Pharmacy Rx plus
➡️ This channel objects ✤ Pharmacy related books & reference ✤ Conversation of drugs ✤ talk about Coc Exam ⛎ For suggest and if you went serve/muckin contact me by @Sarfii & @D2555
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Pharmacy Rx plus
تُعد قناة Pharmacy Rx plus (@pharmacyrxplus) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 13 693 مشتركاً، محتلاً المرتبة 1 869 في فئة الطب والمرتبة 2 478 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 13 693 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 09 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 102، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 21، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 26.34%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.10% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 604 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 519 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 9.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“➡️ This channel objects
✤ Pharmacy related books & reference
✤ Conversation of drugs
✤ talk about Coc Exam
⛎ For suggest and if you went serve/muckin contact me by @Sarfii & @D2555”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 10 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الطب.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 10 يونيو | +10 | |||
| 09 يونيو | +21 | |||
| 08 يونيو | +7 | |||
| 07 يونيو | +4 | |||
| 06 يونيو | +6 | |||
| 05 يونيو | +1 | |||
| 04 يونيو | +5 | |||
| 03 يونيو | +4 | |||
| 02 يونيو | +4 | |||
| 01 يونيو | +4 |
| 2 | #urgent
መውጫ ፈተና orientation አንብቡ
የላኛው ካልከፈተ ይሄን ተጠቀሙ
ለ mid year የተሰራ ቢሆንም ተመሣሣይ ስለሆነ ለአሁኑ ይጠቅማል
@alluexams | 965 |
| 3 | #ተጨማሪ
ከሰኔ 17-19/2018 ዓ.ም የሚሰጠውን የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና የምትወስዱ ተመዛኞች ማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ መከታተል ይኖርባችኋል ተብሏል፡፡
የተመዛኞች ስም እና የተመደቡበትን የፈተና ማዕከል ዝርዝር በ https://t.me/M0H_EThiopia/2842 እና https://t.me/M0H_EThiopia/2851 ላይ ማየት ይችላሉ፡፡
በፈተናው ወቅት የብሔራዊ መታወቂያ እንዲሁም ሲስተሙ የሚሰጠውን QR Code ያለው የፈተና መግቢያ (ስሊፕ) ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ (ስልክ፣ የእጅ ሰዓት፣ መነፅር (የተረጋገጠ የዕይታ ችግር ከሌለ በስተቀር)፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች፣ ምንም አይነት ማጣቀሻዎች እና ባዶ ወረቀቶች እንዲሁም ምግብ ወይም መጠጥ (የተረጋገጠ የጤና ችግር ከሌለ በስተቀር) ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት አይፈቀድም፡፡
በፈተናው ወቅት ተመዛኞች በሁለቱም ክፍለ ጊዜ (ጠዋት እና ከሰዓት) የፈተና ክፍሉን ለቀው ከመውጣታቸው በፊት አቴንዳንስ ላይ መፈረም ይጠበቅባቸዋል።
ተመዛኞች ስማቸው ከተጠቀሰበት የመፈተኛ ጣቢያ ውጪ በፍጹም ፈተናውን መውሰድ አይፈቀድም፡፡
@PharmacyRxplus | 994 |
| 4 | Pharmacy.pdf | 1 912 |
| 5 | የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
__
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው ከሰኔ 17 እስከ 19/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን፦
1. የፈተናው መርሃ-ግብርም፦
▪ በ17/10/2018 ዓ.ም…… Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science, Midwifery, Medical Radiology Technology እና Pediatric and Child Health Nursing
▪ በ18/10/2018 ዓ.ም……, Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing
▪ በ19/10/2018 ዓ.ም…… Pharmacy, Anesthesia, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health እና Psychiatric Nursing,
ሁሉም ተፈታኝ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (orientation) መከታተል፤ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራትና፤ የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል::
2. በፈተናው ወቅት የብሄራዊ መታወቂያ (National ID) እንዲሁም ሲስተሙ የሚሰጠውን QR code ያለው የፈተና መግቢያ /ስሊፕ/ print out ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችኋል፡፡
@PharmacyRxplus | 1 991 |
| 6 | #voice_iof_coc_examer`s
ለ፡ #ለጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ
ጉዳዩ፡- #በጤና ባለሙያዎች ቁርጥ የፈተና ቀን መዘግየት ላይ የቀረበ አቤቱታ
እኛ በ2018 ዓ.ም አጋማሽ ላይ ብሄራዊ የብቃት መመዘኛ (Exit Exam) የወሰድን የጤና ዘርፍ ተመራቂዎች ስንሆን፣ ይህንን ደብዳቤ ለመጻፍ የተገደድነው ፈተናውን ካለፍን በኋላ እስካሁን ድረስ ወደ ስራ ለመሰማራትም ሆነ ተገቢውን ፍቃድ አግኝተን ለማገልገል ባለመቻላችን እየደረሰብን ያለውን ከፍተኛ እንግልት ለመግለጽ ነው።
