cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

❒አል-ሁዳ የንፅፅር ጉርብ❒

አላማችን እስልምና ላይ ውሸትን ለሚቀጣጥፉ አዳጋ የሆኑ መልሶችን መስጠትና ክርስታን ወገኖችን ከራሳቸው መፅሀፍ ቅዱስ ጥያቄዎችን እንዲሁም ስለ ባይብል እና ቁርአን ማነፃፀር ነው የህሊና ፍርዱን ለእናተ እተዋለው ኑ እስልምናን ተቀበሉ in box እጠብቃቹሀለው👇👇 in box👉 @Sggfghf ነይ 👆 ና 👆 ኑ 👆 @eslmnan_teqebelu

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
881
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
-530 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
አስቸኩአይ ጥሪ ለሁሉም ላሬ 3:00 በዲን (በእምነት) ላይ ማስጋደድ በሁለቱ ማለትም በእስልምና እና በክርስትና እምነት እንዴት ይታያል⁉️ • አቅራቢዎች 🎙ወንድም አቡ ሩመይሳ 🎙ወንድም 𝑺𝒕𝒖𝒅𝒆𝒏𝒕 🎙ወንድም ማሒር ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይጀምራል እንዳትቀሩ! መቅረት ያስቆጫል ኑ! እንማማር ሁሉም ሼር ሊያደርገው ይገባል ሁሉም ሙስሊም ለብዙሀኑ ትምህርት እዲሆን ይሄን ማስታወቂያ ያየ ሁሉም ወደ ግሩፑ join እያለ በትግስት ጠብቁን አድራሻ፦ https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ሙስሊም ወድምና እህቶቼ እዲሁም ክርስቲያን ወገኖች እዴት ናቹ እኔ ደና ነኝ አልሀምዱሊላህ ብዙ ጊዜ ክርስቲያን ወገኖች ኢየሱስን አምላክ ለማድረግ የሚያቀርቡት የዮሐንስ ወንጌል 1 1፤ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ። ማብራሪያ ቻናሉ ውስጥ ተለቁአል ይግቡና ያንብቡ ያስነብቡ👇 https://t.me/eslmnan_teqebelu/200
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ ማታ ኢንሻአላህ የኢሳ ማንነት በቁርአንና በባይብል ምን ይመስላይ ማታ 3:00 ላይ በነጃ ግሩፕ እንገናኝ እስከዛው join እያላቹ ጠብቁን ሼር ይደረግ አድራሻ፦ https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk
إظهار الكل...
እስከዛው ወደ ግሩፑ join እያላቹ ሰዎችን አድ አድርጉበት ምናልባት አላህ ካለ ውይይቱ ለብዙሀን ትምህርት ሊሆን ይችላል ኢንሻአላህ ሁላቹም ግሩፑ ላይ አድ በማድረግ ተሳተፉ ያጀመአ አላህ ከይር ጀዛቹን ይክፈላቹ
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
        ◅◍ውይይት◍▻ ኢየሱስ ኃጢአት አልሰራም?      ◍ ወንድማችን ነጃ                🅥🅢      ◍ ወገናችን ምፅአት የውይይት መድረክ👇 https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ታላቅ የውይይት ፕሮግራም እውን ኢየሱስ ኃጥያት ሰርቱአልን? ወንድማችን ነጃ VS ወገናችን ምፅአት አርብ ምሽት 2:00 በነጃ የንጽጽር ግሩፕ ላይ እዳይቀሩ መቅረት መጎዳት ነው! የውይይት መድረክ👇 https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk 📢CHANNEL [ @eslmnan_teqebelu ] 💌JOIN💌SHARE💌
إظهار الكل...
