ar
Feedback
🗞 የ አቡጁነይድ መልዕክቶች Abujunaid posts

🗞 የ አቡጁነይድ መልዕክቶች Abujunaid posts

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ በአቡ ጁነይድ ሳላህ አህመድ የቀረቡ የድምፅና የፅሁፍ መልዕክቶች የሚሰበሰቡበት ቻነል ነው። አላህ ጠቃሚ እውቀትን ከመልካም ስራ ጋር ያግራልን! You can contact me here @salehom100

إظهار المزيد
2 212
المشتركون
-224 ساعات
-67 أيام
-3430 أيام
أرشيف المشاركات
👌 መውሊድን የተመለከቱ ብዥታዎችና መልሶቻቸው 🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ ⌚️ የ 72 ደቂቃ ሙሀደራ (64 kbps = 34.65 mb) 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/267 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

የሀሰን ታጁ መውሊድ መፅሀፍ ሲፈተሽ 🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ ⌚️ የ 10 ደቂቃ መልዕክት 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/117 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

አልሀበሺ እውነታውን ሲያምን!! #መውሊድ መውሊድን የማክበር ሀሳብ ከክርስቲያኖች የገና በአል ተኮርጆ የመጣ መሆኑን ላለመቀበል ሀሰን ታጁ እና መሰሎቹ ቢሞግቱም አብደላህ አልሀበሺ በተቃራኒው እውነታውን አምኗል፤ ☞ የ ‘ኢዝሀሩል አቂደቲሱኒያህ’ የድምፅ ማብራሪያ ካሴት ቁ.9 የመጀመሪያው ክፍል ላይ የመውሊድን አጀማመር አስመልክቶ፤ መውሊድን ለመጀመሪያ ጊዜ ያከበረው የኢርቢሉ ንጉስ ሙዘፈር እንደሆነ እና አጀማመሩም ክርስቲያኖች የመሲህን ልደት ሲያከብሩ አይቶ ሙሀመድ ﷺ በዚህ አለም ብቅ በማለታቸው አላህን ሊያመሰግን እንደሆነ ያብራራል። ★እኛም እውነታዉን በማመኑ እያመሰገነው ተከታዮቹን ነጥቦች እንጠቁማለን፤ 1) መውሊድን በዓል አድርጎ ማክበር መልእክተኛው ﷺ ወደዚህ አለም በመምጣታቸው ለአላህ ምስጋና የማቅረቢያና ውዴታንም የመግለጫ መንገድ ከሆነ ከሰሀቦችና ታቢዒዮች ዘመን ጀምሮ የኖሩ ምርጥ የኢስላም ልጆች ሳያውቁት በ630 ዓ.ሒ የሞተው ንጉስ ተገለጠለትን? 2) በላጭ ትውልዶች የተባሉት ቀደምቶቹ ሰለፎች ይህንን መውሊድ ያላከበሩት፤ ክርስቲያኖችና አህባሾች የደረሱበትን መውሊድ አላህን የማመስገኛ መንገድ የመሆኑን እውነታ ማወቅ ተስኗቸው ነውን? ይህንን ካላችሁ ጥመታችሁ ግልፅ ወጣ አለያ ወደነሱ መንገድ ተመለሱ!! 3) ይህ የተምታታ ግንዛቤ መነሻ ያደረገውን ሀሳብ ስንመለለት፤ ክርስቲያኖች የኢሳን ልደት በማክበራቸው አላህን በማመስገን ከምርጦቹ የሰለፎች ትውልዶች መቅደማቸውን ያመላክታል። ይህ ደግሞ ባጢል ነው!! 4) አልሐበሺ እና ተከታዮቹ ክርስቲያኖችን በመከተል ልደት ሲያከብሩ መልእክተኛው ﷺ በብዙ ሀዲሶች፤ በኢስላማዊ እንድንኮራ ማዘዛቸውና አይሁዶችና ክርስቲያኖችን አርአያ እንዳናደርግ አበክረው መምከራቸውን ለምን ዘነጉ? ሙስሊም ከካፈር ጋር መመሳሰል እንደሌለበት አያውቁምን?? መልዕክተኛው ﷺ እንዲህ ብለዋል፤ عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيّ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللّهِ صلى الله عليه وسلم "لَتَتّبِعُنّ سَنَنَ الّذِينَ مِنْ قَبْلِكُمْ. شِبْراً بِشِبْرٍ، وَذِرَاعاً بِذِرَاعٍ. حَتّىَ لَوْ دَخَلُوا فِي جُحْرِ ضَبَ لاَتّبَعْتُمُوهُمْ" قُلْنَا: يَا رَسُولَ اللّهِ آلْيَهُودُ وَالنّصَارَىَ؟ قَالَ "فَمَنْ؟". [رواه البخارى ومسلم ]. አቢ ሰዒድ አልኹድሪይ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ አሉ፤ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፤ «ከናንተ በስተፊት የነበሩትን (ህዝቦች) ፈለግ ስንዝር በስንዝር እርምጃ በእርምጃ ትከተላላችሁ። የተሳቢ እንስሳ ጉድጓድ እንኳ ቢገቡ ትከተሏቸዋላችሁ!» የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ሆይ ይሁዶችንና ነሳራዎችን ነው ? «ሌላ ማንን ነው!» (እነሱን ነው እንጂ) አሉ። ይህንን ነብያዊ ትንቢት ባንሰማ ኖሮ በሙዘፈር ድርጊት ተገርመን አናበቃም ነበር። 5) አላህ ዲናችንን የተሟላ አድርጎት ሳለ፤ ክርስቲያኖች ሰሩት ብለን በዲናችን የሌለን ነገር እንፈፅማለን?? (ٱلْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِى وَرَضِيتُ لَكُمُ ٱلْإِسْلَـٰمَ دِينًۭا ۚ فَمَنِ ٱضْطُرَّ فِى مَخْمَصَةٍ غَيْرَ مُتَجَانِفٍۢ لِّإِثْمٍۢ ۙ فَإِنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ) المائدة 3 «ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለእናተ ሞላሁላችሁ። ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ። ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ» አልማኢዳህ 3 በእውነትም የዛኔ ዲን ያልነበረ አሁን ዲን ሊሆን አይችልም!! አኹኩም አቡጁነይድ ረቢኡልአወል 9 /1436 ዓ.ሒ https://t.me/abujunaidposts