ከእኛ ጋር በተመሳሳይ ወቅት ፈተናውን የወሰዱ የሌሎች የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎች ወደ ስራ ተሰማርተው ህይወታቸውን መምራት ቢጀምሩም፣ እኛ የጤና ተማሪዎች ግን እስካሁን ድረስ ያለ ምንም መፍትሄ በየቤታችን ተቀምጠን እንገኛለን። ይህ መዘግየት በውስጣችን የፈጠረው የስነ-ልቦና ጫና እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በተግባር የተማርናቸውን የህክምና እውቀቶች እና ክህሎቶች ከስራ ርቀን በመቆየታችን ምክንያት እየረሳን መምጣታችን ለወደፊቱ የሙያ ብቃታችን ትልቅ ስጋት ሆኖብናል።
ጤና ሚኒስቴር ለህዝብ ጤና የሚሰጠውን ትኩረት ግምት ውስጥ በማስገባት፣ እኛ የተማርነውን እውቀት ለሀገራችን እንድንሰጥ በአስቸኳይ እንዲታዩልን እንጠይቃለን፡-
👉 የሚፈተንበት ግልጽ የሆነ የጊዜ ሰሌዳ እንዲቀመጥ።
ፍትሃዊ አሰራር፡ እንደ ሌሎች ዘርፎች ሁሉ ለጤና ባለሙያዎችም ፈጣን ምላሽ በመስጠት የሙያ ግዴታችንን እንድንወጣ እንዲመቻችልን።
እውቀታችን ሳይተን እና ተስፋችን ሳይቆርጥ፣ የሚመለከተው አካል በአስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጠን በታላቅ
አክብሮት እንጠይቃለን
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር
@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 2 063 |
| 7 | @PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 1 901 |
| 8 | #urgent
exit exam ዳግም ተፈታኞች user name እና password ለማግኘት ማድረግ ያላባቹ
1, verification link ውስጥ መግባት ከታች ተቀምጧል
2,complete verification መጫን
3,resitter ሚለውን መጫን
4,በቴሌብር ስተከፍሉ የተላከላቹን transaction no ማስገባት
ከዚያም ሚመጣላቹን entry ticket download ማድረግ እሱን print አርጎ ማስቀመጥ👌
@PharmacyRxplus | 2 302 |
| 9 | #exit_exam
User name እና password ከዛሬ ጀምሮ በ ዩንቨርስቲዎች በኩል እንደሚሰጠ ተገለፀ ። ሰኔ 4 ለሚጀምረው የመውጫ ፈተና ተማሪዎች ከትምህርት ተቋማቸው user name እና password እንዲወስዱ ትምህርት ሚንስትር አሳስቧል ።
@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 2 590 |
| 10 | #update
Exit exam schedule exclusive
@alluexams | 3 068 |
| 11 | https://youtu.be/v01gvjh4cQghttps://youtu.be/v01gvjh4cQg | 2 765 |
| 12 | #NEXT PART 4
#Subscriber
#SHARE #LIKE
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/channel/UCKAfy0IJVzTMgshXY0WSAIg?sub_confirmation=1 | 2 829 |
| 13 | ማሳሰቢያ፦
ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ አይችልም።
ተመዛኞች በምዘና ወቅት እርሳስ፣ መቅረጫ፣ ላጲስ እና ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መገኘት የሚኖርባቸው ሲሆን ከነዚህ ውጪ የእጅ ሰዓት፣ ሞባይል ስልክ የመሳሰሉትን ጨምሮ ማንኛውንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ወደ ፈተና ክፍል ይዘው መግባት አይችሉም፡፡
ምዝገባቸውን ጀምረው ሳይጨርሱ ያቋረጡ አመልካቾች ዋናው ገጽ ላይ በመግባት https://hple.moh.gov.et/ የሚለውን ሊንክ በመጫን FAYDA እና password አስገብተው ምዝገባቸውን ማጠናቀቅ ይኖርባቸዋል፡፡
የፈተና ፕሮግራሙን በሚኒስትሪው ቴሌግራም ቻናል: t.me/M0H_EThiopia ወይም facebook: Ministry of health,Ethiopia ማግኘት ይቻላል፡፡ማሳሰቢያ፦
ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ አይችልም።
ተመዛኞች በምዘና ወቅት እርሳስ፣ መቅረጫ፣ ላጲስ እና ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መገኘት የሚኖርባቸው ሲሆን ከነዚህ ውጪ የእጅ ሰዓት፣ ሞባይል ስልክ የመሳሰሉትን ጨምሮ ማንኛውንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ወደ ፈተና ክፍል ይዘው መግባት አይችሉም፡፡
ምዝገባቸውን ጀምረው ሳይጨርሱ ያቋረጡ አመልካቾች ዋናው ገጽ ላይ በመግባት https://hple.moh.gov.et/ የሚለውን ሊንክ በመጫን FAYDA እና password አስገብተው ምዝገባቸውን ማጠናቀቅ ይኖርባቸዋል፡፡
የፈተና ፕሮግራሙን በሚኒስትሪው ቴሌግራም ቻናል: t.me/M0H_EThiopia ወይም facebook: Ministry of health,Ethiopia ማግኘት ይቻላል፡፡
@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 3 531 |
| 14 | https://youtu.be/cmof1lJUXqE | 3 321 |
| 15 | PharmacyRxplus ቤተሰቦች
እስቲ Prescription ላይ ያለውን መድሀኒት አፋልጉኝ !!!!!
Inbox ➡️➡️ @D2555 | 3 950 |
| 16 | LICENSING EXAMINATION
COC 2025 PART 2 | 4 151 |
| 17 | https://youtu.be/xkXwcvO2y4o | 3 981 |
| 18 | የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
___
ጤና ሚኒስቴር በሰኔ ወር 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ያያያዛችሁ ተመዛኞች የተቀመጠውን https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ /Link/ በመጫን የመፈተኛ ጣቢያ እየመረጣችሁ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህ የፈተና ጣቢያ መረጣ እስከ ግንቦት 26/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ምርጫችሁን እንድታገባድዱ እያሳሰብን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ምዝገባው የማይራዘም መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
➡️➡️ Website: moh.gov.et
@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus | 4 406 |
| 19 | #NEXT PART 2 | 4 164 |
| 20 | https://youtu.be/HBhsjK7i8X0?si=Q_bizbkgOGnoF-ul | 4 257 |
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