ህሊና የማይቀበበው ስላሴ ክፍል ሦስት በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኀሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው ። መግቢያ ለማስታወስ ያክል ክፍል አንድ ላይ የሰው ልጅ ስላሴን ህሊና እደማይቀበለውና በባይብል ላይ አምላክ አንድ መሆኑን ስላሴ የሚባለው ነገር እደሌለ እና እግዚአብሄር የተባለው አብ ብቻ መሆኑን ወልድና መንፈስ ቅዱስን እደማያካትት አይተናል አምላክ ሰማይና ምድርን ሲፈጥር ብቻውን እደነበረና አምላክ አንድ ብቻ መሆኑን ጥርስና ምላሱን ይዘን አይተናል በክፍል ሁለት ደሞ ክርስቲያኖች ስላሴን ያሳያል በለው ከሚያነሱአቸው ጥቅሶች ውስጥ ሁለቱን አያይዘን እግዚአብሄር እንፍጠር ያለው ለምን እደሆነ የአይሁዶችንም አመለካከት ጭምር እያጣቀስን ምላሽ ሰተንበታል ለማንበብ ( አንድ VS ሁለት ) እሺ ወደዛሬው እርእሴ ስመለስ ብሉይ ኪዳን ላይ እግዚአብሄር እዲ ብሎ እናገኘዋለን ዘፍጥረት 11.6-7 እግዚአብሔርም አለ፦ እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው። ኑ ማለት ምን ማለት ነው ይህ ጥቅስ ግነትን የሚያሳይ ሳይሆን አንዱ እግዚአብሔር ከሌላ አካላት ጋር የሚያደርገው ንግግር ነው፣ ምክንያቱም #ኑ የሚለው ትዕዛዛዊ መሆኑን አንድ ሁለት ጥቅሶችን እንመልክት ዘፍጥረት 37፥20 አሁንም #ኑ እንግደለውና በአንድ ጕድጓድ ውስጥ እንጣለው፦ ዘኍልቍ 14፥4 እርስ በርሳቸውም፦ #ኑ አለቃ ሾመን ወደ ግብፅ እንመለስ ተባባሉ። ሳሙኤል ቀዳማዊ 11፥14 ሳሙኤልም ሕዝቡን፦ #ኑ ወደ ጌልገላ እንሂድ፥ በዚያም መንግሥቱን እናድስ አላቸው። ታዲያ አንድ እግዚአብሔር ካለ፣ ያ አንድ እግዚአብሔር ለማን ነው እንውረድ ያለው? ስንል፣ በ 1952 AD በአራተኛው ቁምራን ዋሻ የሙት ባህር ጥቅል ተገኘ፣ ይህ መጽሐፍ የስነ-ቅርጽ ጥናት በካርበን ዳቲንግ እንደሚያሳየን ከሆነ ከክርስቶስ ልደት በፊት ነው፣ ስሙም ጁብልይ ይባላል፣ የሚገርመው ግን በሃገራችን ይህን ጥንታዊ መጽሐፍ ኩፋሌ ይባላል፣ ይህ መጽሐፍ አንዱ እግዚአብሔር ለማን እንውረድ እንዳለ ይነግረናል፦ ግዕዙ፦ ኩፋሌ 10፣13 ወይቤለነ እግዚአብሔር አምላክነ ለነ፤ ናሁ ሕዝብ አሐዱ፤ መወጠነ ይግበር፤ ወይእዜኒ ኢናኀርቅ እምኔሆሙ ንዑ ንረድ ወንከዐው ልሳናቲሆሙ። አማርኛ፦ ኩፋሌ 10፣13 ፈጣሪአችን እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን፦ አንድ ቋንቋ የሆነ ወገን ግንብ ይሰሩ ጀመር ወርደን በቋንቋ እንለያቸው፣ የአይሁድ ኮመንታርይ ባጠቃላይ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ያለው ከመላእክት ጋር ነው ቢለንም፣ የበለጠ ይህ መጽሐፍ እግዚአብሔር ለመላእክት እንውረድ ማለቱን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፣ ፈጣሪአችን የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፣ አስተምህሮተ ሥላሴን ያጋለጠ እንደዚህ መጽሃፍ አላየሁም። ዋቢ መጽሐፍት 1. Archaeology and the Dead Sea Scrolls Oxford: Oxford University Press, 1973 2. Solving the Mysteries of the Dead Sea Scrolls: New Light on the Bible, Grand Rapids, 1994 3.The Archaeology of Qumran and the Dead Sea Scrolls, Grand Rapids: Eerdmans, 2002. ከዚህ ሁሉ ትርምስ ወታቹ አንድና ብቸናው አምላክ አላህ ወደሚመለክበት እስልምና እድትመለሱ ጥሪዬን አስተላልፋለው አላህ አንድ አምላክ ነው قُلْ إِنَّمَا أَنَا مُنذِرٌ ۖ وَمَا مِنْ إِلَـٰهٍ إِلَّا اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ ምዕራፍ ሱረቱ ሷድ - 65 «እኔ አስፈራሪ ብቻ ነኝ፡፡ ኀያል አንድ ከኾነው አላህ በቀር ምንም አምላክ የለም» በላቸው፡፡ አላህ ሂዳያ ይስጣቹ ለእኛም በቅኑ መንገድ ላይ ሆነን ፅናቱን ይስጠን አሚን ሼር ይደረግ ወሰላሙ አለይኩ https://t.me/eslmnan_teqebelu ✍ነጃ ነኝ የንፅፅር ተማሪው✅
إظهار الكل...