«አላህ በደለኞች የሚሠሩትን ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው (ከአስጨናቂነቱ የተነሳ) ዓይኖች እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው» ሱራ ኢብራሂም 42 @abujunaidposts
«አላህ በደለኞች የሚሠሩትን ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው (ከአስጨናቂነቱ የተነሳ) ዓይኖች እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው» ሱራ ኢብራሂም 42 @abujunaidposts

ውድ ምክር! አንድ ሰው ሱፍያን አስ’ሰውሪን ምክር ጠየቀውና እንዲህ አለው፤ «ለዱንያ የምትሰራው በውስጧ በሞኖርህ ቆይታ ልክ ይሁን! ለአኼራህም እንዲሁ በቆይታህ ልክ ስራ። ወሰላም» ሂልየቱል አውሊያ
ውድ ምክር! አንድ ሰው ሱፍያን አስ’ሰውሪን ምክር ጠየቀውና እንዲህ አለው፤ «ለዱንያ የምትሰራው በውስጧ በሞኖርህ ቆይታ ልክ ይሁን! ለአኼራህም እንዲሁ በቆይታህ ልክ ስራ። ወሰላም» ሂልየቱል አውሊያእ 7/56 @abujunaidposts

«ጌታችን ሆይ! በምድረ ዓለም ደግን ነገር (ጸጋን) በመጨረሻይቱም አገር ደግን ነገር (ገነትን) ስጠን፤ የእሳትንም ቅጣት ጠብቀን» @abujunaidposts
«ጌታችን ሆይ! በምድረ ዓለም ደግን ነገር (ጸጋን) በመጨረሻይቱም አገር ደግን ነገር (ገነትን) ስጠን፤ የእሳትንም ቅጣት ጠብቀን» @abujunaidposts

«አንድነት የአላህ እዝነት ሲሆን ልዩነት ደግሞ ቅጣት ነው» አልሐዲስ፤ ዘዋኢድ አልሙስነድ – አልባኒ ሀሰን ደረጃ ሰጥተውታል @abujunaidposts
«አንድነት የአላህ እዝነት ሲሆን ልዩነት ደግሞ ቅጣት ነው» አልሐዲስ፤ ዘዋኢድ አልሙስነድ – አልባኒ ሀሰን ደረጃ ሰጥተውታል @abujunaidposts

