Chefie Bulbula Pre-Primary, Primary and Middle School
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
1 138
المشتركون
-124 ساعات
-37 أيام
-1030 أيام
أرشيف المشاركات
Repost from Addis Ababa Education Bureau
Beeksisa!
Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee Qulqullina Barnoota Bulchiinsa Magaalichaa Keessatti Kennamu Ol Guddisuuf Giddu-Gala Madaallii Saayinsii Moodeela Idil-Addunyaa Uumuudhaan Xiyyeeffannoodhaan Hojjachaa Jira. Haaluma Kanaan, Bara Barnootaa 2019tti Mana Barnoota Waliigalaa Sadarkaa Lammaffaa Misraq Goh Saayinsii Moodeela Idil-Addunyaa Keessatti Barattoota Kutaa 9ffaa Hanga 12ffaa Simatee Barsiisuuf Hojii Qophii Xumuree Jira. Salphaatti, Barattoonni Mana Barnootaa Kana Keessatti Barachuu Barbaaddan, Ulaagaalee Dorgommii Miidiyaalee Hawaasummaa Biiroo Barnootaa Irratti Ibsaman Bu'uura Godhachuun, Liinkii Ibsameen Hanga 8/12/2018 A.L.I.tti Galmaahuu Kan Dandeessan Ta'uu Isinii Beeksifna.
Liinkii Galmee:- https://bs.ministry.et
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ማስታወቂያ!
(ነሀሴ1/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በከተማ አስተዳደሩ የሚሰጠዉን ትምህርት ጥራት ለማላቅ ሞዴል አለም አቀፍ የሳይንስ ልህቀት ማዕከል በመፍጠር በትኩረት በመስራት ላይ የሚገኝ ሲሆን በ2019 የትምህርት ዘመን በምስራቅ ጎህ የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ከ9ኛ እስክ 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የቅድመ ዝግጅት ስራዉን ያጠናቀቀ በመሆኑ በትምህርት ቤቱ ለመማር የምትፈልጉ ተማሪዎች በትምህርት ቢሮ ማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ላይ በተገለጸው የመወዳደሪያ መስፈርት መሰረት በተጠቀሰው የመመዝገቢያ ሊንክ እስከ 8/12/2018 ዓ.ም ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መመዝገቢያ ሊንክ፡- https://bs.ministry.et
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ማስታወቂያ!
(ነሀሴ1/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በከተማ አስተዳደሩ የሚሰጠዉን ትምህርት ጥራት ለማላቅ ሞዴል አለም አቀፍ የሳይንስ ልህቀት ማዕከል በመፍጠር በትኩረት በመስራት ላይ የሚገኝ ሲሆን በ2019 የትምህርት ዘመን በምስራቅ ጎህ የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ከ9ኛ እስክ 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የቅድመ ዝግጅት ስራዉን ያጠናቀቀ በመሆኑ በትምህርት ቤቱ ለመማር የምትፈልጉ ተማሪዎች በትምህርት ቢሮ ማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ላይ በተገለጸው የመወዳደሪያ መስፈርት መሰረት በተጠቀሰው የመመዝገቢያ ሊንክ እስከ 8/12/2018 ዓ.ም ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
መመዝገቢያ ሊንክ፡- https://bs.ministry.et
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 27/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2019 የትምህርት ዘመን በእቴጌ መነን የልጅ አገረዶች እና በገላን የወንዶች መካከለኛና ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በሚኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካንፓስ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በኦን ላይን/online/ ምዝገባ ያከናወናችሁና የመግቢያ ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ ;-
ውጤታችሁን https://bs.ministry.et ላይ መመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Beeksisa!
Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee bara barnootaa 2019tti Mana Barnootaa Bultii addaa Sadarkaa Giddu-galeessaa fi Waliigalaa Sadarkaa 2ffaa Shamarranii Itegee Manan, Mana Barnootaa Bultii addaa Dhiiraa Galaan fi Kaampaasii Saayinsii Sheerdiitti barattoota kutaa 7ffaa fi 9ffaa simatee barsiisuuf beeksisa baase irratti hundaa'uun: Barattoonni onlaayiniidhaan (online) galmooftanii fi qormaata seensaa fudhattan hundi;-
Bu'aa keessan marsariitii https://bs.ministry.et irratti ilaaluu kan dandeessan ta'uu ni beeksifna.
