cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Ministry of Revenues of Ethiopia/የገቢዎች ሚኒስቴር

የገቢዎች ሚኒስቴር ኢኮኖሚው የሚያመነጨው ገቢ እንዲሰበስብ ኃላፊነት የተሰጠው የፌዴራል ተቋም ነው፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽንን በስሩ ይዞ ተደራጅቷል፡፡

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
20 487
المشتركون
+1224 ساعات
+947 أيام
+41930 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
ወደ አገር ከሚገቡ ለንግድ ከሚውሉ ዕቃዎች የቅድሚያ ግብር ስለመሰብሰብ ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) 1. ዕቃዎቹ ወደ አገር በሚገቡበት ጊዜ በቅድሚያ ግብር የሚከፈለው በጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤቶች በኩል ይሆናል ፡፡ 2. በጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤቶች ለንግድ ከሚውሉ እቃዎች የቅድሚያ ግብር ሲሰበስቡ የግብር ከፋዩን ሥም፤ አድርሻ እና የግብር ከፋዩን መለያ ቁጥር በመጠቀም መመዝገብና ሂሰቡን በዚሁ መሠረት መያዝ አለባቸው ፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/0sijmx
1 2407Loading...
02
ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ በመስራት የሰራተኛውን የመፈፀም አቅም ማሳደግ ይገባል ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት ሰራተኛው እና አመራሩን የህይወት ክህሎት የሚያዳብር የሰነ-ልቦና ማነቃቂያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ተሬሳ እንሴሱ የተቋሙ ስራ ከስነ-ምግባር ጋር የተያያዘ በመሆኑ ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ መስራት ተገቢ ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/nmtmq2
1 7812Loading...
03
ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ በመስራት የሰራተኛውን አቅም ማሳደግ ይገባል በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት ሰራተኛው እና አመራሩን የህይወት ክህሎት የሚያዳብር የሰነ-ልቦና ማነቃቂያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ተሬሳ እንሴሱ የተቋሙ ስራ ከስነ-ምግባር ጋር የተያያዘ በመሆኑ ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ መስራት ተገቢ ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/nmtmq2 ገ
7281Loading...
04
ዓለም አቀፋዊ የአሠራር ሥርዓትን ተግባራዊ በማድረግ ጥራት ያለው የኦዲት ሥራ ማከናወን እንደሚገባ ተገለጸ ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ይህ የተገለጸው የገቢዎች ሚኒስቴር የኦዲት ተደራጊ ድርጅቶች አመራረጥ፣ የታክስ ኦዲት የአሠራር ሥርዓቶች እና ደረጃዎች ፍሰት አተገባበር ዙሪያ በተዘጋጀው ረቂቅ ሰነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ባካሄደበት ወቅት ነው፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ የታክስ ኦዲት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አበበ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ ፍጹም ተወዳዳሪ ሆኖ ለመቅረብ ዓለም አቀፋዊ አሠራሮችን ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ ከነዚህ አሠራሮች ውስጥ አንዱ ኦዲት ነው ያሉት ዳይሬክተሩ ይህም በጥብቅ ዲሲፒሊን መከናወን ይኖርበታል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/forcg7
3 2633Loading...
05
https://youtu.be/8LMtlCgWFfQ
3 6621Loading...
