WU Freshman program
الذهاب إلى القناة على Telegram
Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program
إظهار المزيد3 820
المشتركون
-424 ساعات
-477 أيام
-11030 أيام
أرشيف المشاركات
3 820
ለ 2014 ዓ.ም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
ውሎ ዩኒቨርስቲ
ጉዳዩ፡- የአንደኛው ሴሚስተር የጅኦግራፊ ትምህርት የማጠቃለያ ፈተና ሲፈተኑ መልስ በተላላኩ ተማሪዎች ላይ የተወሰደውን እርምጃ ይመለከታል፤
3 820
ለ 2014 ዓ.ም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
ጉዳዩ፡- የአንደኛው ሴሚስተር የማጠቃለያ ፈተና ሲፈተኑ መልስ በተላላኩ ተማሪዎች ላይ የተወሰደውን እርምጃ ይመለከታል፤
3 820
እንኮን ለ አሸንድየ/ሻደዬ/አሸንዳ በዓል በ ሰላም አደረሳችሁ እያልኩ ፈተናውን በ ጥሩ ሁኔታ ሰርታችሁ ጥሩ ውጤት እንድታ መጡ ምኞቴ ነው:: ከአልተፈለገ የፈተና ስርቆት ተጠንቀቁ!!!
3 820
እንኳን ለአሸንደዬ፣ ሻደዬ፣ አሸንዳ በዓል በሠላምና በጤና አደረሳችሁ እያለኩ፤ ከአላስፈላጊ የፈተና መልስ ስርቆት እንድትጠበቁ አደራ እላለሁ፡፡
3 820
Install this FREE Application to Scan and Save any Document:
https://bit.ly/FreePDFScanner_FastScan
3 820
ተፈተኝ ተማሪዎች ከፈተና በፊትና በፈተና ወቅት ትኩረት ሊሰጡባቸው የሚገቡ ጉዳዮች፡-
1ኛ. ሞባይል ይዞ ወደ መፈተኛ ክፍል አለመግባት፤ ወይም ይዘው ከገቡም ፊት ለፊት ጠረጴዛ ላይ ማስቀመጥ፤
2ኛ. ወደ ፈተና ክፍል ከ 10 ደቂቃ በፊት ቀደሞ መምጣትና ፈተና ከተጀመረ ከ 30 ደቂቃ በፊት አለመውጣት፤
3ኛ. ፈተናው ከተጀመረ ከ 10 ደቂቃ በኋላ ወደ ፈተና ክፍል መግባት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፤
4ኛ. ወደ መፈተኛ ክፍል ስትመጡ የዩኒቨርስቲውን መታወቂያ ካርድ ይዛችሁ እንድትመጡ፤
5ኛ. ተማሪዎች በተመደቡበት የመፈተኛ ክፍል ብቻ የመፈተን ግዴታ አለባቸው፤
6ኛ. በፈተና ወቅት የኩረጃ ሙከራ ፈጽሞ የተከለከለ ነው፤ሲኮርጅ የተገኘ ተማሪ ወዲያውኑ “F” ውጤት እንዲሰጠው ይደረጋል፤
3 820
11/12/2014ዓ.ም
ለ2014ዓ.ም የአንደኛ ዓመት የአንደኛው ሴሚስተር ተማሪዎች በሙሉ
እንኳን በሠላም እና በጤና የአንደኛውን ሴሚስተር የማጠቃለያ ፈተና ለመውሰድ አደረሳችሁ እያልኩ፤ ሣምንቱ ጥሩ ሠርታችሁ የልፋታችሁን ዋጋ የምታገኙበት እንዲሆን እመኛለሁ፡፡
ውድ ተማሪዎች፤
ከዚህ በፊት በአጋማሽ ፈተና ወቅት ከፈተና መኮራረጅ ጋር ተያይዞ በ 5 ተማሪዎች ላይ የቃል ማስጠንቀቂያ፣በ 22 ተማሪዎች ላይ የመጀመሪያ የጹሁፍ ማስጠንቀቂያ፣በ 11 ተማሪዎች ላይ የመጨረሻ የጹሁፍ ማስጠንቀቂያ እንዲሁም አንድ ተማሪ ለአንድ ዓመት ከትምህርት ገበታው የታገደ መሆኑን አውቃችሁ በአሁኑ የአንደኛው ሴሚስተር የማጠቃለያ ፈተና በእንደዚህ አይነት አጸያፊ ተግባር እንዳትሳተፎ እየመከርኩ ይህንን ምክር ተላልፎ በፈተና ወቅት ጥፋት በሚሰራ ተማሪ ላይ ለሚወሰደው የስነ ስርዓት እርምጃ ተማሪው ራሱ ተጠያቂ የሚሆን መሆኑን አሳስባለሁ፡፡
ዳኛቸው ማሩ በጊዜው (ዶ/ር)
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን
3 820
Dear First Year Social Students: I hope you are reading for your final exam which will be held from Thursday (12/12/14) to Saturday (21/12/14). Your name and respective Exam-room has been attached here. If your name is not included in the list please contact the coordinator office on Monday! Good Luck!
