ ጀምሮ እስከ (6) ስድስት ወር ድረስ ነው፡፡
በመሆኑም ቼክ የተቀበለ ሰው፣ ቼክ ሰጪው ላይ የፍትሀ-ብሄር ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በ 1 (አንድ) ዓመት ጊዜ ውስጥ ነው፡፡
ለወንጀል ክስ
===
ስድስት ወር ብቻ
Repost from The Ethiopian Economist View
የድርጅታቸውን የተወሰነ ድርሻ በአክሲዮን ለመሸጥ የሚያስቡ ድርጅቶች የሚከተሉት 3 አማራጮች አሏቸው!
አንደኛ፦ ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን አክሲዮናቸውን #ለህዝብ መሸጥ ከፍተኛ ካፒታል ለማሰባሰብ ጥሩ ዘዴ ቢሆንም ሂደቱ ውድ እና አድካሚ ነው! ምክንያቱም ድርጅቶቹ አክሲዮኖችን ለማሻሻጥ ፍቃድ ለተሰጣቸው ድርጅቶች ሃላፊነት ስለሚሰጡ የሚጠየቁት የአገልግሎት ክፍያ ውድ ሊሆን ይችላል እንዲሁም የሚፈልጉት ያህል አክሲዮን ተሸጦ እስከሚያልቅ ረጅም ጊዜ ለመፈጅ ይችላል።
ሁለተኛ፦ ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን የተወሰኑ አክሲዮኖቻቸውን ለትልልቅ #የቢዝነስ_ተቋማት አውጥቶ መሸጥ! ከፍተኛ ካፒታል ለማሰባሰብ ጥሩ ዘዴ ሆኖ ሂደቱ እርካሽ እና ቀላል ነው! ምክንያቱም ተቋማት ትልልቅ ድርሻ የመግዛት አቅም ስለሚኖራቸው በጥቂት ተቋማት እና በአጭር ጊዜ አክሲዮኖቻቸውን ሸጠው ሊጨርሱ ይችላሉ።
ሶስተኛ፦ ድርጅቶች ለመሸጥ የወሰኗቸውን አክሲዮኖቻቸውን #ለውስጥ_ሰራተኞች መሸጥ! ሰራተኞች ከቁጠባቸው አልያም ከደሞዛቸው ላይ ከፍተኛ ካፒታል ሊኖራቸው ስለማይችል ትልቅ ካፒታል ከአክሲዮን ሽያጭ ለማሰባሰብ አስቸጋሪ ሲሆን (የሰራተኛ ተነሳሽነት ለመጨመር ጥሩ ዘዴ ነው!) የአክሲዮን ድርሻዎችን ለውስጥ ሰራተኞች የመሸጥ ሂደቱ ግን ቀላል ነው!
Repost from Geez Law & Business ግዕዝ ህግና ቢዝነስ
Photo unavailableShow in Telegram
የውጪ ባለሃብቶች በገቢ ንግድ ለመሳተፍ ማሟላት የሙገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች
=========//========
🗣 #Business_Lawyer &
🗣 #Corporate_Lawyer
⚖ #Laws & 💼 #Businesses
Our 𝑻𝒆𝒍𝒆𝒈𝒓𝒂𝒎 𝑪𝒉𝒂𝒏𝒏𝒆𝒍👇
📱https://t.me/GeezLaws
Repost from Geez Law & Business ግዕዝ ህግና ቢዝነስ
የጋራ ኢንቨስትመንት ፈንድ ምንድ ነው?
Dear readers, in the first part of our series, we explainedwhat a Collective Investment Scheme was. Today, in thesecond part of the series, we will be focusing on theCustodian of Collective Investment Scheme.
=========//========
🗣 #Business_Lawyer &
🗣 #Corporate_Lawyer
⚖ #Laws & 💼 #Businesses
Our 𝑻𝒆𝒍𝒆𝒈𝒓𝒂𝒎 𝑪𝒉𝒂𝒏𝒏𝒆𝒍👇
🌐https://t.me/GeezLaws
What is a CSD Custodian_.pdf4.26 MB
Repost from Lawyer_Henok Taye⚖️Ethio Law🥇ኢትዮ ሕግ
በማህበራዊ ሚዲያ #በፍትህ_ዘርፍ ላለፋት ዓመታት ለማህበረሰቡ ህግን በማሳወቅ የህግ መረጃን በመስጠት በTelegram,Facebook,Tiktok,youtube,instagram ላይ አስተዋፅኦ ካደረጉ መካከል ተወዳዳሪ እንድሆን በምርጫ ውስጥ ተካትቻለሁ ። ስለሆነም በዚህ ሊንክ ባለው bot ገብታችሁ ከተዘረዘሩት ውስጥ #በፍትህ_ዘርፍ በሚለው ስር የእኔን ስም " #Lawyer_Henok_Taye " ብለው በመፃፍ መምረጥ እንደሚችሉ ለማሳወቅ እወዳለሁ ።
👇⚖️ይህን ሊንክ በመጫን ስሜን ይፃፋ
@BestSocialMediaBot
Repost from Ethio Legal Hub
📄በመድን ድርጅት ውስጥ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያላቸው ሰዎች ማሟላት የሚገባቸውን መስፈርቶች በተመለከተ በብሔራዊ ባንክ ተዘጋጅቶ በትላንትናው ዕለት የቀረበ ረቂቅ መመሪያ📄
SIB-2024.pdf2.18 KB
Repost from Ethio Legal Hub
#Legal_Update
💴ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባ እና የሚወጣ የኢትዮጵያ ብር እና የውጪ ምንዛሬን ለመገደብ በዛሬው ዕለት በብሄራዊ ባንክ ተሻሽሎ የወጣ መመሪያ 💵
FXD-87-2024.pdf1.14 MB
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.