4 186
المشتركون
-524 ساعات
-17 أيام
-2230 أيام
أرشيف المشاركات
4 186
Repost from የሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️
وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡
فِي سَمُومٍ وَحَمِيمٍ
በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡
وَظِلٍّ مِّن يَحْمُومٍ
ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡
لَّا بَارِدٍ وَلَا كَرِيمٍ
ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡
إِنَّهُمْ كَانُوا قَبْلَ ذَٰلِكَ مُتْرَفِينَ
እነርሱ ከዚህ በፊት ቅምጥሎች ነበሩና፡፡
وَكَانُوا يُصِرُّونَ عَلَى الْحِنثِ الْعَظِيمِ
በታላቅ ኀጢአትም ላይ ይዘወትሩ ነበሩና፡፡
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart
4 186
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል :-الظُّلْمُ ظُلُمَاتٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ. በደል ግፍ በትነሳኤ ቀን ጨለማዎች ሆኖ ይመጣል።
ቡኻሪ 2447 ዘግበውታል#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር! https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
4 186
Repost from የሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️
إِلَّا تَنصُرُوهُ فَقَدْ نَصَرَهُ اللَّهُ إِذْ أَخْرَجَهُ الَّذِينَ كَفَرُوا ثَانِيَ اثْنَيْنِ إِذْ هُمَا فِي الْغَارِ إِذْ يَقُولُ لِصَاحِبِهِ لَا تَحْزَنْ إِنَّ اللَّهَ مَعَنَا ۖ فَأَنزَلَ اللَّهُ سَكِينَتَهُ عَلَيْهِ وَأَيَّدَهُ بِجُنُودٍ لَّمْ تَرَوْهَا وَجَعَلَ كَلِمَةَ الَّذِينَ كَفَرُوا السُّفْلَىٰ ۗ وَكَلِمَةُ اللَّهِ هِيَ الْعُلْيَا ۗ وَاللَّهُ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
(ነቢዩን) ባትረዱት እነዚያ የካዱት ሕዝቦች የሁለት (ሰዎች) ሁለተኛ ኾኖ (ከመካ) ባወጡት ጊዜ አላህ በእርግጥ ረድቶታል፡፡ ሁለቱም በዋሻው ሳሉ ለጓደኛው አትዘን አላህ ከእኛ ጋር ነውና ባለ ጊዜ አላህም መረጋጋትን በእርሱ ላይ አወረደ፡፡ ባላያችኋቸውም ሰራዊት አበረታው፡፡ የእነዚያንም የካዱትን ሰዎች ቃል ዝቅተኛ አደረገ፡፡ የአላህም ቃል ለእርሷ ከፍተኛ ናት፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
4 186
ረሱል እንዲህ ብለዋል፦﴿مَن أصابَهُ هَمٌّ أوْ غَمٌّ، أوْ سُقْمٌ، أوْ شِدَّةٌ، فقالَ: اللመهُ رَبِّي، لا شريكَ لَهُ، كَشَفَ ذلِكَ عَنْهُ.﴾ “ጭንቀት ወይም ሀሳብ ወይም በሽታ ወይም የበረታ ችግር አጋጥሞት እንዲህ ያለ ፦ ‘አልላሁ ረቢ ላሸሪከ ለሁ’ አላህ ጌታዬ ነው ከርሱ ጋር ምንንም ነገር አላጋራም። ያለ ከሱ ላይ የገጠመው ነገር ይወገድለታል።”
ሶሂህ አልጃሚዕ: 6040#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር! https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
4 186
🎧 #የምሽት #ስንቅ #ለቀልባችን🎧
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc
💡💡💡
https://t.me/dr_of_heart💡💡💡
#የእለቱ #መልዕክት👇👇
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
➪ተዋዱዕ[መተናነስ ሰለፎች ዘንድ]
«
አብደሏህ ኢብን ዑመር ከየቲም ጋር እንጂ ብቻውን ምግብ አይበላም ነበር።»
📚(ዙህድ ለኢማም አህመድ 237)
🔸ተዋዱዕ[መተናነስ ሰለፎች ዘንድ]
እናታችን አኢሻ ረዲየሏሁ ዐንሃ
እንዲህ ትላለች : - እናንተ ከትልቅ ዒባዳ ትዘናጋላችሁ እሱም መተናነስ ነው።"
📚(ተዋዱእ 80)
አሏህ ይወፍቀን🤲4 186
🖌ነቢዩ ሙሐመድ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
"ክፉ (አመጸኛ) ባሪያ ማለት እርሱ (በሚሞትበት ጊዜ) ሰዎቹ፣ ምድሪቱ፣ ዛፎቹና እንስሳቱ ጭምር ከእርሱ ጥቃትና በደል አርፈው እፎይታን የሚያገኙበት ሰው ነው።"
4 186
Repost from የሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️
🎧 #የምሽት #ስንቅ #ለቀልባችን🎧
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
#የእለቱ #መልዕክት👇👇👇
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
💭 አጥፊ ንግግር!