◥ᖫ༒꧁ ነጃ የሀይማኖት ንፅፅር ማህደር꧂༒ᖭ◤

ህሊና የማይቀበለው ሥላሴ ክፍል አንድ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኀሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው ። 4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ አዳንዴ ስላሴን ሳስብ የክርስቲያኖች ህሊና እዴት እደተቀበለው በጣም ይገርመኛል ንፁህ አይምሮ ያለው ሰው እና ማስተዋል የሚችል ሰው እዴት ስላሴን ህሊናው ይቀበለዋል ከአንድ ወገናችን ጋር ስንወያይ ባይብል ላይ ስላሴን የሚያሳይ ሽታውም የለም የአይሁዶች ብሉይ ኪዳንም አምላክ አንድ እደሆነ እንጂ ሶስት በለው አያምኑም ነቢያትም ቢያን አንድ አምላክ መሆኑን እንጂ በአካል ሶስት በመንፈስ አንድ ብለው አላስተማሩም ባይብል ላይም ቢሆን ስላሴ የሚለው ቃልና ቃሉን የወከለው ሀሳብ የለውም ህሊናሽ እዴት ይቀበለዋል ስላት አንተ ያነበብከው በስጋዊ አይምሮክ ነው እኔ የማነበው በመንፈሳዊ አእምሮክ ነው አለችኝ በጣም ነበር የገረመችኝ ግን ምን ብለው ነው ቄሶቹ የሚያሳምናቹ ንፁህ ህሊና ያለው ማስተዋልና ማገናዘብ የሚችል አይምሮ ተሰቶን ሳለ እዴት በየዋህነት ስላሴን ልትቀበሉት ቻላቹ ስለስላሴ ስንጠይቅ ሚስጢረ ስላሴ አንብብ ይሉናል ሚስጢረ ስላሴ ግን እነሱም አይተውት አያውቁም ቄሶች የሚነግራቸውን እዴት አድርገው ግልፅና ጥልል ያለ ነገርን ህሊናቸው እደሚቀበለው ይገርሙኛል በምሳሴ እንየው እስኪ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አብ = 1 ወልድ= 2 መንፈስ ቅዱስ = 3 እደምታዩት ሶስት ማንነቶች አሉ እዴት ነው አንድ የሚሆኑት በአካል ሶስት ናቸው ተብሎ አንድ ናቸው አይከብድም አንድ ነው እንካን አይደለም የሚሉት አንድ ናቸው ናቸውውው ናቸው የምንጠቀመው ከሁለት…

