ar
Feedback
Ethio-Italy Polytechnic College (Dire Dawa)

Ethio-Italy Polytechnic College (Dire Dawa)

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد
1 741
المشتركون
+224 ساعات
+37 أيام
-730 أيام
أرشيف المشاركات
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተቋሙን የዝግጁነት ምዕራፍ ሪፖርት እና የ2016 ዓ.ም መሪ እቅድ ላይ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር ተወያየ።        በእለቱ በነበረው መድረክ በጠዋት ውሎ በ2015 ዓ.ም በኮሌጁ የተመዘገቡ ውጤቶችን ለተቋሙ ሰራተኞች ማቅረቡ የተቻለ ሲሆን በመቀጠልም በዝግጁነት ምእራፍ ወቅት የተሰሩ ስራዎችን ሪፖርት ሰፋ ባለ ሁኔታ ለሰራተኛው ቀርበዋል።       መድረኩ በከሰአት ውሎው ሲቀጥልም የ2016 ዓ.ም የኮሌጁ መሪ እቅድ ለሰራተኛው በዝርዝር የቀረበ ሲሆን በቀረቡት ሪፖርቶችና መሪ እቅዶች ላይ ከተሳታፊዎች በርከት ያሉ ሀሳብና አስተያየት ተሰቶባቸው ሰፋ ያለ ውይይት ተደረገባቸው በኅላ በመጨረሻም በኮሌጁ ዲኖች ሰፋ ያለ ማብራሪያ ተሰቶባቸውና የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ መድረኩ ፍፃሜውን እጊኝቷል። የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ኮሚኒኬሽን ጥቅምት 09/2016 ዓ.ም

"የሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችን ዋስትና ነው" በሚል መሪ ቃል የሰንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ፡፡ በዓሉንም የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢ
+8
"የሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችን ዋስትና ነው" በሚል መሪ ቃል የሰንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ፡፡ በዓሉንም የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ እና በስሩ የሚገኙ የድሬዳዋ እንዲሁም የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ አመራሮችና ሰራተኞች በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡ ከመድረኩም ማጠናቀቂያ በአንድነት ለሰንደቅ ዓላማ  ክብር በሰጠና የህብረ-ብሄራዊነታችን መገለጫ እንዲሁም የብሔር ብሔረሰቦች የብሩህ ተስፋ ምልክት መሆኑን በሚያሳይ በኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር የታጀበ የባንዲራ መስቀል ስነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ የሥራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ጥቅምት 5/2016 ዓ.ም ድሬዳዋ