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
﴿إِنَّ الْعَبْدَ لَيَتَكَلَّمُ بِالْكَلِمَةِ مِنْ سَخَطِ اللَّهِ لَا يُلْقِي لَهَا بَالًا يَهْوِي بِهَا فِي جَهَنَّمَ﴾
“አንድ ባሪያ አሏህን የሚያስቆጣ አንዲት ንግግርን ይናገራል በሷ የሚያመጣበትን መዘዝ ሳያውቅ ከዛ ወደ ጀሀነም ይወረወራል።”
🌴 ቡኻሪ ዘግበውታል: 6478🌴
4 186
Repost from 🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿
ሰኔና ሰኞ! ስንቱን ታዘባችሁ!?
ለማጋለጥ ሳይሆን ለማስተማር በሚል መርህ፣ እስኪ በየቤታችሁ እንመልከት። ስንቱ ያማረ ልብስ ለብሶ፣ በነጠላ ተውቦ፣ ቂቤውን ተቀብቶ "ሲያንጓርር" አለፈ? ስንቱስ ከቤቱ ጠፍቶ ውሎ፣ አመሻሽቶ ወደ ቤቱ ገባ?
ይህ ቀን እጅግ ልንጠነቀቅ የሚገባው፣ "ወሰን ገላ" የሚሰኝ ጂን የሚነግስበት ነው። የዛር መንፈስ ያላቸው ሰዎች ለዚህ መንፈስ ለመገበር የሚቆነጃጁበት፣ ጠንቋይ (ሷሂር) ዘንድ ድቤ የሚመቱበት ወቅት ነው። ስንቶቻችሁ ቤት በዚህ አጋጣሚ ጠንቋዮች መኖራቸውን አረጋገጣችሁ? ተጠንቀቁ! በዚህ ሰዓት በብዙ ሰዎች ላይ የቆየ ሲህር ይታደሳል። እነዚህ ጂኖች ስለሚገበርላቸው ጉልበታቸው ይበረታል፤ የሲህሩም ተፅዕኖ ይጠናከራል። ዛር ያለባቸውን ወደኛ በማምጣት፣ ህክምና በማድረግ እነዚህን የዛር ባሮች ከቀንበራቸው ማላቀቅ የግድ ነው።
አላህ (ሱ.ወ) በቁርአን እንዲህ ይላል፡-
"የሰሩትም የተንኮል ስራ (ሲህር) እንጂ ሌላ አይደለም። ጠንቋይም ከየትም በመጣ (በማንኛውም ቦታ) አይሳካለትም።" (ሱረቱ ጣሃ፡ 69)እንዲሁም የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ከሲህርና ከመጥፎ ነገሮች መራቅን አስመልክተው ያስጠነቀቁትን እናስታውስ። በአቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) እንደተዘገበው ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-
"ሰባቱን አጥፊ ወንጀሎች ተቆጠቡ። ... ሲህር መስራትም ከነዚህ ውስጥ ይጠቀሳል።" (ቡኻሪ እና ሙስሊም)በዚህ አጋጣሚ፣ ይህን ፖስት ተከትላችሁ በየሶሻል ሚዲያው የምታስተምሩ ወንድም እህቶች፣ መረጃውን ያገኛችሁበትን "የቀልብ ዶክተር"ን መጠቀስ አትርሱ። ማስተማሩ በራሱ መልካም ሆኖ ሳለ፣ መረጃው የመነጨበትን ምንጭ መጥቀስ ለባለቤቱ ክብር መስጠት ነው። አላህ ከሲህር ጥቃቶች ሁሉ ይጠብቃችሁ! ከክፉ ጂኖችና ከመጥፎ ዓይን በራህመቱ ይሰውራችሁ። አሚን!🤲
4 186
Repost from የሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️
🎧 #የምሽት #ስንቅ #ለቀልባችን🎧
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc
💡💡💡
https://t.me/dr_of_heart💡💡💡
#የእለቱ #መልዕክት👇👇
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
