Pharmacy Rx plus
➡️ This channel objects ✤ Pharmacy related books & reference ✤ Conversation of drugs ✤ talk about Coc Exam ⛎ For suggest and if you went serve/muckin contact me by @Sarfii & @D2555
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Pharmacy Rx plus
تُعد قناة Pharmacy Rx plus (@pharmacyrxplus) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 13 924 مشتركاً، محتلاً المرتبة 1 823 في فئة الطب والمرتبة 2 434 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 13 924 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 280، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 26.25%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 16.20% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 654 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 2 255 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 10.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“➡️ This channel objects
✤ Pharmacy related books & reference
✤ Conversation of drugs
✤ talk about Coc Exam
⛎ For suggest and if you went serve/muckin contact me by @Sarfii & @D2555”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 01 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الطب.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 01 يوليو | +16 |
| 2 | https://youtube.com/shorts/e8Y9vih1o5k?si=CmtrB2vjX5QvgklQ | 1 919 |
| 3 | #ተጨማሪ
የጤና ተመራቂዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና ውጤት በቅርቡ ይፋ የሚደረግ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የሙያ ፈቃድ ፈተና የወሰዱ ተመዛኞች (ከአንስቴዥያ በስተቀር) ውጤት በቅርቡ ይፋ እስከሚደረግ በትዕግስት እንድትጠባበቁ ሚኒስቴር ጠይቋል።
@PharmacyRxplus | 2 333 |
| 4 | #update
ለየትኛውም ፈተና የተለየ የነጥብ ቅነሳ አሳራር የለንም ሁሉንም standard በሆነ way የተዘጋጁ ናቸው ፈተናዎች ። የማለፊያ ነጥብ ሚወሰነው subject experts በተለያዩ ዘዴዎች(angoff method ?) ለየ ትምህርት አይነቱ ከሰሩ በኋላ ነው ።
Via moh exam administration
@PharmacyRxplus | 2 310 |
| 5 | #COC_Examiner
COC ማለፊያ ነጥብ በየ አመቱ ወጥ አይደለም ይህም የሆነበት ምክንያት ማለፊያ ነጥቡ ሚወሰነው modified angoff method በመጠቀም ነው
modified angoff method ማለት በጤና ሚንስትር በተመረጡ subject experts ለያንዳንዱ ጥያቄ ከተማሪዎች ብዛት ስንቱን ይመልሳል ሚለውን ግምት በ% የሚያስቀምጡበት ነው
ለምሳሌ ሶስት የተመረጡ experts 100 የነርሲንግ ጥያቄን የወሰዱ ተማሪዎች ግምት ቢያስቀምጡ ለእያንዳንዱ ጥያቄ ከ100% ግምታቸውን ያስቀምጣሉ ለምሳሌ ለአንደኛው ጥያቄ ክብደት 85,80,80 በተከታታይ % በያስቀምጡ 85+80+80/3=0.816 የመጀመሪያው ጥያቄ ነጥብ ይሆናል
የመጨረሻው ውሳኔ ሁሉም ጥያቄዎች በተመሳሳይ መልኩ ከተሰሩ በኋላ አማካይ ተወስዶ ማለፊያ ነጥቡ ይወሰናል።
ለዚህ ማንም የአመቱን ማለፊያ ነጥብ አሁን ላይ በእርግጠኛነት ሊናገር አይችልም
source moh exam development administration group
share to all
@PharmacyRxplus | 4 873 |
| 6 | #MoH
በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለወስዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና #በሐምሌ ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ለመስጠት መታቀዱን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ለዚህም በቅርብ ቀን ምዝገባ እንደሚጀመር ሚኒስቴሩ ገልጿል።
በመሆኑም በሰኔ ወር የመውጫ ፈተና የወሰዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች ለብቃት ምዘናው የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃዎችን እንድታሟሉ እና ለምዝገባው ዝግጁ እንድታደርጉ ተብሏል።
@tikvahuniversity | 4 484 |
| 7 | @PharmacyRxplus | 4 350 |
| 8 | https://youtu.be/Q4npLTrK6YY | 4 037 |
| 9 | لا يوجد نص... | 3 570 |
| 10 | ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች፣ እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ቅሬታቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል።
ተፈታኞች በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው ውጤት ባዩበት https://result.ethernet.edu.et/usernamepage ሊንክ በመግባት “Submit Complaint” የሚለውን አማራጭ በመጫን በኦንላይን ብቻ ማመልከት እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፣ የቅሬታ መቀበያ ጊዜው ከሰኔ 17 እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንደሚቆይ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ተፈታኞች እስካሁን ድረስ ውጤታቸውን መመልከት እንዳልቻሉና ለማየት ሲሞክሩ "Pending" የሚል መልዕክት ብቻ እየመጣባቸው መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
" ውጤት አላየንም እስካሁን ፤ እሱ ሳይፈታልን ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜው ተገልጿል። ውጤታችንን እንድንናይ ይደረግልን ፤ ችግር ካለም ይፋዊ ማብራሪያ ይሰጠን " ሲሉ ተማሪዎቹ ጠይቀዋል።
ከተፈታኞቹ እየቀረበ ስላለው "Pending" የማለትና ውጤት አለመታየት ችግር ማብራሪያ ለማግኘት ወደ ሚመከተው ክፍል የስልክ ጥሪ ብናደርግም ለጊዜው ምላሽ ለማግኘት አንተሳካም። ማብራሪያው እንዲተሰጠን የምናቀርብ ይሆናል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 4 120 |
| 11 | لا يوجد نص... | 3 904 |
| 12 | ውጤትዎን ይመልከቱ!
