ZEDAGM GRAPHICS
الذهاب إلى القناة على Telegram
ምን ማሰራት ይፈልጋሉ??? 🛑DESIGN 🛑PRINTNING 🛑GIFT. Call us 📞 0921665164 username 🛑 @zedagmgrphics
إظهار المزيد1 005
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
-1330 أيام
أرشيف المشاركات
1 005
ለወደደን ከኃጢአታችንም በደሙ ላጠበን፥
⁶ መንግሥትም ለአምላኩና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን፤ አሜን።
⁷ እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥
ራእይ 1:5,6-7
1 005
ሉቃስ 22:19-20 NASV
[19] እንጀራንም አንሥቶ አመሰገነ፤ ቈርሶም ሰጣቸውና፣ “ይህ ስለ እናንተ የሚሰጥ ሥጋዬ ነው፤ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት” አለ። [20] እንደዚሁም ከእራት በኋላ ጽዋውን አንሥቶ እንዲህ አለ፤ “ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈስሰው ደሜ የሚመሠረት አዲስ ኪዳን ነው።
1 005
+2
የድርጅታችሁን ሎጎ በፎም ለግርግዳ ማስታወቂያ ለመድረክ ለቢሮ ማሰራት አስበዋል🙄🙄??
ይዘዙን ያሉበት መጥተን እንገጥማለን
ለበለጠ መረጃ 0921665164
ZEDAGM GRAPHICS AND PRINTING
1 005
Repost from Zer Production
+9
Zer production
Creative photos and videos📽
To birthday
To baby shower
To school days
To wedding
To Events
To Church Program
Video Editing
Motion Graphics
📍Bishoftu Debre Zeyit
📆
BOOK NOW ☎️ 0939616149
In box
Telegram @zerproduction1
instagram zerubabel_girma_
https://t.me/zerproduction_11 005
+2
#NOTEBOOK
NOTE BOOK DESIGN AND PRINT
ለቤተክርስቲያን ለማህበር ለተለያዩ ድርጅቶች በፈለጉት ዲዛይን በተሻለ ጥራት ይዘዙን !!!
ZEDAGM DESIGN AND PRINTING
ከየትኛውም የአለም ክፍል
ሆነው ይዘዙን በፍጥነትና ጥራት እናደርሳለን
🧐 ይደውሉ 🤳 0921665164
TELEGRAM 🧑 @zedagmgraphics
Join👉 @zedagm_design
Join👉 @zedagm_design
1 005
በቤተክርስቲያን ውስጥ መደረግ የሌለባቸው 11 ወርቃማ ህጎች⛪️
1. ፕሮግራም አታርፍድ ⏰ እግዚአብሔር ለቀጠሮው አይዘገይም፤ አንተስ ለምን ታረፍዳለህ? በጊዜ መገኘት በረከትን ቀድሞ መቋደስ ነው። 📖 "ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ" (መዝሙር 122:1)
2. ድምፅህን ጠብቅ፤ አታውራ 🗣️ በአምልኮና በትምህርት ሰዓት ወሬና ጨዋታ ለእግዚአብሔር ቤት አይመጥንም። ስፍራው የዝምታና የጸሎት ነው። 📖 "ክፉ ቃል ከአፋችሁ ከቶ አይውጣ" (ኤፌሶን 4:29)
3. ስልክህን እረፍት ስጠው 📱 በስብከት ወቅት ሶሻል ሚዲያ መጠቀምና ስልክ መነካካት መንፈሳዊ ትኩረትን ይሰርቃል። ስልክህ ሲደወልም አንስተህ አታውራ፤ ቅዱሱን ድባብ አታናጋ። 📖 "በላይ ያለውን አስቡ" (ቆላስይስ 3:2)
4. አለባበስህ ስርአት ይኑረው 👗 ሰውነትን ገልጦ የሚያሳይና ሌሎችን ለፈተና የሚዳርግ አለባበስ ከቤተክርስቲያን ቅድስና ጋር አይሄድም። ይህ ወንዶችንም ይመለከታል።
📖 "ሁሉ በአግባብና በሥርዓት ይሁን" (1 ቆሮንቶስ 14:40)
5. አትተኛ፤ ንቃ! 😴 ቤተክርስቲያን የመንፈስ መታደሻ እንጂ መኝታ ቤት አይደለችም። ንቁ ሆነህ ቃሉን ተከታተል። 📖 "አንተ የምትተኛ ንቃ..." (ኤፌሶን 5:14)
6. ተመልካች ብቻ አትሁን፤ በመንፈስ ተሳተፍ 👀🔥 ሌሎች ሲያመልኩና በረከት ሲቀበሉ አንተ ዝም ብለህ አትመልከት። ዘምር፣ አምልክ፣ ስገድ፤ በመንፈስና በእውነት ከፈጣሪህ ጋር ተገናኝ። 📖 "እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።" (ዮሐንስ 4:24)
7. ቂም ይዘህ አትቆም ቂም ይዘህ አትጸልይ! ልብህ በቂምና በነገር ተሞልቶ አምልኮ የለም። አስቀድመህ ለበደሉህ ይቅርታ አድርግ፤ በንጹህ ልብም ፊትህ ቁም። 📖 "አስቀድመህ ከወንድምህ ጋር ታረቅ" (ማቴዎስ 5:24)
8. ተስፋ ሰንቀህ ቅረብ ከእግዚአብሔር እጅ አንድ ነገር እንደምትቀበል አምነህ ሂድ። የምትጠብቀው ነገር ከሌለ የምታገኘውም አይኖርም። 📖 "አፍህን በሰፊው ክፈት እኔም እሞላዋለሁ" (መዝሙር 81:10)
9. አገልጋዮችን አታቅልል 🙅♂️
ከአገልጋዮች ጋር ባለህ መቀራረብ የተነሳ ቅጥ የሌለው ድፍረት አታሳይ። የእግዚአብሔርን ቅቡዓን ማክበር ለራስህ ስኬት መቆለፊያ ነው። 📖 "የቀባሁትን አትንካ" (መዝሙር 105:15)
10. ለዲያቆናትና ለአገልጋዮች ታዘዝ 🙏 ዲያቆናት የሚተጉት ስርአትን ለማስጠበቅና አንተን ለማገልገል ነው። ትህትናንና ትብብርን አሳያቸው። 📖 "ሁሉን አክብሩ፥ ወንድሞችን ውደዱ..." (1ኛ ጴጥሮስ 2:17)
11. ፕሮግራም ሳያልቅ አትውጣ በጸሎትና በስብከት መሃል ጥሎ መውጣት ስርአተ አልበኝነትና ሌላውን መረበሽ ነው። እስከ መጨረሻው ታግሰህ በረከቱን ይዘህ ውጣ።
📖 "ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባህ ጊዜ እግርህን ጠብቅ" (መክብብ 5:1)
ምንጭ:- Social media
1 005
ምን ማሰራት ይፈልጋሉ
Poster design youtube thumbnail
BANNER STICKER PRINT
TISHERT ......????
ሁሉንም እኛጋ ያገኛሉ!!!
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
