ar
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

الذهاب إلى القناة على Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

إظهار المزيد
1 104
المشتركون
+124 ساعات
+187 أيام
+4730 أيام
أرشيف المشاركات
#ሐሙስ_12_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ቤትህና መንግሥትህም በፊቴ ለዘላለም ይጠነክራል፥ ዙፋንህም ለዘላለም ይጸናል።” — 2ኛ ሳሙኤል 7፥16 “Your house and your kingdom shall be made sure forever before you. Your throne shall be established forever."'"” — 2Sam 7፥16

#ረቡዕ_11_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በዚያ ቀን የወደቀችውን የዳዊትን ድንኳን አነሣለሁ፥ የተናደውንም ቅጥርዋን እጠግናለሁ፤ የፈረሰውንም አድሳለሁ፥ እንደ ቀደመውም ዘመን እሠራታለሁ፤” — አሞጽ 9፥11 “In that day I will raise up the tent of David who is fallen, and close up its breaches, and I will raise up its ruins, and I will build it as in the days of old;” — Am 9፥11

#ማክሰኞ_10_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዘፍጥረት 49 ⁹ ይሁዳ የአንበሳ ደቦል ነው፤ ልጄ ሆይ፥ ከአደንህ ወጣህ፤ እንደ አንበሳ አሸመቀ፥ እንደ ሴት አንበሳም አደባ፤ ያስነሣውስ ዘንድ ማን ይችላል? ¹⁰ በትረ መንግሥት ከይሁዳ አይጠፋም፥ የገዥም ዘንግ ከእግሮቹ መካከል፥ ገዥ የሆነው እስኪመጣ ድረስ፤ የአሕዛብ መታዘዝም ለእርሱ ይሆናል። Gen 49 ⁹ Judah is a lion's cub.From the prey, my son, you have gone up.He stooped down, he crouched as a lion,as a lioness.Who will rouse him up? ¹⁰ The scepter will not depart from Judah,nor the ruler's staff from between his feet,until he comes to whom it belongs.To him will the obedience of the peoples be.

#ሰኞ_09_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።” — ሮሜ 1፥3-4 Rom 1 ³ concerning his Son, who was born of the seed of David according to the flesh, ⁴ who was declared to be the Son of God with power, according to the Spirit of holiness, by the resurrection from the dead, Jesus Christ our Lord,

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡00 🗓 ህዳር 8 2017 Join us👇 Y.b - https
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡00 🗓  ህዳር 8 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_07_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በፊትህም የሚሄድ እርሱ እግዚአብሔር ነው ከአንተ ጋር ይሆናል፥ አይጥልህም፥ አይተውህም አትፍራ፥ አትደንግጥ አለው።” — ዘዳግም 31፥8 “The Lord, he it is who does go before you; he will be with you, he will not fail you, neither forsake you: do not be afraid, neither be dismayed."” — Deu 31፥8

#አርብ_06_03_2017 “እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።” — ራእይ 1፥7 “Behold, he is coming with the clouds, and every eye will see him, including those who pierced him. All the tribes of the earth will mourn over him. Even so, Amen.” — Rev 1፥7

#ሐሙስ_05_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ዳዊትም፦ ከአንበሳና ከድብ እጅ ያስጣለኝ እግዚአብሔር ከዚህ ፍልስጥኤማዊ እጅ ያስጥለኛል አለ። ሳኦልም ዳዊትን፦ ሂድ፥ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል አለው።” — 1ኛ ሳሙኤል 17፥37 “David said, "The Lord who delivered me out of the paw of the lion, and out of the paw of the bear, he will deliver me out of the hand of this Philistine."Saul said to David, "Go; and the Lord shall be with you."” — 1Sam 17፥37

