Chefie Bulbula Pre-Primary, Primary and Middle School
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
1 140
المشتركون
+124 ساعات
+107 أيام
+5030 أيام
أرشيف المشاركات
ለት/ቤታችን ስም-ጠሪ መምህራን፣ የተማሪ ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ
እሁድ በቀን 28/10/2018 ዓ.ም የተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርድ የመስጠትና የዓመቱ ትምህርት መጠናቀቅን አስመልክቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ስለሚደረግ በዕለቱ ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በተማሪዎች ምገባ አደራሽ ውስጥ እንድትገኙ ስንል እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ: ጥሪ የተደረገላችሁ አካላት በተለይ ሁሉም ስም-ጠሪ መምህራን ሰው ተክቶም ሆነ ሳይተኩ መቅረት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ዕለትና ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን።
Barsiisota Ab-daree, Maatii Barattootaa fi Barattoota Mana Barumsaa Keenyaa Hundaaf
Kenniinsa kaardii ibsa firii barattootaa fi xumuramuu bara barnootaa ilaalchisee qaamolee dhimmi ilaallatu waliin mariin waan taasifamuuf, gaafa guyyaa Dilbataa 28/10/2018 A.L.I. ganama sa'aatii 2:00 irraa eegalee galma nyaataa barattootaa keessatti akka argamtan isin beeksisna.
Hubachiisa: Qaamoleen waamichi isiniif taasifame, keessattuu barsiisonni ab-daree (maqaa waamtan) hundi nama bakka buusaniis ta'ee osoo bakka hin buusin hafuun tasuma kan hin danda'amne ta'uu beektanii, guyyaa fi sa'aatii jedhametti akka argamtan ni hubachiisna.
ት/ቤቱ/M/B
ማስታወቂያ
ቀን 22/10/2018
ባለፈው ባወጣነው ማስታወቂያ ሁሉም የመንግስት ሰራተኞች ስታቲስቲክስ ቆጠራ በሲስተም መመዝገብ እንዳለበት ገልፀን ነበር።
በመሆኑም መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ከ22/10/2018 እስከ 27/10/2018ዓ.ም ድረስ ማለቅ አለበት። በሰአቱ ያልተመዘገበ ሰራተኛ አለመሆኑን እንዲያቅ በጥብቅ እናሳውቃለን ::
ማሳሰቢያ ;ለምዝገባ ሲመጡ መቅረብ ያለበዎት መረጃዎች
1.ፋይዳ መታወቂያ
2.የመስሪያ ቤት መታወቂያ
3.የጋብቻ ሰርተፍኬት
4.የልጆች የልደት ሰርተፍኬት ........
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ክፍሎች ስም የሚትጠሩ መምህራን የሮስተር የውጤት ትንተና ተሰርቶ ያልተላከው በእናንተ ምክንያት በመሆኑ አሁንም እስከ ነገ (23/10/2018 ዓ.ም) ጠዋት 3 ሰዓት ድረስ ሮስተሩ አልቆ ትንተናውን ታደርሱን ዘንድ እንጠይቃለን።
1. ሰናይት አዳነ - 1ኛ A
2. አለምፀሀይ ባህሩ - 3ኛ B
3. ሀና ግርማ - 4ኛ B
4. መቅደስ አበራ - 7ኛ A
5. አማረች ከበደ - 7ኛ B
6. ማስረሻ ወ/መድህን - 8ኛ A
7. ሄለን ታደሰ - 8ኛ B
በተባለው ሰዓት የማታደርሱ ከሆነ መረጃው በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ባለመድረሱ ተጠያቂ የሚትሆኑ መሆኑን እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ክፍሎች ስም የሚትጠሩ መምህራን የሮስተር የውጤት ትንተና ተሰርቶ ያልተላከው በእናንተ ምክንያት በመሆኑ አሁንም እስከ ነገ (23/10/2018 ዓ.ም) ጠዋት እስከ 3 ሰዓት ሮስተሩ አልቆ ትንተናውን ታደርሱን ዘንድ እንጠይቃለን።
1. ሰናይት አዳነ - 1ኛ A
2. አለምፀሀይ ባህሩ - 3ኛ B
3. ሀና ግርማ - 4ኛ B
4. መቅደስ አበራ - 7ኛ A
5. አማረች ከበደ - 7ኛ B
6. ማስረሻ ወ/መድህን - 8ኛ A
7. ሄለን ታደሰ - 8ኛ B