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Ministry of Education Ethiopia
+3
እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናትን ወደ ትምህርት ቤት መላክ የሁሉም ኃላፊነት መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ።
-------------------------- // ------------------------
(ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም) የ2019 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት የመመለስ የትምህርት ንቅናቄ ሰነድ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምክክር መድረክ ቀርቦ በባለድርሻ አካላት ውይይት ተደርጎበታል።
በመድረኩ ላይ ክብርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አለች እሸቴ እንደገለጹት፣ በአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ መሠረት ለትምህርት የደረሱ ሁሉም ዜጎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ትምህርት ቤት እንዲገቡ ማድረግ የመንግሥትና የማኅበረሰቡ የጋራ ኃላፊነት ነው።
በመሆኑም ሕብረተሰቡ ልጆቹን ወደ ትምህርት ቤት በመላክ እንዲሁም በተለያዩ የሰው ሰራሽና የተፈጥሮ ችግሮች ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጪ የነበሩ ተማሪዎች እንደገና ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ በማድረግ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ሚኒስትር ዴኤታዋ ጥሪ አቅርበዋል።
በተጨማሪም በየደረጃው ያሉ የትምህርት ዘርፍ አመራሮች፣ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ሁሉም እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕፃናትን እንዲሁም ልዩ ፍላጎት ያላቸው ዜጎችን በሙሉ ወደ ትምህርት ቤት እንዲገቡ በማድረግ ረገድ የራሳቸውን ሚና እንዲወጡ አሳስበዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://web.facebook.com/share/p/19JdkqUhkP/
ለሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤት PGDT ተጨማሪ ብላችሁ የተላኩትና በተለያየ ምክንያት መስፈርቱን አሟልተው ያልተመዘገቡ መምህራን ሰኞ ጠዋት 2:30 የመገጣጠሚያ ደብዳቤ በመያዝ 6kilo Main Campas እንዲመዘገቡ መልዕክቱን በሁሉም አማረጭ እንድታደርሷቸው በጥብቅ እናሳስባለን::
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 24/2018 ዓ.ም)
መመዝገቢያ ሊንክ፡- https://lyuhub.com/jobs
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
Beeksisa!
Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee bara barnootaa 2019tti Mana Barnootaa Bultii addaa Sadarkaa Giddu-galeessaa fi Waliigalaa Sadarkaa 2ffaa Shamarranii Itegee Manan, Mana Barnootaa Bultii addaa Dhiiraa Galaan fi Kaampaasii Saayinsii Sheerdiitti barattoota kutaa 7ffaa fi 9ffaa simatee barsiisuuf beeksisa baase irratti hundaa'uun, barattoonni “online” irratti galmee kan raawwattan hundi maqaa keessanii fi buufata qormaata seensa ‘online’ kutaa Magaalaa keessaan buufata qormaataa itti ramadamtan deemuun maaqaa keessan Liinkii https://bs.ministry.et ittiin Galmooftaniin galuun lakkoofsa galmee keessaaniifi kutaa keessan filachuun buufata ykn center mirkaneeffadhu kan jedhu cuqaasuun akka mirkaneeffatan isiniin jechaa,
· kutaa 9ffaaf qormaatni seensaa “online” Roobii, gaafa Guyyaa 22/11/2018 A.L.I. ganama sa'aatii 3:00 irraa eegalee ni kennama.
· kutaa 7ffaaf , qormaatni seensaa “online” Kamisa, Guyyaa 23/11/2018 A.L.I. ganama sa'aatii 3:00 irraa eegalee ni kennama.
Hubachiisa!