06
የኤክሳይዝ ታክስ ለምን አስፈለገ? የኢክሳይዝ ታክስ ያስፈለገባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፡- 1. የህብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ:- ሰዎች በዋጋው መብዛት ምክንያት እንደ ሲጋራ እና አልኮል የመሳሰሉ ምርቶችን መጠቀማቸውን እንዲቀንሱ፤ 2. ሀብትን ለማደላደል:- ሀብታሞች ከሚጠቀሙባቸው የቅንጦት ዕቃዎች ታክስ በመሰብሰብ ደሃው ህብረተሰብ የሚጠቀምባቸውን የልማት ሥራዎች ለመሥራት፤ 3. ገቢ ለመሰብሰብ:- የኤክሣይዝ ታክስ በተጣለባቸው ዕቃዎች ፍጆታ ምክንያት የሚደርሰውን ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ የጤና ችግር ለመቋቋም (በሲጋራ፣ በመጠጥ ወ.ዘ.ተ ምክንያቶች በሚደርስን አደጋ) መንግሥት የሚያወጣውን ወጪ ለመሸፈን፤ 4. አካባቢ ጥበቃ:- በአካባቢ ደህንነት ላይ ጉዳት የሚያስከትሉ እንደ ነዳጅ፣ የፕላስቲክ ዕቃዎች ያሉ ዕቃዎችን አጠቃቀም መቀነስ፡፡ በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et በቴሌግራም፦ https://t.me/MoREthiopiaOfficial/169 በፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/ERCA.info በዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@ministryofrevenuesofeth.../featured በቲክቶክ፡- tiktok.com/@ministry_of_revenues በቴሌቪዥን ፕሮግራሞቻችን ፡- ዋልታ ቴሌቪዥን ሰኞ ምሽት ከ2፡30 ጀምሮ፣ ፋና ቴሌቪዥን ሐሙስ ማታ ከ2፡00 ዜና በኃላ፣ ኢቲዮጵያ ቴሌቪዥን /ኢ.ቢ.ሲ/ ቅዳሜ ማታ ከ2፡00 ዜና በኋላ፣ በሬድዮ ፕሮግራሞቻችን፡- ፋና ኤፍ ኤም ሬድዮ 98.1 ሐሙስ ማታ ከ2፡30 ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ 93.1 ማክሰኞ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ. በወርሃዊ ጋዜጣችን፡- ገቢያችን ህልውናችን እንዲሁም በነጻ ጥሪ አገልግሎታችን፡ - 8199 በመደወል መረጃዎችን በመጠየቅ ስለሚከታተሉን እናመሰግናለን።
4 59111Loading...
07
https://youtu.be/0uGE5VN9hoI
3 7203Loading...
08
የክብርት ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ የ100 ቀናት የዘርፍ አፈጻጸም በተመለከተ የሰጡት ማብራርያ
3 6976Loading...
09
ውድ ግብር ከፋያችን! የሃገር ውስጥ ታክስ እና የጉምሩክ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች እና አሰራሮች ላይ መረጃዎችን ለማግኘት እንዲሁም ሌሎች የተቋሙን የስራ እንቅስቃሴዎችን ለመከታተል እንዲያመችዎ የሚከተሉትን የተቋሙን የሚዲያ አማራጮች ይጠቀሙ፡- በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et በቴሌግራም፦ https://t.me/MoREthiopiaOfficial/169 በፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/ERCA.info በዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@ministryofrevenuesofeth.../featured በቲክቶክ፡- tiktok.com/@ministry_of_revenues በቴሌቪዥን ፕሮግራሞቻችን ፡- ዋልታ ቴሌቪዥን ሰኞ ምሽት ከ2፡30 ጀምሮ፣ ፋና ቴሌቪዥን ሐሙስ ማታ ከ2፡00 ዜና በኃላ፣ ኢቲዮጵያ ቴሌቪዥን /ኢ.ቢ.ሲ/ ቅዳሜ ማታ ከ2፡00 ዜና በኋላ፣ በሬድዮ ፕሮግራሞቻችን፡- ፋና ኤፍ ኤም ሬድዮ 98.1 ሐሙስ ማታ ከ2፡30 ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ 93.1 ማክሰኞ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ. በወርሃዊ ጋዜጣችን፡- ገቢያችን ህልውናችን እንዲሁም በነጻ ጥሪ አገልግሎታችን፡ - 8199 በመደወል መረጃዎችን በመጠየቅ ስለሚከታተሉን እናመሰግናለን። የገቢዎች ሚኒስቴር ኮሙኒኬሽን ዳይሮክቶሬት
5 2652Loading...
10
https://youtu.be/1y_mzWaVhmk
4 1052Loading...
11
ታክስ እና ጉምሩክ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር መካሄዱን ቀጥሏል ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) የገቢዎች ሚኒስቴር ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ3ኛ ዙር የክላስተር 1 የታክስ እና ጉምሩክ አዋጆች፣ መመሪያዎች፣ አሰራሮች እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር አካሂዷል፡፡ በውድድሩ ፋልከን አካዳሚ፣ ካራአሎ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ መጋላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እና ማሪዛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ተሳትፈዋል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/d1rmf3
5 5352Loading...