በተባለው ሰዓት የማታደርሱ ከሆነ መረጃው በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ባለመድረሱ ተጠያቂ የሚትሆኑ መሆኑን እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ክፍሎች ስም የሚትጠሩ መምህራን የሮስተር የውጤት ትንተና ተሰርቶ ያልተላከው በእናንተ ምክንያት በመሆኑ አሁንም እስከ ነገ (23/10/2018 ዓ.ም) ጠዋት ሮስተሩ አልቆ ትንተናውን እስከ 3 ሰዓት ታደርሱን ዘንድ እንጠይቃለን።
1. ሰናይት አዳነ - 1ኛ A
2. አለምፀሀይ ባህሩ - 3ኛ B
3. ሀና ግርማ - 4ኛ B
4. መቅደስ አበራ - 7ኛ A
5. አማረች ከበደ - 7ኛ B
6. ማስረሻ ወ/መድህን - 8ኛ A
7. ሄለን ታደሰ - 8ኛ B
በተባለው ሰዓት የማታደርሱ ከሆነ መረጃው በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ባለመድረሱ ተጠያቂ የሚትሆኑ መሆኑን እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከኢህ በታች ባለው ሊንክ ገብታችሁ Registration ቁጥራችሁንና የመጀመሪያ ስማችሁን በ እንግሊዝኛ በመፃፍ መመልከት ትችላላሁ።
https://aa.ministry.et/#/result
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+7
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን በዛሬው እለት ወስነዋል።
(ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በ2018 የትምህርት ዘመን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራቱ ከፍተኛ ዉጤት መመዝገቡን ጠቅሰው የተመዘገበው ውጤት አበራታች መሆኑን ተናግረዋል።
ዶክተር ዘላለም አያይዘውም በ2018 ዓ.ም የሒሳብና እንግሊዘኛ ትምህርትን ለማሻሻል ተግባራዊ የተደረገው ስትራቴጂ በተማሪዎች ውጤት መረጋገጡን በተጨማሪም የከተማ አስተዳደሩ በትምህርት ዘርፉ ላይ ባደረገው ትኩረት ውጤቱ መመዝገቡን ተናግረው ፈተናውን በአጭር ጊዜ በማረም ውጤቱ ይፋ እንዲሆን ቀን ከሌት ሲሰሩ ለቆዩ የፈተና ክፍል ባለሙያዎችና ሂደቱን ሲደግፉ ለነበሩ አመራሮች ምስጋና አቅርበዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳምሶን መለሰ በበኩላቸው በከተማ አስተዳደሩ በ2018 ዓ.ም 85,737 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸውን ገልጸዋል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል።
የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 11 እና 12 /2018 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ለ 85,737 ተማሪዎች መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
Repost from N/a
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል።
ባለፈው ማስታወቂያ ሁሉም ሰራተኞች እስታቲስቲክስ ቆጥራ እንዲመዘገብ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል። ስለሆነም ሁሉም መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ከዛሬ 22/10/2018 ዓ.ም እስከ 30/10/2018 ዓ.ም ብቻ መመዝገብ አለበት። ይህ ሳይሆን ቢቀር ት/ቤቱ ተጠያቂ የማይሆን መሆኑ መታወቅ አለበት።
የት/ቤቱ የሰው ሃይል አስተዳደር
የተማሪዎች ውጤት ትንተና ከላይ እንደምትመለከቱት እስከ 6 ሰዓት ለወረዳ መላክ ስላለበት ነገ (22/10/2018 ዓ.ም) ጠዋት እስከ 4 ሰዓት ድረስ ትንተናውን እና ሮስተሩን ገቢ እንድታደርጉ እያልን በድጋሚ እናሳስባለን።
ለዋና ርእሰመምህራን የግል እና የመንግስት ት/ቤቶች በሙሉ የ2018 በጀት አመት የአመቱ ማጠቃለያ የዉጤት ትንተና ወጤት እሰከ ሰኞ 22/10/18 አም ከቀኑ6:00 ስአት ተጠናቆ ገቢ እንዲሆን እያሳወኩ ምንም አይነት ምክንያት ተቀባይነት ስለሌለው ዋና ር/መምህራን ሰርታችሁ ገቢ እንድታደርጉ በጥብቅ አሳስባለሁ።
በጨፌ ቡልቡላ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ቀጣይነት ያለው የከተማ ግብርና ልማት በዚህ መልክ እየተሰራ ይገኛል ።
Misoomni Qonna Magaalaa haala itti fufaatii qabuun mooraa Mana Barumsaa Caffee Bulbulaa Sadarkaa 1ffaati haala addaatiin hojjetamaa jira.
