WDU የተማሪዎች ህብረት
ይህ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ይፋዊ ገጽ ነው። እውነተኛና የተረጋገጡ መረጃዎችን ለማግኘት ገጻችንን ይቀላቀሉ! "የኛ ስኬት የእናንተ ደስታ ነው" የወልድያ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት
إظهار المزيد593
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+77 أيام
+930 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailableShow in Telegram
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች የመፈተኛ ፕሮግራም
#Morning
Photo unavailableShow in Telegram
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች የመፈተኛ ፕሮግራም
#Morning
Photo unavailableShow in Telegram
በ2016 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ ትምህርት(Remedial) በኤክሰቴንሽን ለመማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች የወጣ ማስታወቂያ።
የወልድያ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት!
Repost from Woldia University Students Media
Photo unavailableShow in Telegram
#2016_Remedial
በ 2016 ዓ.ም Remedial በExtension ለመማር ለምትፈልጉ አመልካቾች የወጣ ማስታወቂያ!
የኛ ቤተሰብ ይሁኑ!
@woldiamedia
@woldiamedia
@woldiamedia
Photo unavailableShow in Telegram
ብሔራዊ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና
(National Graduate Admission Test (NGAT)
የትምርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ከኢትዮቴሌኮም ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ዙር ህዳር 5 እና 6 ቀን 2016 ዓ.ም የአገር አቀፍ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና በመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በበይነ መረብ ይሰጣል፡፡ ይህ የመግቢያ ፈተና በ 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በማንኛውም የመንግስት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የድህረ-ምረቃ መርሐ-ግብሮች ትምህርታቸውን ለመከታተል ብቁ የሆኑ አመልካቾችን ለመለየት አልሞ የሚሰጥ ሲሆን አዲስና ፈተናውን ደግመው የሚወስዱ አመልካቾች እስከ ህዳር 3 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ምሽቱ አስራ ሁለት ሰዓት ድረስ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፖርታልን (https://portal.aau.edu.et) ተጠቅመውና በቴሌብር 1000.00 ብር ከፍለው መመዝገብ ይችላሉ፡፡
የመግቢያ ፈተናውን በተመለከተ አመልካቾች የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድረ-ገጽን እና ቴሌግራም ቻናሎች (https://t.me/aauGAT and AAU-Official) ወይም የኢትዮ ቴሌኮም የማህበራዊ ትስስር ገጾችን መጎብኘት ይችላሉ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ከኢትዮቴሌኮም ጋር በመተባበር
Repost from Woldia University/ወልድያ ዩኒቨርሲቲ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በዩኒቨርስቲያችን ለሚሰጡት 2ኛ ዙር ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) ምዝገባ ዛሬ የተጀመረ ሲሆን እስከ አርብ ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም የሚቆይ ይሆናል።
የመግቢያ ፈተናው ከህዳር 03 እስከ 07/2016 ዓ.ም ይሰጣል።
ፈተና በመጀመሪያ ዙር የመግቢያ ፈተናው መውሰድ ላልቻሉ እንዲሁም ፈተናው ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተጨማሪ ዕድል የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፖርታል ላይ በመግባት ምዝገባ ያድርጉ፦ https://portal.aau.edu.et
06/02/2016
ለሁሉም የመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ በዩኒቨርሲቲያችን በኩል እስካሁን የተወሰነ የጥሪ ቀን እንደሌለ አውቃችሁ በተለመደው ትዕግስታችሁ እንድትጠብቁ ሲል የወልድያ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ያሳስባል።
የጥሪ ቀን ሲወሰን በዩኒቨርስቲው official ማህበራዊ ገጾች እና በተማሪ ህብረቱ የቴሌግራም ገጽ ላይ የሚገለጽ ይሆናል።
የወልድያ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት!!
https://t.me/WDU1065
https://t.me/WDU1065
https://t.me/WDU1065
WDU የተማሪዎች ህብረት
ይህ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ይፋዊ ገጽ ነው። እውነተኛና የተረጋገጡ መረጃዎችን ለማግኘት ገጻችንን ይቀላቀሉ! "የኛ ስኬት የእናንተ ደስታ ነው" የወልድያ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት
😱 6💩 3
20/01/2016 ዓ.ም
ከጤና ሳይንስ ኮሌጅ ውጪ ያላችሁ የመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ የጥሪ ቀን አስኪገለጽ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
የወልድያ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት!
https://t.me/WDU1065
https://t.me/WDU1065
https://t.me/WDU1065
WDU የተማሪዎች ህብረት
ይህ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ይፋዊ ገጽ ነው። እውነተኛና የተረጋገጡ መረጃዎችን ለማግኘት ገጻችንን ይቀላቀሉ! "የኛ ስኬት የእናንተ ደስታ ነው" የወልድያ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት
🤬 2
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.