· Barattoonni yeroo qormaataf dhuftan waraqaa eenyummaa mana barnoota keessanii fi lakkoofsa galmee ittiin galmooftan qabatanii dhufuun kan isinirra eegamu yoo ta'u, bilbilaa fi meeshaalee elektirooniksii biroo qabatanii dhufuun dhowwaa (dhorkaa) ta'uu isin beeksisna.
Biiroo Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee.
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 21/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2019 የትምህርት ዘመን በእቴጌ መነን የልጅ አገረዶች እና በገላን የወንዶች መካከለኛና ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በሚኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካንፓስ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በኦን ላይን/online/ ምዝገባ ያከናወናችሁ ተማሪዎች በሙሉ ;-
ስም ዝርዝራችሁንና የተመደባችሁበትን የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና መስጫ ጣቢያን በዚህ ሊንክ በመግባት https://bs.ministry.et እና ሬጅስትሬሽን ቁጥራችሁን እንዲሁም ክፍላችሁን በመምረጥ ማእከል አረጋግጥ የሚለውን በመጫን መመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን
· ለ9ኛ ክፍል ያመለከታችሁ የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና የሚሰጠው እሮብ በ22/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ
· ለ7ኛ ክፍል ያመለከታችሁ የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና የሚሰጠው ሀሙስ በ23/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ
በመሆኑ ተፈታኝ ተማሪዎች ስማችሁ በሚገኝበት የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና መስጫ ጣቢያ ላይ ፈተናው መሰጠት ከሚጀምርበት ሰዓት አንድ ሰዓት ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ!
ተማሪዎች ለፈተና ስትመጡ የትምህርት ቤታችሁን መታወቂያ እና የ6 እና የ8ኛ ክፍል ሬጅስትሬሽን/ምዝገባ/ ቁጥር ይዛችሁ መምጣት የሚጠበቅባችሁ ሲሆን ስልክና መሰል የኤሌከትሮኒክስ ግብዓቶችን ይዞ መምጣት የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+1
ማስታወቂያ!
Beeksisa!
(ሀምሌ 21/2018 ዓ.ም)
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 21/2018 ዓ.ም) መመዝገቢያ ሊንኮች
1. ለ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
https://docs.google.com/forms/d/1RRFzFMb2HEoCyRp_ye5E-joooyGYzpAMfEvFBQdbJJs/edit
2. ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ትምህርት ቤቶች
https://docs.google.com/forms/d/1exSs8OJs3UzYpyzcqQ8e13-JiczbyGR1ohmYFpdHJOY/edit
3. Barnoota Sadarkaa 1ffaan duraa hanga kutaa 8ffaa isa jala jiraniif Bara Barnootaa
https://docs.google.com/forms/d/1UXIAIH736rY4YoENoRNSmNsYkZsOJFrh6o7-G3qz53E/edit
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ቀን ፡ 21/11/2018 ዓ.ም
ለሁሉም 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
እንዴት አደራችሁ
ከትምህርት ሚኒስቴር የተላከውን የክረምት ትምህርት ማሻሻያ (ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ) የመምህራን የዩኒቨርሲቲ ምደባ አያይዘን ልከናል፡፡
የምዝገባ ቀን ዓርብ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም እና ቅዳሜ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም መሆኑን በመገንዘብ፣ ሁሉም መምህራን ምደባቸውን አውቀው አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ እንድታሳውቁ እናሳስባለን።
ከሰላምታ ጋር!