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ያጀመአ እዴት ናቹ የሆነ ሀሳብ መጣልኝና አሪፍ ሀሳብና ሀጅር የምንሸምትበት ነው ብዬ አሰብኩኝ እና ምን መሰላቹ የቁርአን ድምፅ ውድድር ለምን አናወዳድርም ብዬ አሰብኩ ብዙ ልጆች አሉ ድምፃቸው የሚያምር ግን ሰዎችን የማያውቁአቸው እና የቁርአን ድምፅ ውድድር ብናደርግ ለሚወዳደረውም ሰው ለሚሰማውም ሰው ጥቅም ይኖረዋል የምናገኛቸው ጥቅሞች 🎁 1• ቁርአን ቀርቶ የሚወዳደረው ሰው የቀራውን ቁርአን ሰዎች በሰሙት ቁጥር የማይቁአረጥ ሀጀር ይፃፍለታል 🎁 2• እኛም የተቀራውን ቁርአን ቮይስ ስንሰማ ለእኛም ሀጁር ይፃፍልናል 🎁 3•ለተወዳዳሪዎች ሰዎች በሚሰጡአቸው ኮመንቶች እዲበራቱና የጎደለውን እዲያስተካክሉ ይረዳቸዋል 💌 4•በድምፁ ምክንያት ምናልባት አላህም ስበቢያ ሊያደርጋቸው ይችላል ማስታወሺያ📚 ውድድሩ የሚጀመረው ብዙ ሰዎች እዲጠቀሙ ይሄን ማስታወቂያ ሼር በማድረግ መተው እዲታደሙና የሀጅሩ ተካፋይ እዲሆኑ እናተም ደሞ ሼር የምታደርጉት ለጥሩ ስራ ነውና ሀጀር ተካፋይ ትሆናላቹ ስለዚህ ሼር በማድረግ እዳትሰላቹ ምክንያቱም ሼር ባደረጋቹት ቁጥር ሀጅራቹም እየጨመረ ነው የሚሄደው ምክንያቱም የአላህ ቃል የሆነውን ቁርአን እዲሰሙ ነውና እየጋበዛቹ ያላቹት ስለዚህ ሼር ሼር ሼር ሼር ይደረግ 💌 ማሳሰቢያ 📌 1•መወዳደር የምትፈልጉ የመዝጋቢው ሊንክ ቻናል ውስጥ ታገኙታላቹ ስለዚህ ወደ ቻናሉ Join ብላቹ ተመዝገቡ 2•ምዝገባው ይሄ ፅሁፍ ከለቀኩበት ሰአት ጀምሮ እስከ እሁድ ማታ 4:00 ሰአት ድረስ የሚቆይ ይሆናል ከዛ ቡሀላ የምትመጡትን አናስተናግድም 3•ውድድሩ ሰኛ ማታ 3:00 ሰአት ላይ ይጀመራል 4•ተወዳዳሪዎች ልትመዘገቡ ስትመጡ በኢስላማዊ ሰላምታ ብትጀምሩ ይመረጣል 5•ተወዳዳሪዎች የፈለጋቹትን የቁርአን ክፍል በቮይስ እሪከር በመቅዳት ለመዝጋቢው ትልካላቹ 6• ቮይሱ ከ 3 ደቂቃ በታች ባይሆን ይመረጣል ማለፍም የለበትም በዞ ከተባለ 4 ደቂቃ 7•ስትመዘገቡ ሙሉ ስምና የምትኖሩበትን ከተማ ተናገሩ 8• ዳኝነቱ በቻናለ ቤተሰቦች በድምፅ ብልጫ የሚሆን ይሆናል ለመመዝገብና የመወዳደሪያውን መድረክ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ ጀዛኩሙላህ ከይር አሁኑኑ ሼር መደረግ ይጀመር አፍጥኑት ከእኔም ጭምር ቻናል👉 @eslmnan_teqebelu ቻናል👉 @eslmnan_teqebelu Join 🎉ይበሉ ሼር 💌ያድርጉ የሀጅሩ ተካፋይ ይሁኑ🎁
إظهار الكل...