12
የተከራይ አከራይ ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅ 979/2008 አንቀፅ 16 1. የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው የተከራይ አከራዩ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች አስፈላጊ ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/piu6nm
4 2759Loading...
13
ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የመርታት አቅም ባለፉት 10 ወራት ከ 94 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለፀ ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) በጅማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባለፉት 10 ወራት የታክስ ህግ ተገዥነት የህግ አገልግሎት ክፍል አፈጻጸም በክርክር የማሸነፍ አቅም በፋይል 94.6 በመቶ መድረሱ ተገለጸ፡፡ ይህ የተባለው ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ10 ወራት የታክስ ህግ ተገዥነት ዘርፍ የህግ አገልግሎት በአጠቃላይ ባለፉት 10 ዋራት በክርክር ሂደት ላይ የነበሩ 12 መዝገቦች እንደሆኑ ጠቅሶ አምስት መዝገቦች ውሳኔ ማግኘታቸውን የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የህግ ተገዥነት ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ነጋሶ አብዲሳ ገልጸዋል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡-https://rb.gy/gxk9s0
4 6315Loading...
14
አንድ ግብር ከፋይ ለሕግ ተገዢ ነው የምንለው ምን ምን ጉዳዮችን ሲያሟላ ነው? ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) በገቢዎች ሚኒስቴር ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት የምትዘጋጀው ገቢያችን - ህልውናችን ጋዜጣ በሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም እትሟ “በእንግዳችን” አምድ ስር አንድ ግብር ከፋይ ለሕግ ተገዢ ነው የሚባለው የሚከተሉትን ጉዳዮች ማሟላት ሲችል መሆኑን አስነብባለች ፡፡ አንድ ግብር ከፋይ የህግ ተገዢ ነው የምንለው አራት መሰረታዊ እና በአለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቁ ጉዳዮችን ሲያሟላ ነው፡፡ የመጀመሪያው ጉዳይ በግብር ከፋይነት መመዝገብ /Registration/ ነው፡፡ ከዚህ ጋር ተያያዞ ማንኛውም ግብር ከፋይ የታክስ አስተዳደሩን አስመልክቶ ለውጦች ሲኖሩም ማሣወቅ ይጠበቅበታል፡፡ አንድ ግብር ከፋይ በግብር ከፋይነት ለመመዝገብ በቅድሚያ አሻራ መስጠት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ማውጣት እንደ አስፈላጊነቱ የሂሳብ መዝገብን መያዝ ይኖርበታል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡-https://rb.gy/kznj2r
5 25311Loading...
15
የተጨማሪ እሴት ታክስ ማሳወቅ በማንኛውም በ12 ወር ጊዜ ውስጥ የተከናወነ ጠቅላላ ሽያጭ ብር ሰባ ሚሊዮን እና ከዚህ በላይ ከሆነ ታክስ ከፋዩ በእያንዳንዱ ወር ማስታወቂያ የሚያቀርብ ሲሆን፤ በማናቸውም የ12 ወራት ጊዜ ውስጥ ያከናወነው ጠቅላላ ሽያጭ ከብር ሰባ ሚሊዮን በታች የሆነ ታክስ ከፋይ በሦስት ወር ሲሆን የነሐሴ እና የጳጉሜ ወራት እንደ አንድ ወር ይቆጠራል:: በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et በቴሌግራም፦ https://t.me/MoREthiopiaOfficial/169 በፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/ERCA.info በዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@ministryofrevenuesofeth.../featured በቲክቶክ፡- tiktok.com/@ministry_of_revenues በቴሌቪዥን ፕሮግራሞቻችን ፡- ዋልታ ቴሌቪዥን ሰኞ ምሽት ከ2፡30 ጀምሮ፣ ፋና ቴሌቪዥን ሐሙስ ማታ ከ2፡00 ዜና በኃላ፣ ኢቲዮጵያ ቴሌቪዥን /ኢ.ቢ.ሲ/ ቅዳሜ ማታ ከ2፡00 ዜና በኋላ፣ በሬድዮ ፕሮግራሞቻችን፡- ፋና ኤፍ ኤም ሬድዮ 98.1 ሐሙስ ማታ ከ2፡30 ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ 93.1 ማክሰኞ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ. በወርሃዊ ጋዜጣችን፡- ገቢያችን ህልውናችን እንዲሁም በነጻ ጥሪ
5 20812Loading...