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ለሁሉም የትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን በሙሉ፤
በ2019 የትምህርት ዘመን በእቴጌ መነን አዳሪ ትምህርት ቤት እና በዳግማዊ ሚኒሊክ ትምህርት ቤት ለመማር ያመለከቱ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተናን በተመለከተ በክፍለ ከተማችን የተመደቡት የፈተና መስጫ ጣቢያዎች፦
1. ቦሌ 2ኛ ደረጃ (መሰናዶ) ትምህርት ቤት
2. ለም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
ስለሆነም ርዕሳነ መምህራን በላክነው የተማሪዎች የስም ዝርዝር እና የመፈተኛ ቦታ መሠረት ለተማሪዎች እና ለወላጆች መልዕክቱን በአስቸኳይ እንድታስተላልፉ በጥብቅ እናሳስባለን፦
📅 የፈተና ቀናትና ሰዓት፦
🔹 ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል የተሸጋገሩ፦ ረቡዕ 22/11/2018 ዓ.ም
🔹 ከ6ኛ ወደ 7ኛ ክፍል የተሸጋገሩ፦ ሐሙስ 23/11/2018 ዓ.ም
⏰ መግቢያ ሰዓት፦ ተፈታኞች በሁለቱም ቀናት ከጠዋቱ 1:30 ጀምሮ በተመደቡበት ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ መገኘት ይኖርባቸዋል።
ማሳሰቢያ፦ ተማሪዎች ሲመጡ የትምህርት ቤት መታወቂያ እና የፈተና ቁጥራቸውን ይዘው መገኘት አለባቸው።
የቦሌ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ ቤት
Repost from Addis Ababa Education Bureau
Beeksisa!
Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee bara barnootaa 2019tti Mana Barnootaa Bultii addaa Sadarkaa Giddu-galeessaa fi Sadarkaa 2ffaa Shamarranii Itegee Manan, Mana Barnootaa Bultii addaa Dhiiraa Galaan fi Kaampaasii Saayinsii Sheerdiitti barattoota kutaa 7ffaa fi 9ffaa simatee barsiisuuf beeksisa baase irratti hundaa'uun, barattoonni “online” irratti galmee kan raawwattan hundi maqaa keessanii fi buufata qormaata seensa ‘online’ kutaa Magaalaa keessaan buufata qormaataa itti ramadamtan deemuun maaqaa keessan ialaaluun kan dandeessan ta'uu isin beeksisna.
ü kutaa 9ffaaf qormaatni seensaa “online” Roobii, gaafa Guyyaa 22/11/2018 A.L.I. ganama sa'aatii 3:00 irraa eegalee ni kennama.
ü kutaa 7ffaaf , qormaatni seensaa “online” Kamisa, Guyyaa 23/11/2018 A.L.I. ganama sa'aatii 3:00 irraa eegalee ni kennama.
Hubachiisa!
ü
Barattoonni yeroo qormaataf dhuftan waraqaa eenyummaa mana barnoota keessanii fi lakkoofsa galmee ittiin galmooftan qabatanii dhufuun kan isinirra eegamu yoo ta'u, bilbilaa fi meeshaalee elektirooniksii biroo qabatanii dhufuun dhowwaa (dhorkaa) ta'uu isin beeksisna.
Biiroo Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee.
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+1
ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 20/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2019 የትምህርት ዘመን በእቴጌ መነን የልጅ አገረዶች እና በገላን የወንዶች መካከለኛና ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በሚኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካንፓስ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በኦን ላይን/online/ ምዝገባ ያከናወናችሁ ተማሪዎች በሙሉ ስም ዝርዝራችሁንና የተመደባችሁበትን የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና መስጫ ጣቢያን በተመዘገባችሁበት በክፍለ ከተማ መመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን
ü ለ9ኛ ክፍል ያመለከታችሁ የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና የሚሰጠው እሮብ በ22/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ
ü ለ7ኛ ክፍል ያመለከታችሁ የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና የሚሰጠው ሀሙስ በ23/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ
በመሆኑ ተፈታኝ ተማሪዎች ስማችሁ በሚገኝበት የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና መስጫ ጣቢያ ላይ ፈተናው መሰጠት ከሚጀምርበት ሰዓት አንድ ሰዓት ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ!
ü ተማሪዎች ለፈተና ስትመጡ የትምህርት ቤታችሁን መታወቂያ እና የ6 እና የ8ኛ ክፍል ሬጅስትሬሽን/ምዝገባ/ ቁጥር ይዛችሁ መምጣት የሚጠበቅባችሁ ሲሆን ስልክና መሰል የኤሌከትሮኒክስ ግብዓቶችን ይዞ መምጣት የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