ኢብኑል ሙባረክ ታላቁ ሙሀዲስ ሱፍያን አስ’ሰውሪይ እንዲህ በማለት ምክር እንደሰጧቸው ተናግረዋል። «አውቅናና ዝና መፈለግን ተጠንቀቅ! ያገኘዋቸው ታላላቅ ሰዎች ሁሉ ልታወቅ ባይነትን ይከለክሉ ነበር»
ኢብኑል ሙባረክ ታላቁ ሙሀዲስ ሱፍያን አስ’ሰውሪይ እንዲህ በማለት ምክር እንደሰጧቸው ተናግረዋል። «አውቅናና ዝና መፈለግን ተጠንቀቅ! ያገኘዋቸው ታላላቅ ሰዎች ሁሉ ልታወቅ ባይነትን ይከለክሉ ነበር» ሲየሩ አዕላሚ አን’ኑበላእ 7/261 @abujunaidposts

🍂||• #تلاوات_تعجبني •||🍂 📖 [ ( أَلَمۡ أَعۡهَدۡ إِلَیۡكُمۡ یَـٰبَنِیۤ ءَادَمَ أَن لَّا تَعۡبُدُوا۟ ٱلشَّیۡطَـٰنَۖ إِنَّهُۥ لَكُمۡ عَدُوࣱّ مُّبِینࣱ) يس ٦٠ تلاوة هادئة للقارئ محمد العسيري #ሙሀመድ_አልዓሲሪ https://t.me/abujunaidposts/254

Madinah university scholarship guide @abujunaidposts

دليل المنح الدراسية في الجامعة الإسلامية @abujunaidposts

በመዲና ዩኒቨርስቲ ዲን መማር ለምትፈልጉ በመዲና ከተማ የሚገኘው ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ከእሁድ ሰፈር 5/1443ዓ.ሒ ጀምሮ ለውጭ ሀገር ወንድ ተማሪዎች የስኮላርሽፕ ማመልከቻ ቅፅ ይፋ ያደረገ ሲሆን ም
በመዲና ዩኒቨርስቲ ዲን መማር ለምትፈልጉ በመዲና ከተማ የሚገኘው ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ከእሁድ ሰፈር 5/1443ዓ.ሒ ጀምሮ ለውጭ ሀገር ወንድ ተማሪዎች የስኮላርሽፕ ማመልከቻ ቅፅ ይፋ ያደረገ ሲሆን ምዝገባው 84 ቀናት ይቆያል። የስኮላርሺፑን ዝርዝር መረጃ የያዘውን የአረብኛና እንግሊዘኛ ዶክሜንት በpdf ያገኛሉ። ለመመዛገብ ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ። https://minhatee2.iu.edu.sa/Account/Register N:B– ለሁሉም ሀገራት እድል የሚሰጠው በኮታ ስለሆነ ለመማር ቁርጠኛ ያልሆኑ ተማሪዎች እንዳያመለክቱ እመክራለው። ከዚህ ቀደም አመልክተው ሲደርሳቸው እድሉን ያባከኑ ብዙዎች ናቸውና። መልካም እድል ይሁንላችሁ። አቡ ጁነይድ ሳላህ አህመድ @abujunaidposts

🔖 ዓቂዳ እና መንሐጅ... ዘጠኝ ወሳኝ ነጥቦች 🎙አቡጁነይድ ሳላህ አህመድ 📌 ትኩረት የሚሹ 9 የአቂዳና የመንሐጅ ጉዳዮችን ይዳስሳል https://t.me/abujunaidposts/88

ሱፍያን አስ’ሰውሪ ኢብራሂም ኢብኑ አድሐም ዘንድ በመምጣት፤ «ኢብራሂም ሆይ! አላህ በተውሂድ ላይ ፀንተን ይወስደን ዘንድ ዱዓ አድርግ» ይሉት ነበር። [አስ’ሰባት ኢንደል መማት – ኢብኑል ጀውዚ ገፅ
ሱፍያን አስ’ሰውሪ ኢብራሂም ኢብኑ አድሐም ዘንድ በመምጣት፤ «ኢብራሂም ሆይ! አላህ በተውሂድ ላይ ፀንተን ይወስደን ዘንድ ዱዓ አድርግ» ይሉት ነበር። [አስ’ሰባት ኢንደል መማት – ኢብኑል ጀውዚ ገፅ 80] አላህ ሆይ እስከሞታችን ድረስ በተውሒድ ላይ አፅናን!! @abujunaidposts

የአላህን ፀጋ የምታውቀው ስታጣው ነው። አልሐምዱሊላህ አትልም? @abujunaidposts
የአላህን ፀጋ የምታውቀው ስታጣው ነው። አልሐምዱሊላህ አትልም? @abujunaidposts