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡00 🗓 ህዳር 8 2017 Join us👇 Y.b - https
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡00 🗓  ህዳር 8 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ረቡዕ_04_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ደግሞም ኢሳይያስ፦ የእሴይ ሥር አሕዛብንም ሊገዛ የሚነሣው ይሆናል፤ በእርሱ አሕዛብ ተስፋ ያደርጋሉ ይላል።” — ሮሜ 15፥12 “Again, Isaiah says,"There will be the root of Jesse,he who arises to rule over the Gentiles;in him the Gentiles will hope."” — Rom 15፥12

1/3/17 የወጣቶች ፕሮግራም አገልጋይ ኤፍሬም #የዳዊት_ስር_እና_ዘር Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_03_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከሽማግሌዎቹም አንዱ፦ አታልቅስ፤ እነሆ፥ ከይሁዳ ነገድ የሆነው አንበሳ እርሱም የዳዊት ሥር መጽሐፉን ይዘረጋ ዘንድ ሰባቱንም ማኅተም ይፈታ ዘንድ ድል ነሥቶአል አለኝ።” — ራእይ 5፥5 “One of the elders said to me, "Do not weep. Behold, the Lion who is of the tribe of Judah, the Root of David, has overcome; he who opens the scroll and its seven seals."” — Rev 5፥5

#ሰኞ_02_03_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔ ኢየሱስ በአብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ይህን እንዲመሰክርላችሁ መልአኬን ላክሁ። እኔ የዳዊት ሥርና ዘር ነኝ፥ የሚያበራም የንጋት ኮከብ ነኝ።” — ራእይ 22፥16 “I, Jesus, have sent my angel to testify these things to you for the churches. I am the root and the offspring of David; the Bright and Morning Star."” — Rev 22፥16

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡00 🗓 ጥቅምት 30 2017 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡00 🗓  ጥቅምት 30 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_30_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።” — ዕብራውያን 12፥1-2 Heb 12 ¹ Therefore let us also, seeing we are surrounded by so great a cloud of witnesses, lay aside every weight and the sin which so easily entangles us, and let us run with patience the race that is set before us, ² looking to Jesus, the author and perfecter of faith, who for the joy that was set before him endured the cross, disregarding its shame, and has sat down at the right hand of the throne of God.