16
ኪራይ ሰኔ 04/10/2016 (የገቢዎች ሚኒስቴር) ከኪራይ ገቢ ላይ ግብር የሚከፈለው በግብር ዓመቱ ግብር ከፋዩ ቤት በማከራየት ካገኘው ጠቅላላ ዓመታዊ ገቢ ላይ ለግብር ከፋዩ የተፈቀደው ጠቅላላ ወጪ ተቀናሽ ተደርጎ ከሚቀረው ገቢ ላይ ነው፡፡ ቤት ወይም ህንጻ በማከራየት የሚገኝ ጠቅላላ ገቢ የሚከተሉትን ይጨምራል፡- 1. የኪራይ ዋጋ ጭማሪን ወይም ተመሳሳይ ክፍያዎችን ጨምሮ በኪራይ ወሉ መሠረት ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ የሚያገኘው ማናቸውም የገንዘብ መጠን፣ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/m8wgci
5 51718Loading...
17
ኪራይ ሰኔ 04/10/2016 (የገቢዎች ሚኒስቴር) ከኪራይ ገቢ ላይ ግብር የሚከፈለው በግብር ዓመቱ ግብር ከፋዩ ቤት በማከራየት ካገኘው ጠቅላላ ዓመታዊ ገቢ ላይ ለግብር ከፋዩ የተፈቀደው ጠቅላላ ወጪ ተቀናሽ ተደርጎ ከሚቀረው ገቢ ላይ ነው፡፡ ቤት ወይም ህንጻ በማከራየት የሚገኝ ጠቅላላ ገቢ የሚከተሉትን ይጨምራል፡-1. የኪራይ ዋጋ ጭማሪን ወይም ተመሳሳይ ክፍያዎችን ጨምሮ በኪራይ ወሉ መሠረት ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ የሚያገኘው ማናቸውም የገንዘብ መጠን፣ 2. ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/m8wgci
1121Loading...
18
563 ነጥብ 6 ቢሊዮን ታክስና ታክስ ካልሆኑ ገቢዎች ለመሰብሰብ ታቅዷል:: ሰኔ 4/10/2016 የገቢዎች ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 31ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያደረገ ሲሆን ረቂቅ በጀቱ ከ2016 በጀት አንጻር የ21 ነጥብ 1 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተጠቁሟል። ምክር ቤቱ በስብሰባው የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ የፌደራል መንግስት የ2017 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት መግለጫ አዳምጧል። ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው ረቂቅ በጀቱ ከሁለተኛው አገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተጣጣመ መልኩ መዘጋጀቱንና ጤናማ የፊስካል ስርዓት ማረጋገጥን አላማ ያደረገ መሆኑን አመልክተዋል። ረቂቅ በጀቱ የተዘጋጀው ቅድሚያ ትኩረት የሚደረግባቸው የገቢና የወጪ የፊስካል ፖሊሲ አቅጣጫዎችን፣ ወቅታዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ሁኔታንና የኢኮኖሚ ማሻሻያውን የትኩረት አቅጣጫ ባገናዘበ መልኩ እንደሆነም ተናግረዋል። ለዚህም ገቢን በማሳደግና የወጪ ሽግሽጎችን ተግባራዊ በማድረግ የበጀት ጉድለትን ትርጉም ባለው መልኩ መቀንስንም ታሳቢ አድርጓል ነው ያሉት። በዚሁ መሰረት የ2017 ዓ.ም ረቂቅ በጀት 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ሆኖ መቅረቡን ይህም ከተያዘው በጀት ዓመት አንጻር የ21 ነጥብ 1 በመቶ ወይም የ169 ነጥብ 56 ቢሊዮን ብር ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል። ከዚህም ውስጥ 451 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ለመደበኛ፣ 283 ነጥብ 2 ቢሊዮን ለካፒታል ወጪዎች እና 236 ነጥብ 7 ቢሊዮን ለክልል መንግስታት የበጀት ድጋፍ የተመደበ ነው። ለክልል መንግስታት