#ላንተም #አምሳያውን
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም❤️ እንዲህ ብለዋል፦
﴿ما مِن عَبْدٍ مُسْلِمٍ يَدْعُو لأَخِيهِ بظَهْرِ الغَيْبِ، إلّا قالَ المَلَكُ: ولَكَ بمِثْلٍ﴾
“አንድ ሙስሊም ባሪያ ወንድሙ በሌለበት (አስታውሶ) በሩቅ ዱአእ ያደረገለት እንደሆነ መላኢካው ላንተም አምሳያውን ይለዋል።”
🌴ሙስሊም ዘግበውታል: 2732🌴
4 186
📿ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡-
"አትቆጣ! ጀነት ለአንተ ትሆናለች
"በንዴት ሰዓት የምታደርጋት የአንዲት አፍታ ትዕግስት፣ ከመቶዎች የፀፀት ጊዜያት ታድንሃለች።"
🤲🌗
https://t.me/Qallbdoc 💻┄┄┉┉✽»
┄┄┉┉✽»💻https://t.me/dr_of_heart
4 186
Repost from የሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️
🎧 #የምሽት #ስንቅ #ለቀልባችን🎧
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
#የእለቱ #መልዕክት👇👇👇
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
🤲 #ጌታችን #ሆይ! #ለኛ #ወንጀላችንን #ማረን #ካንተ #ወጪ #ወንጀል #የሚምር #የለምና!!
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنّ ربَّك ليَعْجَبُ من عبدِه إذا قال: ربِّ اغفر لي ذنوبي، وهو يعلمُ أنّهُ لا يغفرُ الذنوبَ غيرِي.﴾
“ጌታችሁ እንዲህ ብሎ በሚናገረው ባሪያ ይገርማል። ‘ጌታዬ ሆይ ለወንጀሌ ምህረትን አድርግልኝ’ እሱም ያውቃል ከኔ ውጪ ወንጀልን የሚምር እንደሌለ።”
🌴 ሶሂህ አልጃሚ: 2069🌴
4 186
ረሱል እንዲህ ብለዋል፦۔لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يَمُرَّ الرَّجُلُ بقَبْرِ الرَّجُلِ فيَقولُ: يا لَيْتَنِي مَكانَهُ.﴾ “ትንሳዔ አይቆምም! ሰውዬው በአንድ ሰው ቀብር ቦታ ላይ አያልፍም ምናለ በሱ ቦታ እኔ በሆንኩኝ ብሎ እስከሚል (እስከሚመኝ) ድረስ።”
ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 7115#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር! https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
4 186
Repost from የሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️
🎧 #የምሽት #ስንቅ #ለቀልባችን🎧
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc 💡
https://t.me/dr_of_heart💡
#የእለቱ #መልዕክት👇👇
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
#ትልቅ #ምንዳ #ያለው #ነፈቃ (ወጪ) #የቱ #ነው?