የክህነት ስርአት በክህነት ስርአት ውስጥ የኢየሱስን ጥላ በደንብ የምናይ ሲሆን በካህናቱ ተግባር እና በሊቀ ካህኑ ልብስ ላይ ኢየሱስን መመልከት እንችላለን ። ➡️ የሊቀ ካህኑ ልብስ 1.የደረት ልብስ የኤፉድ ቀሚስ 2.ጥልፍ ሸሚዝ 3.ጥምጥም 4.መታጠቅያ “ወታደሮቹ ኢየሱስን ከሰቀሉ በኋላ፣ እጀ ጠባቡ ሲቀር፣ ልብሱን ወስደው ለእያንዳንዱ አንድ አንድ እንዲዳረስ ለአራት ተከፋፈሉት፤ እጀ ጠባቡም ከላይ እስከ ታች አንድ ወጥ ሆኖ ያለ ስፌት የተሠራ ነበር።”   — ዮሐንስ 19፥23 (አዲሱ መ.ት) 👉የሊቀ ካህናቱ ልብስ በጥንቃቄ የተሰራ ነው።እንዲሰራ የታዘዘው ልብስ አራት ክፍል እንዲኖረው የተደረገ ሲሆን አራቱ ክፍል ኢየሱስ በተሰቀለበት ጊዜ ለአራት መክፈላቸው ጋር የተያያዘ ነው። “የሚሠሯቸው መጐናጸፊያዎች የደረት ልብስ ኤፉድ ቀሚስ፣ ጥልፍ ሸሚዝ፣ ጥምጥምና መታጠቂያ ናቸው፤ ካህን ሆነው ያገለግሉኝ ዘንድ የተቀደሱ መጐናጸፊያዎችን ለአሮንና ለወንድ ልጆቹ ይሠራሉ።”   — ዘጸአት 28፥4 (አዲሱ መ.ት) 👉 ነጭ ሸሚዙ ንፅህናን ቅድስናን ያመለክታል። 👉በትከሻ እና በደረት ላይ ያሉት ድንጋዮች ሁሉም በኢየሱስ ወደ አብ መግባት መቻላቸውን ያመለክታል።የከሩ ድንጋዮች መሆናቸው በክርስቶስ ያሉት የከበረ ህይወትን የመለክታል 👉መጠምጠምያው ላይ ቅዱስ ለእግዚአብሔር ተብሎ ተፅፎበታል ይህም የካህኑን ቅድስና የሚያመለክት ነው። ኢየሱስ ቅዱስ ካህናችን ነው። 👉ኡሪም እና ቱሚም የእግዚአብሔር ፍቃድ ያመለክታል። ኢየሱስ የእግዚአብሔር ፍቃድ በሙላት የሞላ ነው። የሊቀ ክህነቱ ተግባር  እና የኢየሱስ ክህነት 👉 በእግዚአብሔር እና በህዝቡ መሀል መካከለኛ ነው።    -የህዝቡን ጥያቄ ለእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ደግሞ ለህዝቡ የሚያቀርብ ነው ። 📌ኢየሱስ በእኛና በእግዚአብሔር መካከል ገብቶ የጥልን ግርግዳ ያፈረሰ። 👉ወደ እግዚአብሔር መገኘት የሚገባ። 📌ኢየሱስ በእርሱ በኩል በወ እግዚአብሔር መገኘት መግባት ያስቻለን። 👉 ህዝቡን ወክሎ በእግዚአብሔር ፊት የሚቆም። 📌 ኢየሱስ እኛን ወክሎ በእግዚአብሔር ፊት የሚቆም። 👉ለህዝቡ ስርየት የሚሆን የሀጥያት ስርየት ይዞ የሚገባ። 📌ኢየሱስ ለሁሉ የሚሆን የሀጥያት ስርየት የሚሆን ራሱን ያቀረበ። 👉 በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያሉትን ነገሮች ሚያስተካክል 📌ኢየሱስ የመንፈሱ ማደሪያዎች የሆኑትን በደሙ የሚቀድስ።

photo content

ለመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማ/ምእመናን አባላት በሙሉ የእግዚአብሔር ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ ጉዳዩ ፡የአዳር ፀሎት ስለማድረግ ‹‹በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ፀሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር፡፡›› ሐዋ.12፡5 ዛሬ አርብ ጥቅምት 29 ቀን 2017 ዓም የምእመናን እና የአገልጋዮች የአዳር የፀሎት ፕሮግራም ስለሆነ ሁላችሁም ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማ/ምዕመናን አዳራሽ ውስጥ እንድትገኙና በጋራ አብረን እንድንፀልይ እናሳስባለን ፡፡ይንንንም መልዕክት ላልሰሙ አባሎቻችን ሁሉ እንድታሰሙ እንጠይቃለን፡፡ መልካም የዳር ፀሎት ይሁንልን የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማ/ምእመናን

#አርብ_29_02_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዕብራውያን 7 ²⁰-²¹ እነርሱም ያለ መሐላ ካህናት ሆነዋልና፤ እርሱ ግን፦ ጌታ፦ አንተ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ብሎ ማለ አይጸጸትም ብሎ በተናገረለት ከመሐላ ጋር ካህን ሆኖአልና ያለ መሐላ ካህን እንዳልሆነ መጠን፥ ²² እንዲሁ ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል። ²³ እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ ²⁴ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ ²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። Heb 7 ²⁰ Inasmuch as he was not made priest without the taking of an oath ²¹ (for they indeed have been made priests without an oath), but he with an oath by him that says of him,"The Lord swore and will not change his mind,'You are a priest forever.'" ²² By so much, Jesus has become the guarantor of a better covenant. ²³ Many, indeed, have been made priests, because they are hindered from continuing by death. ²⁴ But he, because he lives forever, has his priesthood unchangeable. ²⁵ Therefore he is also able to save to the uttermost those who draw near to God through him, seeing that he lives forever to make intercession for them.

photo content