ህሊና የማይቀበለው ሥላሴ ክፍል አንድ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኀሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው ። 4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ አዳንዴ ስላሴን ሳስብ የክርስቲያኖች ህሊና እዴት እደተቀበለው በጣም ይገርመኛል ንፁህ አይምሮ ያለው ሰው እና ማስተዋል የሚችል ሰው እዴት ስላሴን ህሊናው ይቀበለዋል ከአንድ ወገናችን ጋር ስንወያይ ባይብል ላይ ስላሴን የሚያሳይ ሽታውም የለም የአይሁዶች ብሉይ ኪዳንም አምላክ አንድ እደሆነ እንጂ ሶስት በለው አያምኑም ነቢያትም ቢያን አንድ አምላክ መሆኑን እንጂ በአካል ሶስት በመንፈስ አንድ ብለው አላስተማሩም ባይብል ላይም ቢሆን ስላሴ የሚለው ቃልና ቃሉን የወከለው ሀሳብ የለውም ህሊናሽ እዴት ይቀበለዋል ስላት አንተ ያነበብከው በስጋዊ አይምሮክ ነው እኔ የማነበው በመንፈሳዊ አእምሮክ ነው አለችኝ በጣም ነበር የገረመችኝ ግን ምን ብለው ነው ቄሶቹ የሚያሳምናቹ ንፁህ ህሊና ያለው ማስተዋልና ማገናዘብ የሚችል አይምሮ ተሰቶን ሳለ እዴት በየዋህነት ስላሴን ልትቀበሉት ቻላቹ ስለስላሴ ስንጠይቅ ሚስጢረ ስላሴ አንብብ ይሉናል ሚስጢረ ስላሴ ግን እነሱም አይተውት አያውቁም ቄሶች የሚነግራቸውን እዴት አድርገው ግልፅና ጥልል ያለ ነገርን ህሊናቸው እደሚቀበለው ይገርሙኛል በምሳሴ እንየው እስኪ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አብ = 1 ወልድ= 2 መንፈስ ቅዱስ = 3 እደምታዩት ሶስት ማንነቶች አሉ እዴት ነው አንድ የሚሆኑት በአካል ሶስት ናቸው ተብሎ አንድ ናቸው አይከብድም አንድ ነው እንካን አይደለም የሚሉት አንድ ናቸው ናቸውውው ናቸው የምንጠቀመው ከሁለት በላይ ለሆኑ አካላት ነው አንድ እዳልሆኑ እራሱ ናቸው በማለት አረጋግጣቹሀል ህሊናቹ ይሄን እዴት ተቀበለው ወይስ ህሊና የላቹም አያገናዝብም መቼስ አንድ ሰው ያለ ህሊና ባዶ ነው ህሊናቹ የተፈጠረው እድታስተውሉ ነው እንጂ የተሰጣቹን ሁሉ እድትቀበሉ አይደለም እደ ኩላሊት መሆን አለባቹ ኩላሊት የተሰጠውን ሁሉ አይቀበልም አጣርቶ ቆሻሻውን በሽንት መልኩ ያሶጣዋል እናተም የተሰጣቹን ሁሉ አትቀበሉ ለምን ብላቹ ጠይቁ ህሊና የተሰጣቹ እድታሰላስሉበት ነው ሀይማኖታቹን ፈትሹ ባይብል እዲ ይላል 1ኛ ተሰሎንቄ 5:21ኮ ሁሉንም ፈትኑ መልካሙንም ያዙ ይላል ። ኢሳያስ 6:16 ላይ ደግሞ እውነቱን መንገድ ላይ ቆማችሁ ፈልጉ ይላል። ስለዚህ ባይብሉ የሚያዛቹ ሁሉንም እድትፈትሹና ቅኑን እድትይዙ እና መንገድ ላይ ቆማቹ እውነቱን እድትፈልጉ ነው እንጂ አትመራመር ትቀሰፋለክ የሚለው የቄሶች ከጥያቄ ማምለጫ ሰበብ ናት ስለዚህ ቆፍጠን በሉ እስኪ እስልምና ምድነው ብላቹ ፈትሹት ሀይማኖታቹ ላይ ያሉትን ጥያቄዎች ለምን ብላቹ ህሊናቹን ጠይቁት አስተውሉ ህሊና የተፈጠረላቹ እድታስተውሉበት ነውና እስኪ አይሁድና የተላኩት ነብያቶች በስላሴ ያምኑ ነበር የሚለውን እንመልከት የአይሁዶችና ትልቅ ነብይ ነው የሚባለው ሙሴ ያለው የአምላክነት አቁአም ኦሪት ዘዳግም 6:4 ፤ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤ Hear, O Israel: The LORD our God is one LORD: እደምታዩት ነው እንግዲ የነሙሴ አቁአም እግዚአብሔር አንድ መሆኑን እንጂ ሶስት መሆኑን አላስተማሩም አዳንድ የዋህ ክርስቲያኖች ይሄን ጥቅስ ስንሰጣቸው እግዚአብሔር ማለት እኮ የሶስቱ መጠሪያ ነው ለብቻ ለብቻ ሲሆኑ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ ላይ ሲሆን እግዚአብሔር ይባላሉ ይሉናል ይሄ ፍፁም ስህተት ነው ምክንያቱም ዘፍጥረት 1-1 ላይ እግዚአብሄ በመጀመሪያ ሰማይና ምድርን ፈጠረ እንጂ ያለው ፈጠሩ አይልም በዚህ ብቻ አንድ መሆኑን እናረጋግጣለ እግዚአብሄር ማነው ካላቹ ደሞ እግዚአብሄር አብ ብቻ ነው ምክንያቱም እግዚአብሄር አብ ተብሎ 13 ቦታ በአዲስ ኪዳን ተጠርቱአል ወልድ እግዚአብሄር ወይም መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሄር የሚል ቦታ ሽታውም የለም አብ እግዚአብሄር ግን 13 ጊዜ ተብላል እስኪ እንያቸው "እግዚአብሔር አብ" 13 ጊዜ ተጠቅሷል። 