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
@tikvahuniversity | 4 298 |
| 13 | #exit_exam
የመውጫ ፈተና ውጤት ማያ ዌብሳይቱ specific domain ሲቀየርበት ነው ሰርቨሩ ሚጨናነቀው not found የሚለውም በዚው ምክንያት ነው ይህን ለመመለስ ከ10-12* ሰአት ይፈጃል ። ይህም ማለት ውጤታቹን ዛሬ መመለከት እንደምችሉ 100% ተረጋግጧል በትግስት ጠብቁ።(አቶ ግርማይ ታደሰ)
https://result.ethernet.edu.et/usernamepage
@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 4 785 |
| 14 | Q- A 25-year-old man is treated with chloramphenicol for typhoid fever. He later develops pallor, fatigue, and pancytopenia.
Which adverse effect best explains this presentation?
A-Dose-dependent reversible anemia
B-Folate deficiency
C-Irreversible aplastic anemia
D-Vitamin B12 deficiency
@PharmacyRxplus | 4 346 |
| 15 | የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
___
ጤና ሚኒስቴር ከሰኔ 17 እስከ 19/2018 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለሆነም ሁሉም ተፈታኝ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በመረጣችሁት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (orientation) መከታተል፤ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራትና፤ የመፈተኛ ክፍሉን መለየት የሚጠበቅባችሁ ሲሆን ወደ ፈተና ጣቢያ ስትመጡ የብሄራዊ መታወቂያ (National ID) እንዲሁም ሲስተሙ የሚሰጠውን QR code ያለው የፈተና መግቢያ /ስሊፕ/ print out ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችኋል፡፡
@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 4 448 |
| 16 | * የመውጫ ፈተና
ሰሞኑን ለሰባት ቀናት የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና (Exit Exam)ን ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መረጃ ያሳያል።
በሀገር ደረጃ በ88 ማዕከላት እና በ287 ፈተና አይነቶች ፈተናው በሰላም ነው የተሰጠው።
ይሁን እንጅ ፈተናው ከተጠናቀቀ በኋላ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና የትምህርት ክፍሎች " ቅሬታ አለን " ያሉ ተፈታኞች ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
አንዱና ዋነኛ የነበረው ቅሬታ የፋርማሲ ተማሪዎች ያቀረቡት ቅሬታ ሲሆን " የፈተናው ጥያቄዎች አስቀድመው ተሰርቀው ለተወሰኑ ተማሪዎች ተሰራጭተዋል " የሚል ነው።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ ለፈተናው በርካታ ልፋትና ዝግጅት ቢያደርጉም፣ ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንዳላቸው ገልጸዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና በእጅጉ የጎዳና ፍትሃዊነትን ያጓደለ ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል።
የሚመለከታቸው የበላይ አካላት እንዚህ ጉዳይ ላይ ምርመራ እንዲያደርጉና ምላሽ እንዲሰጡበት ጠይቀዋል።
ሌላው፣ በአንዳንድ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ ካሉ ተፈታኞች ዘንድ የተነሳው ቅሬታ ፈተናው ከተቀመጠው የይዘት መመሪያ (Blueprint) ውጪ መውጣቱ ነው።
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተላከ የቅሬታ መልዕክት የሂሳብ፣ የፊዚክስ፣ የጂኦሎጂ እና የሰርቬይንግ ኢንጂነሪንግ የተለያዩ ጥያቄዎች ከተቀመጠው መመሪያ (Blueprint) ጋር የማይጣጣሙ ሆነው እንዳገኟቸው ገልጸዋል። በተመሳሳይ ከቦንጋ ዩኒቨርስቲ በተላኩ መልዕክቶች የእንስሳት ጤና (DVM) የመውጫ ፈተና የተለያዩ ጥያቆዎች ከBlueprint ጋር የማይገናኙ እንደሆኑ አመልክተዋል።
ከዚህ ባለፈ መልስ የሌላቸው ስህተት የሆኑ ጥያቄዎች እንደነበሩ ተመሳሳይ ምርጫዎች መደገማቸውንም ተማሪዎች ጠቁመዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (ASTU) እና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ያጋጠመው ተደጋጋሚ የመብራት መቋረጥ በፈተናው ሂደት ላይ እንቅፋት እንደነበር አመልክተዋል።
በተለይም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የጤና ኢንፎርማቲክስ ተማሪዎች ፈተና ወቅት መብራት አራት ጊዜ በመጥፋቱ ምክንያት የባከነው ሰዓት ሳይተካላቸው ቀርቶ፣ የ100 ጥያቄዎችን ፈተና በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እንዲያጠናቅቁ መገደዳቸውን ተማሪዎቹ ገልጸዋል።