ከተመደበው የበጀት ድጋፍ 14 ቢሊዮን የሚሆነው ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ እንደሚውልም አመልክተዋል። ከተያዘው በጀት ውስጥ 502 ቢሊዮን ከገቢ ግብር ለመሰብሰብ መታቀዱንና በአጠቃላይ 563 ነጥብ 6 ቢሊዮን ታክስና ታክስ ካልሆኑ ገቢዎች ለማሰባሰብ መታሰቡን ጠቁመዋል። ከተመደበው በጀት 139 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብሩ ለእዳ ክፍያ እንደሚውልም ማብራራታቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የበጀት ጉድለቱን ትርጉም ባለው መልኩ መቀነሱን አመልክተዋል። ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የተመደበላቸውን በጀት ለታለመለት አላማ በቁጠባና በላቀ ውጤታማነት ማዋል እንዳለባቸው አሳስበዋል። የመንግስት ግዢዎች ሕጋዊ ስርዓትን በተከተለ መልኩ መከናወን እንደሚገባቸውም ገልጸዋል። ምክር ቤቱ በረቂቅ በጀቱ ላይ ከተወያየ ለዝርዝር እይታ ለፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ይመራል ተብሎ ይጠበቃል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባለፈው ሳምንት ባደረገው 34ኛው መደበኛ ስብሰባ የ2017 ዓ.ም የፌደራል መንግስት በጀት ላይ ከተወያየ በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ መወሰኑ ይታወቃል።
5 6555Loading...
19
https://youtu.be/jecAN3oGLgI?si=tXXO8Aw_1DoqOlS1
4 5713Loading...
20
የተርን ኦቨር ታክስ አወሳሰን ተርን ኦቨር ታክስ ቀጥተኛ ካልሆኑ ታክስ አይነቶች የሚመደብ የታክስ አይነት ሲሆን ለተጨማሪ እሴት ታክስ ያልተመዘገቡ ግብር ከፋዮች በአገር ውስጥ በሚያከናውኑት ግብይት ወይም አገልግሎት ነጻ ከተደረጉት በስተቀር የዕቃ ወይም የአገልግሎት ሽያጭ ወቅት በየደረጃው የሚጣል የታክስ አይነት ነው፡፡ የተርን ኦቨር ታክስ አወሳሰን፡- 1. የታክስ ከፋዩ ሂሳብ ከተመረመረ በኋላ ሊከፈል የሚገባው ታክስን አሳንሶ ያስታወቀ መሆኑ የታወቀ ከሆነ ተጨማሪ የታክስ ውሳኔ ማስታወቂያ ይሰጣል፤ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/05082o
5 1625Loading...
21
https://youtu.be/cC1TEoeTS2U
4 8545Loading...
22
https://youtu.be/bRwjrLO-AjA
5 0142Loading...
23
https://youtu.be/ITtR1Bct-Us
5 0763Loading...
24
ስለ ታክስ እና ቀረጥ እውቀት ያለው ትውልድ ለመፍጠር ሰኔ 03/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን የነገ ሀገር ተረካቢዎች በታክስ እና ጉምሩክ ላይ እውቀት እንዲኖራቸው እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ በዚሁ መሰረት የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ጅማ ቅ/ጽ/ቤቶች ከክልል መንግስታት ገቢ ሰብሳቢ ተቋማት ጋር በመቀናጀት በታክስ እና በጉምሩክ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች እና አጠቃላይ አሰራሮች ዙሪያ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ውድድር የሚሳተፉ ተማሪዎችን ለመለየት የሚያስችል የ3ኛው ዙር ጥያቄና መልስ ወድድር በጅማ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/36vjb4
5 6704Loading...