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
“በአሏህ መንገድ ላይ ወጪ ካደረከው ዲናር፣ ባሪያ ነፃ ለመውጣት ወጪ ካደረከው ዲናር፣ ለድሃ (ለሚስኪን) ወጪ ካደረከው ዲናር፣ ለቤተሰብህ ወጪ ካደረከው ዲናር ትልቅ አጅርና ምንዳ ያለው ለቤተሰብህ ወጪ ያደረከው ዲናር ነው።”
﴿دِينَارٌ أَنْفَقْتَهُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ، وَدِينَارٌ أَنْفَقْتَهُ فِي رَقَبَةٍ، وَدِينَارٌ تَصَدَّقْتَ بِهِ عَلَى مِسْكِينٍ، وَدِينَارٌ أَنْفَقْتَهُ عَلَى أَهْلِكَ، أَعْظَمُهَا أَجْرًا ؛ الَّذِي أَنْفَقْتَهُ عَلَى أَهْلِكَ﴾
🌴ሙስሊም ዘግበውታል🌴
4 186
ረሱል 📿እንዲህ አሉ
🤲እጅግ በጣም ሩኅሩኅ የሆነውን (አላህን) ተገዙ፤ ድሆችን አብሉ፤ ሰላምንም አስፍኑ (አሰራጩ)። ጀነትንም በሰላም ትገባላችሁ።"
https://t.me/Qallbdoc ┄┄┉┉✽»🌹
┄┄┉┉✽»🌹https://t.me/dr_of_heart
4 186
ለዱኒያም ለዓኼራም ሓጃዎች ሰለዋት ማብዛት ጠቃሚ ነውና ነቢዩ ላይ ሰለዋት ማውረድ እናብዛ።
اللهم صل وسلَّم وبارك على نبينا محمد وعلى آلہ وصحبہ أجمعين.
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc https://t.me/dr_of_heart
4 186
👩🏭ከእጃቸው የሚፈልቀው ውሃ
"የረሱል 📿ባልደረቦቻቸው (ሶሐቦች) በጣም ተጠምተው ነበር። ምንም ውሃ አልነበረም። ነቢዩ (ﷺ) እጃቸውን በአንድ እቃ (ጎድጓዳ ሳህን) ውስጥ አኖሩ፤ ወዲያውኑም ከጣቶቻቸው መካከል ውሃ መፍሰስ (መፈልቀቅ) ጀመረ። በመቶዎች የሚቆጠሩ ባልደረቦቻቸው ጠጡ፣ ውዱእ አደረጉ፣ እቃዎቻቸውንም በውሃ ሞሉ።"
4 186
Repost from የሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️
🎧 #የምሽት #ስንቅ #ለቀልባችን🎧
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር!
https://t.me/Qallbdoc 💡
https://t.me/dr_of_heart💡
#የእለቱ #መልዕክት
👇👇👇👇👇👇👇
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
#አየያዙ #ብርቱ #የሆነው #የአለማቱ #ጌታ!
ነቢዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም 🤲እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللَّهَ عزَّ وجلَّ يُمْلِي لِلظّالِمِ، فإذا أخَذَهُ لَمْ يُفْلِتْهُ، ثُمَّ قَرَأَ وكَذلكَ أخْذُ رَبِّكَ، إذا أخَذَ القُرى وهي ظالِمَةٌ إنَّ أخْذَهُ ألِيمٌ شَدِيدٌ﴾
“የላቀውና ከፍ ያለው አሏህ በደለኛን ያቆያል፤ የያዘው ግዜ ግን እንዲሁ አይለቀውም (አይቀጡ ቅጣት ነው የሚቀጣው)። ከዛ ይህን የቁርዓን አንቀፅ አነበቡ፦ ‘የጌታህም ቅጣት የከተሞችን ሰዎች እነሱ በዳዮች ሲሆኑ በቀጣቸው ጊዜ እንደዚህ ነው። ቅጣቱ በእርግጥ አሳማሚ ብርቱ ነው።’”
🌴 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 2583 🌴
4 186
Repost from የሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️
#የሸመደዳት #ጀነት #ገባ!
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ لِلَّهِ تِسْعَةً وتِسْعِينَ اسْمًا، مِائَةً إلّا واحِدًا، مَن أحْصاها دَخَلَ الجَنَّةَ﴾
“ለአሏህ ዘጠና ዘጠኝ ስሞች አሉት መቶ ለመሙላት አንድ የቀረው። የሸመደደው ጀነት ገባ።”
🌴 ቡኻሪ (7392) ሙስሊም (2677) ዘግበውታል🌴
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