1 John 6 (አማ) - ዮሐንስ 27: ለሚጠፋ መብል አትሥሩ፤ ነገር ግን ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ሥሩ፤ እርሱን እግዚአብሔር አብ አትሞታልና። 2 Galatians 1 (አማ) - ገላትያ 1-2: በኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታንም ባነሣው በእግዚአብሔር አብ ሐዋርያ የሆነ እንጂ ከሰዎች ወይም በሰው ያልሆነ ጳውሎስ ከእኔም ጋር ያሉት ወንድሞች ሁሉ፥ ወደ ገላትያ አብያተ ክርስቲያናት፤ 3 ኤፌሶን 6፥23 ከእግዚአብሔር አብ ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ፍቅር ከእምነት ጋር ለወንድሞች ይሁን። 4 Philippians 2 (አማ) - ፊልጵስዩስ 11: መላስም ሁሉ ለእግዚአብሔር አብ ክብር ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደ ሆነ ይመሰክር ዘንድ ነው። 5 Colossians 3 (አማ) - ቆላስይስ 17: እግዚአብሔር አብን በእርሱ እያመሰገናችሁ፥ በቃል ቢሆን ወይም በሥራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት። 6 1 Thessalonians 1 (አማ) - 1 ተሰሎንቄ 1: ጳውሎስና ስልዋኖስ ጢሞቴዎስም፥ በእግዚአብሔር አብ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም ወደምትሆን ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስም ጸጋ ሰላምም ለእናንተ ይሁን። 7 2 Timothy 1 (አማ) - 2 ጢሞቴዎስ 2: ለተወደደው ልጄ ለጢሞቴዎስ፤ ከእግዚአብሔር አብ ከጌታችንም ከክርስቶስ ኢየሱስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን። 8 ቲቶ1፥4 በሃይማኖት ኅብረት እውነተኛ ልጄ ለሚሆን ለቲቶ፤ ከእግዚአብሔር አብ ከመድኃኒታችንም ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን። 9 1 Peter 1 (አማ) - 1 ጴጥሮስ 1-2: የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ጴጥሮስ፥ እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ እንዳወቃቸው በመንፈስም እንደሚቀደሱ፥ ይታዘዙና በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ይረጩ ዘንድ ለተመረጡት በጳንጦስና በገላትያ በቀጰዶቅያም በእስያም በቢታንያም ለተበተኑ መጻተኞች፤ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ። 10 2ኛ የጴጥሮስ መልእክት1፥17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 11 2 John 1 (አማ) - 2 ዮሐንስ 3: ከእግዚአብሔር አብ እና ከአብ ልጅ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም በእውነትና በፍቅር ከእኛ ጋር ይሆናሉ። 12 James 1 (አማ) - ያዕቆብ 27: ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው። 13 Jude 1 (አማ) - ይሁዳ 1: የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ የያዕቆብም ወንድም የሆነ ይሁዳ፥ በእግዚአብሔር አብ ተወደው ለኢየሱስ ክርስቶስም ተጠብቀው ለተጠሩ፤ እደምታዩት እግዲ እግዚአብሄር የተባለው አብ ብቻ ነው ስለዚህ ኦሪት ዘዳግም 6:4 ፤ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤ Hear, O Israel: The LORD our God is one LORD:
إظهار الكل...