25
ከ371 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ ሰኔ 03/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 23 ቀን እስከ ከግንቦት 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 128 ሚሊዮን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 243.7 ሚሊዮን ብር የወጭ፤ በድምሩ 371.7 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተያዙ፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/lgr6hs
5 7162Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ወደ አገር ከሚገቡ ለንግድ ከሚውሉ ዕቃዎች የቅድሚያ ግብር ስለመሰብሰብ ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) 1. ዕቃዎቹ ወደ አገር በሚገቡበት ጊዜ በቅድሚያ ግብር የሚከፈለው በጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤቶች በኩል ይሆናል ፡፡ 2. በጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤቶች ለንግድ ከሚውሉ እቃዎች የቅድሚያ ግብር ሲሰበስቡ የግብር ከፋዩን ሥም፤ አድርሻ እና የግብር ከፋዩን መለያ ቁጥር በመጠቀም መመዝገብና ሂሰቡን በዚሁ መሠረት መያዝ አለባቸው ፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/0sijmx
إظهار الكل...
👍 2 1😁 1
ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ በመስራት የሰራተኛውን የመፈፀም አቅም ማሳደግ ይገባል ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት ሰራተኛው እና አመራሩን የህይወት ክህሎት የሚያዳብር የሰነ-ልቦና ማነቃቂያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ተሬሳ እንሴሱ የተቋሙ ስራ ከስነ-ምግባር ጋር የተያያዘ በመሆኑ ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ መስራት ተገቢ ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/nmtmq2
إظهار الكل...
👍 3
ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ በመስራት የሰራተኛውን አቅም ማሳደግ ይገባል በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት ሰራተኛው እና አመራሩን የህይወት ክህሎት የሚያዳብር የሰነ-ልቦና ማነቃቂያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ተሬሳ እንሴሱ የተቋሙ ስራ ከስነ-ምግባር ጋር የተያያዘ በመሆኑ ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ መስራት ተገቢ ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/nmtmq2
إظهار الكل...
Ministry of Revenues of Ethiopia /የገቢዎች ሚኒስቴር /

ከህግና መመሪያ በተጨማሪ የተቋሙ አመራር እና ሰራተኞች አዕምሮ ላይ በመስራት የሰራተኛውን የመፈፀም አቅም ማሳደግ ይገባል ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት ሰራተኛው እና አመራሩን የህይወት ክህሎት የሚያዳብር የሰነ-ልቦና ማነቃቂያ...

👍 2 1
ዓለም አቀፋዊ የአሠራር ሥርዓትን ተግባራዊ በማድረግ ጥራት ያለው የኦዲት ሥራ ማከናወን እንደሚገባ ተገለጸ ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ይህ የተገለጸው የገቢዎች ሚኒስቴር የኦዲት ተደራጊ ድርጅቶች አመራረጥ፣ የታክስ ኦዲት የአሠራር ሥርዓቶች እና ደረጃዎች ፍሰት አተገባበር ዙሪያ በተዘጋጀው ረቂቅ ሰነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ባካሄደበት ወቅት ነው፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ የታክስ ኦዲት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አበበ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ ፍጹም ተወዳዳሪ ሆኖ ለመቅረብ ዓለም አቀፋዊ አሠራሮችን ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ ከነዚህ አሠራሮች ውስጥ አንዱ ኦዲት ነው ያሉት ዳይሬክተሩ ይህም በጥብቅ ዲሲፒሊን መከናወን ይኖርበታል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/forcg7
إظهار الكل...
👍 9 2
إظهار الكل...
ክብርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ የ100 ቀናት የዘርፍ አፈጻጸም በተመለከተ የሰጡት ማብራርያ

👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
የኤክሳይዝ ታክስ ለምን አስፈለገ? የኢክሳይዝ ታክስ ያስፈለገባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፡- 1. የህብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ:- ሰዎች በዋጋው መብዛት ምክንያት እንደ ሲጋራ እና አልኮል የመሳሰሉ ምርቶችን መጠቀማቸውን እንዲቀንሱ፤ 2. ሀብትን ለማደላደል:- ሀብታሞች ከሚጠቀሙባቸው የቅንጦት ዕቃዎች ታክስ በመሰብሰብ ደሃው ህብረተሰብ የሚጠቀምባቸውን የልማት ሥራዎች ለመሥራት፤ 3. ገቢ ለመሰብሰብ:- የኤክሣይዝ ታክስ በተጣለባቸው ዕቃዎች ፍጆታ ምክንያት የሚደርሰውን ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ የጤና ችግር ለመቋቋም (በሲጋራ፣ በመጠጥ ወ.ዘ.ተ ምክንያቶች በሚደርስን አደጋ) መንግሥት የሚያወጣውን ወጪ ለመሸፈን፤ 4. አካባቢ ጥበቃ:- በአካባቢ ደህንነት ላይ ጉዳት የሚያስከትሉ እንደ ነዳጅ፣ የፕላስቲክ ዕቃዎች ያሉ ዕቃዎችን አጠቃቀም መቀነስ፡፡ በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et በቴሌግራም፦ https://t.me/MoREthiopiaOfficial/169 በፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/ERCA.info በዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@ministryofrevenuesofeth.../featured በቲክቶክ፡- tiktok.com/@ministry_of_revenues በቴሌቪዥን ፕሮግራሞቻችን ፡- ዋልታ ቴሌቪዥን ሰኞ ምሽት ከ2፡30 ጀምሮ፣ ፋና ቴሌቪዥን ሐሙስ ማታ ከ2፡00 ዜና በኃላ፣ ኢቲዮጵያ ቴሌቪዥን /ኢ.ቢ.ሲ/ ቅዳሜ ማታ ከ2፡00 ዜና በኋላ፣ በሬድዮ ፕሮግራሞቻችን፡- ፋና ኤፍ ኤም ሬድዮ 98.1 ሐሙስ ማታ ከ2፡30 ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ 93.1 ማክሰኞ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ. በወርሃዊ ጋዜጣችን፡- ገቢያችን ህልውናችን እንዲሁም በነጻ ጥሪ አገልግሎታችን፡ - 8199 በመደወል መረጃዎችን በመጠየቅ ስለሚከታተሉን እናመሰግናለን።
إظهار الكل...
👍 16
إظهار الكل...
የኢ-ታክስ ምንነትና ጠቀሜታው

ሰኔ 10/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) አዘጋጅ፡- ሽመልስ ሲሳይ ካሜራ፡- እስካለም ሰፊው ኤዲተር፡- ተሰፋሁነኝ ጥላሁን

👍 2
01:55
Video unavailableShow in Telegram
የክብርት ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ የ100 ቀናት የዘርፍ አፈጻጸም በተመለከተ የሰጡት ማብራርያ
إظهار الكل...
13.20 MB
👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
ውድ ግብር ከፋያችን! የሃገር ውስጥ ታክስ እና የጉምሩክ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች እና አሰራሮች ላይ መረጃዎችን ለማግኘት እንዲሁም ሌሎች የተቋሙን የስራ እንቅስቃሴዎችን ለመከታተል እንዲያመችዎ የሚከተሉትን የተቋሙን የሚዲያ አማራጮች ይጠቀሙ፡- በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et በቴሌግራም፦ https://t.me/MoREthiopiaOfficial/169 በፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/ERCA.info በዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/@ministryofrevenuesofeth.../featured በቲክቶክ፡- tiktok.com/@ministry_of_revenues በቴሌቪዥን ፕሮግራሞቻችን ፡- ዋልታ ቴሌቪዥን ሰኞ ምሽት ከ2፡30 ጀምሮ፣ ፋና ቴሌቪዥን ሐሙስ ማታ ከ2፡00 ዜና በኃላ፣ ኢቲዮጵያ ቴሌቪዥን /ኢ.ቢ.ሲ/ ቅዳሜ ማታ ከ2፡00 ዜና በኋላ፣ በሬድዮ ፕሮግራሞቻችን፡- ፋና ኤፍ ኤም ሬድዮ 98.1 ሐሙስ ማታ ከ2፡30 ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ 93.1 ማክሰኞ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ. በወርሃዊ ጋዜጣችን፡- ገቢያችን ህልውናችን እንዲሁም በነጻ ጥሪ አገልግሎታችን፡ - 8199 በመደወል መረጃዎችን በመጠየቅ ስለሚከታተሉን እናመሰግናለን። የገቢዎች ሚኒስቴር ኮሙኒኬሽን ዳይሮክቶሬት
إظهار الكل...
👍 9 2
إظهار الكل...
ለተሻለ ገቢ አሰባሰብ

ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)

👍 5