በተመሳሳይ እንደ አካውንቲንግ ባሉ የሂሳብ ስሌት በሚጠይቁ ዘርፎች ካልኩሌተር እና የማሰቢያ ወረቀት መከልከላቸው ጥያቄዎችን በግምት ለማጥቆር እንደዳረጋቸውና ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተማሪዎቹ ለቲክቫህ አብራርተዋል።
ከዚህ ባለፈ በአንዳድን የትምህርት ዘርፎች ላይ የሰዓት እጥረት እንደነበር ተማሪዎች ጠቁመዋል።
ተፈታኞቹ፣ ትምህርት ሚኒስቴር የነበሩትን እንቅፋቶች ፈትሾ ፍትሃዊ መፍትሄ እንዲሰጥ፣ ስህተት ያለባቸው ጥያቄዎች እንዲመረመሩ እና ውጤት ሲገለጽ ያጋጠሙትን የቴክኒክ ችግሮች ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን ጠይቀዋል።
እስካሁን ድረስ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በተነሱት ቅሬታዎች ላይ ያለው ነገር የለም። መ/ቤቱ ትናንት ባወጣው አጭር መግለጫ፣ ፈተናው "በሰላም መጠናቀቁን" ብቻ ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ/ም
➡️tikvahethiopia
@PharmacyRxplus | 5 113 |
| 17 | ✍️Dear pharmacy graduating class students, We have officially submitted a formal compliance to the concerned bodies, including the Ministry of Education.
📑 This step was taken after carefully reviewing the concerns raised by graduating students, ensuring that their voices are heard at the highest level. The submission reflects our commitment to stand firm against irregularities and protect the rights of students.
🙏 We kindly urge all students to remain patient and composed while the matter is being handled.
we will continue to follow up until a fair resolution is achieved.
Sincerely,
2025/26 Epsa national executive committee and assistant. | 6 539 |
| 18 | #ቅሬታ
ትናንት ሰኔ 10/2018 ዓ.ም በተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ላይ ስርቆት ተፈፅሟል ሲሉ በርካታ ተፈታኝ ተማሪዎች ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡
"የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና አስቀድሞ ተሰርቋል" ያሉት ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ፤ የሚመለከተው የመንግሥት አካል ማብራሪያ እንዲሰጥም ጠይቀዋል።
ለፈተናው ዝግጅት ሲያደርጉ ቢቆዩም፣ ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንደደረሷቸው ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ ገልፀዋል።
ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና በእጅጉ የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል።
ጉዳዩ በትምህርት ሚኒስቴር፣ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም በኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር በኩል በአስቸኳይ ታይቶ፣ አስፈላጊው ማጣሪያ እንዲደረግና ተገቢው ምላሽ እንዲሰጣቸው ተፈታኞቹ ጠይቀዋል።
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከተፈታኝ ተማሪዎች የቀረበውን ይህንን ቅሬታ መነሻ በማድረግ፣ በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ሙከራ አልተሳካም። ተጨማሪ ማብራሪያ እንዳገኘን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
ምስል፦ ተፈታኝ ተማሪዎች ወጥቷበማለት ያጋሩን የመልስ ማውጫ
➡️➡️tikvahuniversity
@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 6 381 |
| 19 | #urgent
እንደ 2016 የፋርማሲ መውጫ ፈተና የዘንድሮ የሰኔ መውጫ ፈተና መሰረቁን ትምህርት ሚንስትር ጥቆማ እንደደረሰው ተገለጸ። ከሁለት አመት በፊት 100 ጥያቄ ለ 2 ፈረቃ መሰረቁን ያስታወሱት ባልደረባችን አቶ ግርማዬ ። ፈተናው በድጋሚ ተስጥቶ ነበር ብለዋል። አሁንም ፈተናው የመደገም እድሉ ሰፊ እንደሆነና ትምህርት ሚንስትር plan b ፈተና assign እንደሚያደርግ ይጠበቃል ተብሏል
@ | 6 145 |
| 20 | ይሄ የመስሪያ ቤት ስልክ ቁጥራቸው ነው ከነገ ጠዋት ጀምሮ ከ2:30 ጀምሮ ስልካቸውን Busy ማድረግ የአንድ ለፎቶ አዳሪ ፋርማሲ ግዴታ ነው።
+251111565529
+251111553133
Email - ይሄ ነው - ከዛሬ ጀምሮ ያገኛችሁትን Photo attach እያደረጋችሁ Report አድርጉ
info@moe.gov.et
moff@gmail.com
- አመሰግናለሁ ! -
@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 6 987 |
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
